6 271
Subscribers
-324 hours
-57 days
+10830 days
Posts Archive
Grade 12 Biology note (Unit 5 human body system)_new 2018.pptx9.50 MB
Grade 11 Agriculture (Management of Natural Resources) NEW.pptx1.57 MB
Grade_12_Agriculture_unit_17_Application_of_Information_and_Communicat.pptx0.83 KB
ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ
ከነገ ሰኞ መጋቢት 14 - ረቡዕ መጋቢት 16/ 2018 ዓ. ም ለ 3 ተከታታይ ቀናት የጤና እና የበጎ አድራጎት ክበባት ከኢትዮጵያ ደምና ሕብረህዋስ ባንክ አገልግሎት ጋር በጋራ በመሆን የደም ልገሳ ፕሮግራም በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለማከናውን ዝግጅት አድርገዋል።
በመሆኑም ውድ ተማሪዎቻችንና ወላጆች ደም መለገስ የሰው ህይወት የማዳን ተግባር መሆኑን በመረዳት ወላጆች ልጆቻችሁ በዚህ በጎ ተግባር በንቃት እንዲሳተፉ ድጋፍ እንድታደርጉላቸው እየጠየቅን ደም እንዲለገሱ ፈቃደኛ መሆናችሁን የሚገልፅ መልዕክት በሊብሬቶ ላይ በመፈረም ማረጋገጫ እንድትልኩልን እንጠይቃለን።
ማሳሰቢያ: ማንኛውም ተማሪ ደም መለገስ የሚችለው የወላጅ ፈቃድ (ሊብሬቶ ላይ ልጄ ደም እንዲለገስ ፈቃደኛ ነኝ የሚል ፅሁፍና ፊርማ) ይዞ የመጣ ብቻ ይሆናል።
ት/ቤቱ
ለተማሪዎችና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
ለእስልምና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችን እና ወላጆች በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ እያልን
ነገ ቅዳሜ/12/07/2018ዓ.ም/ የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
Ed - Mubarak
ለእስልምና ዕምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1447ተኛው ኢድ አል- ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
በዓሉ የሰላም የፍቅር እና የደስታ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ት/ቤቱ
Grade 11 Health Science Module IV - Unit 3, Equipment 2018.pdf7.29 KB
