6 271
Subscribers
-324 hours
-57 days
+10830 days
Posts Archive
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል ።
Grade 10 History Short note Chapter 7 Printable.docx0.51 KB
UpdatedየEducation Management Information system(EMIS) መረጃ ያልሞላችሁ ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተያያዘው ሊንክ በመግባት እንድትሞሉ በጥብቅ እያሳሰብን መረጃውን ባለመሙላት ለሚፈጠር ክፍተት ኀላፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
የEducation Management Information system(EMIS) መረጃ ያልሞላችሁ ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተያያዘው ሊንክ በመግባት እንድትሞሉ በጥብቅ እያሳሰብን መረጃውን ባለመሙላት ለሚፈጠር ክፍተት ኀላፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
ለክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም የደስታና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ት/ቤቱ
ለክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም የደስታና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ት/ቤቱ
ለኢስት አፍሪካ ኦሎምፔይድ የሂሳብ ውድድር ተወዳዳሪ ተማሪዎች
ውድ ተማሪዎቻችን የሁለተኛው ዙር ውድድር ዛሬ(ቅዳሜ) 2:30ሰዓት ላይ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አራት ኪሎ ካምፓስ የሚካሄድ መሆኑን አውቃችሁ በሰዓቱ በቦታው በመገኘት ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከአለባበስ ጋር ተያይዞ በዩኒፎርም ቢሆን የተሻለ መሆኑን እያሳወቅን ሆኖም የግድ አለመሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
መታወቂያ(ሊብሬቶ) መረሳት የለበትም
መልካም ፈተና ይሁንላችሁ!
Grade_12_Agriculture_Safe_Food_Production_and_Postharvest_Handling.pptx1.62 MB
