የፍቅሩ ምርኮኞች
ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል ? መከራ ፥ወይስ ጭንቀት ፥ ወይስ ስደት ፥ ወይስ ራብ ፥ ወይስ ራቁትነት ፥ ወይስ ፍርሃት ፥ ወይስ ሰይፍ ነዉን? ሮሜ 8 ፡ 35 እሱ መቼ በፈረስ አንገት በጦር አንደበት ሰዉ ይማርክና ሰይፍ ሳይመዝ መስቀል ላይ ተሰቅሎ ደሙን አፍስሶ ዉድ ህይወቱን ከፍሎ የፍቅሩ ምርኮኞች አደረገን እንጅ ማርኮናል ምርኮኞቹ ነን
Show more224Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days