en
Feedback
Don Bosco Catholic High School (A.A)

Don Bosco Catholic High School (A.A)

Open in Telegram
6 271
Subscribers
-324 hours
-57 days
+10830 days
Posts Archive
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል ።

Grade 10 History Short note Chapter 7 Printable.docx0.51 KB

Grade 9 Geography Unit 7 Handout.docx8.08 KB

Grade 11 Geography Unit 7 short Note.docx3.56 KB

UpdatedየEducation Management Information system(EMIS) መረጃ ያልሞላችሁ ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተያያዘው ሊንክ በመግባት እንድትሞሉ በጥብቅ እያሳሰብን መረጃውን ባለመሙላት ለሚፈጠር ክፍተት ኀላፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን እናሳውቃለን። ት/ቤቱ

Grade 10 History Unit 7 .docx0.51 KB

Grade 9 History Unit 7 short note.docx0.74 KB

የEducation Management Information system(EMIS) መረጃ ያልሞላችሁ ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተያያዘው ሊንክ በመግባት እንድትሞሉ በጥብቅ እያሳሰብን መረጃውን ባለመሙላት ለሚፈጠር ክፍተት ኀላፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን እናሳውቃለን። ት/ቤቱ

ለክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም የደስታና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን። ት/
ለክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም የደስታና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን። ት/ቤቱ

ለክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም የደስታና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን። ት/
ለክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም የደስታና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን። ት/ቤቱ

Grade 12 History UNIT SIX 2018.pptx1.10 MB

ለኢስት አፍሪካ ኦሎምፔይድ የሂሳብ ውድድር ተወዳዳሪ ተማሪዎች ውድ ተማሪዎቻችን የሁለተኛው ዙር ውድድር ዛሬ(ቅዳሜ) 2:30ሰዓት ላይ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አራት ኪሎ ካምፓስ የሚካሄድ መሆኑን አውቃችሁ በሰዓቱ በቦታው በመገኘት ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከአለባበስ ጋር ተያይዞ በዩኒፎርም ቢሆን የተሻለ መሆኑን እያሳወቅን ሆኖም የግድ አለመሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን። መታወቂያ(ሊብሬቶ) መረሳት የለበትም መልካም ፈተና ይሁንላችሁ!

+1
Grade_12_Agriculture_Safe_Food_Production_and_Postharvest_Handling.pptx1.62 MB

+2
Grade 9 Biology unit 5 & 6 Note.pptx1.81 MB