en
Feedback
MIC MBA 2023 Students

MIC MBA 2023 Students

Open in Telegram

Maryland International College, founded by Internationally recognized Professors and FULLY- ACCREDITED in Ethiopia, offers Masters Degree Programs in Two campuses (i.e. HayaHulet Campus and Global Campus).

Show more
643
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-430 days
Attracting Subscribers
July '25
July '25
+1
in 0 channels
June '25
+1
in 0 channels
Get PRO
May '250
in 0 channels
Get PRO
April '25
+1
in 0 channels
Get PRO
March '25
+2
in 0 channels
Get PRO
February '25
+1
in 0 channels
Get PRO
January '25
+6
in 0 channels
Get PRO
December '24
+5
in 0 channels
Get PRO
November '24
+6
in 0 channels
Get PRO
October '24
+19
in 0 channels
Get PRO
September '24
+8
in 0 channels
Get PRO
August '24
+27
in 0 channels
Get PRO
July '24
+16
in 0 channels
Get PRO
June '24
+24
in 0 channels
Get PRO
May '24
+31
in 0 channels
Get PRO
April '24
+30
in 0 channels
Get PRO
March '24
+27
in 0 channels
Get PRO
February '24
+30
in 0 channels
Get PRO
January '24
+63
in 0 channels
Get PRO
December '23
+507
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
04 July0
03 July0
02 July+1
01 July0
Channel Posts
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:-:- ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ አብዛኛው ተመራቂ ተማሪዎቻችን ቴምፖራሪ ዲግሪያችሁን የወሰዳቹ በመሆኑ ከዚህ በኃላ በተለያየ የግል ምክንያት አስካሁን ድረስ ዲግሪያችሁን ያልወሰዳቹ ጥቂት ተመራቂ ተማሪዎቻችን የማስተርስ ዲግሪ የመስጠት አገልግሎት የምንሰጠው ከሰኔ 07/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት

2
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:-:- ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ በተለያየ የግል ምክንያት ዲግሪያችሁን ያልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 17/2017 የማስተርስ ድግሪ አገልግሎት የምንሰጠው ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት
0
3
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:-:- ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ በተለያየ የግል ምክንያት ዲግሪያችሁን ያልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 የማስተርስ ድግሪ አገልግሎት የምንሰጠው ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት
0
4
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:-:- ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ በተለያየ የግል ምክንያት ዲግሪያችሁን ያልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ቅዳሜ ግንቦት 2/2017 ጠዋት ከ 3:30 እስከ 6:00 ሰዓት ወይም ከከሰዓት በኃላ ከ 8:00 -10:00 ሰዓት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት
0
5
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:-:- ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ በተለያየ የግል ምክንያት ዲግሪያችሁን ያልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ነገ አርብ ሙሉ ቀን ጠዋት ከ 3:30 እስከ 6:00 ሰዓት ወይም ከከሰዓት በኃላ ከ 8:00 -10:00 ሰዓት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: ማስታወሻ ከዚህ ቀደም ቅዳሜ ይሰጥ የነበረው አገልግሎት ለዚህኛዉ ሳምንት ብቻ በተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ምክንያት ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም የድግሪ የመስጠት አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት
0
6
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:-:- ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ በተለያየ የግል ምክንያት ዲግሪያችሁን ያልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ነገ አርብ ሙሉ ቀን ጠዋት ከ 3:30 እስከ 6:00 ሰዓት ወይም ከከሰዓት በኃላ ከ 8:00 -10:00 ሰዓት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: ማስታወሻ ከዚህ ቀደም ቅዳሜ ይሰጥ የነበረው አገልግሎት ለዚህዉ ሳምንት ብቻ በተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ምክንያት ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም የድግሪ የመስጠት አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት
0
7
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዮ:- ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ በተለያየ የግል ምክንያት ዲግሪያችሁን ያልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎች የፊታችን አርብ እና ቅዳሜ ሙሉ ቀን ( ሚያዝያ 3 እና 4/ 2017 ዓ.ም) ጠዋት ከ 3:00-6:00 ሰዓት ወይም ከከሰዓት በኃላ ከ 8:00 -10:00 ሰዓት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት
0
8
✨ ማስታወቂያ :- በመማር ላይ ላላችሁ  እና ለቀድሞ ተመራቂ ውድ ተማሪዎቻችን በሙሉ አጠቃላይ የሰራተኞች የስልጠና  መርሃ-ግብር (Including Implementaions of Organizational Systems) ከመጋቢት 15-25/2017 ዓ,ም ስለሚከናወን በተጠቀሱት ቀናት ሠራተኞች በስልጠና ላይ ስለሚሆኑ የቢሮ አገልግሎት ስለማይኖር ለወደፊት እሁድን ጨምሮ አገልግሎቱን ለማካካስ እንደሚሰራ ከወዲሁ እየገለፅን በተጠቀሱት ቀናት በትዕግስት እንድትጠባበቁ ለማሳሰብ እየወደድን የመማር መርሃ- ግብሩ ግን (Class-Schedule) ባለበት የሚቀጥል መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን:: የተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት
0
9
🎓🎓🎓ለውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን 🎓🎓🎓 ✨ በተለያየ የግል ምክንያት ከዚህ ቀደም በወጣላቹ መርሃ-ግብር መሠረት  ክሊራንስ ያልጨረሳቹ እንዲሁም ክሊራንስ ጨርሳቹ ሆኖም ግን ቴምፖራሪ ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ አገልግሎቱን የምታገኙበትን ተጨማሪ የሰዓት ማስተካከያ በማድረግ:- ⏰  ዘወትር ቅዳሜ (ሙሉ ቀን) :- ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት - 6:00 ሰዓት እና ከሰዓት በኃላ ከ8:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት በመምጣት ክሊራንስ ያልጨረሳቹ እንዲሁም ክሊራንስ ጨርሳቹ ሆኖም ግን ቴምፖራሪ ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ  አገልግሎቱን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት
0
10
🎓🎓🎓ለውድ ተመራቂዎቻችን🎓🎓🎓 ጉዳዮ:- በወጣላቹ መርሃ-ግብር መሠረት ክሊራንስ ያልጨረሳቹ እንዲሁም ክሊራንስ ጨርሳቹ ሆኖም ግን ቴምፖራሪ ዲግሪያችሁን ላልወሰዳቹ ይመለከታል:: አብዛኛው ተመራቂ ተማሪዎቻችን የሚጠበቅባቸውን ክሊራንስ በመጨረስ ዲግሪያቸውን የወሰዱ መሆኑ ይታወቃል:: ሆኖም ግን ጥቂት ተመራቂ ተማሪዎቻችን በተለያየ የግል ምክንያት ክሊራንስ ያልጨረሳቹ እንዲሁም ክሊራንስ ጨርሳቹ ሆኖም ግን ቴምፖራሪ ዲግሪያችሁን ያልወሰዳቹ ተመራቂ ተማሪዎቻችን ከዚህ በኃላ የክሊራንስ እንዲሁም የቴምፖራሪ ዲግሪያችሁን ለመውሰድ የሬጅስትራር አገልግሎት የሚሰጠው ዘወትር ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት - 6:00 ሰዓት ብቻ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት
0
11
👉 ማስታወቂያ:- ጉዳዮ:- ስማችሁ በ "A- L" የሚጀምር ተመራቂ ተማሪዎች ቀደም ሲል በወጣላችሁ መርሃ-ግብር መሠረት ዲግሪያችሁን መጥታችሁ ላልወሰዳቹ ይመለከታል በግል ምክንያት ዲግሪያችሁን እና "Student -Copy" ያልወሰዳቹ (ማለትም ቀደም ሲል በተቀመጠው መርሃ-ግብር መሠረት ስማችሁ በ " A-L" የሚጀምር) ተመራቂ ተማሪዎች ከዚህ በኃላ ዲግሪያችሁን እና "Student Copy" የምትወስዱት ስማቸው ከ "M-Z" የሆኑት ተመራቂ ተማሪዎችን ካስተናገድን በኃላ በድጋሚ መጥታችሁ ቴምፖ እና "Student-Copy" የምትወስዱበትን መርሃ-ግብር በሚቀጥለው ሳምንት የምናሳውቃቹ ይሆናል:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት!
0
12
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:- ስማቹ ከ "M - Z" የሚጀምር ተመራቂ ተማሪዎች ቴምፖ እና " Student- Copy" የምትወስዱበትን መርሃ-ግብር ማስተካከያን ይመለከታል ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ስማቹ ከ "M - Z" የሚጀምር  ተመራቂ ተማሪዎች ተቋማዊ ክሊራንስ ጨርሳቹ ቴምፓራሪ ድግሪያችሁን  ከ " Student- Copy" ጋር  የምትወስዱበት ቀናት የካቲት 29 /2017 ዓ,ም እና ከመጋቢት 01/2017 ዓ,ም እስከ መጋቢት 03/2017 ዓ,ም 👉 ጠዋት ከ3:00 ሰዓት -  6:00 ሰዓት እና 👉 ከሰዓት በኃላ ከ8:00 ሰዓት -10:00 ሰዓት መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን:: የአካዳሚክ ጉዳዮች ፅ/ቤት!
0
13
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:- ስማቹ ከ "M - Z" የሚጀምር ተመራቂ ተማሪዎች ቴምፖ እና " Student- Copy" የምትወስዱበትን መርሃ-ግብር ማስተካከያን ይመለከታል ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ስማቹ ከ "M - Z" የሚጀምር  ተመራቂ ተማሪዎች ተቋማዊ ክሊራንስ ጨርሳቹ ቴምፓራሪ ድግሪያችሁን  ከ " Student- Copy" ጋር  የምትወስዱበት ቀናት የካቲት 29 /2017 ዓ,ም እና ከመጋቢት 01/2017 ዓ,ም እስከ መጋቢት 03/2017 ዓ,ም 👉 ጠዋት ከ3:00 ሰዓት -  6:00 ሰዓት እና 👉 ከሰዓት በኃላ ከ8:00 ሰዓት -10:00 ሰዓት መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን:: የአካዳሚክ ጉዳዮች ፅ/ቤት!
0
14
👉 "ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ እንኳን ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳቹ! መልካም በዓል!" በዚሁ አጋጣሚ ኮሌጃችን የካቲት 23/2017 ዓ,ም በዓድዋ ድል በዓል ምክንያት ዝግ መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን:: የዲን ፅ/ቤት!
0
15
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዩ:- ዲግሪያችሁን የምትወስዱበትን መርሃ-ግብር ማሳወቅን ይመለከታል ተቋማዊ ክሊራንስ የጨረሳቹ  ተማሪዎች ቴምፓራሪ ድግሪያችሁን  ከ " Student- Copy" ጋር  ከታች በጠቀመጠዉ መርሃ-ግብር (በስማቹ የመጀመሪያ ፊደል) መሠረት በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን:: የተማሪው ስም የሚጀምርበት:-                 1. የስማቹ የመጀመሪያ ፊደል (Alphabet) :- ከ "A - L" የሚጀምር ተመራቂ ተማሪዎች የካቲት 22, 24, 25 እና 26 / 2017 ዓ.ም 2. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet) :- ከ "M - Z" የሆናቹ ተመራቂ ተማሪዎች  ከየካቲት 27- 29/ 2017 ዓ.ም እና መጋቢት 01/2017 ዓ,ም በመምጣት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን:: ✨ማስታወሻ:-  1. በተለያየ ምክንያት ከላይ በተቀመጠው መርሃ-ግብር መሠረት መምጣት የማትችሉ ተመራቂ ተማሪዎች ከመጋቢት 02-06/2017 ዓ.ም ድረስ በመምጣት ዲግሪያችሁን እና "Student-Copy" መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን:: ⏰ ቴምፓራሪ ዲግሪ እና " Studet -Copy" ለመውሰድ ዘወትር :- ከሰኞ እስከ አርብ : ቅዳሜን ጨምሮ:- 👉 ጠዋት ከ3:00 ሰዓት -  6:00 ሰዓት እና 👉 ከሰዓት በኃላ ከ8:00 ሰዓት -10:00 ሰዓት ብቻ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን:: የአካዳሚክ ጉዳዮች ፅ/ቤት!
0
16
🎓🎓🎓 ማስታወቂያ :- ለነፃ (100%) እና ግማሽ (50%) ስኮላርሺፕ ( Maryland Financial Aid Scholarship Program) ተጠቃሚ ለነበራቹ ተመራቂ ተማሪዎች። 🎓🎓🎓 በ " Maryland Financial Aid Scholarship Program" ሙሉ በሙሉ የነፃ (100%) ስኮላርሺፕ ዕድል ተጠቃሚዎች ለነበራቹ ተመራቂ ተማሪዎች የፉይናንስ ክሊራንስ እንደማይመለከታቹ ነገር ግን የዶክመንት ክሊራንስ መርሃ-ግብር ከየካቲት 10-14/2017ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን። የግማሽ (50%) ስኮላርሺፕ ዕድል ተጠቃሚ ለነበራቹ ተመራቂ ተማሪዎቻችን የፋይናንስ እና ዶክመንት ክሊራንስ መርሃ-ግብር ከየካቲት 17--21/2017ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን የቴምፓራሪ ዲግሪያችሁን እና " Student Copy/ Masters Degree Transcript " በተመሳሳይ መልኩ ከየካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንድትወስዱ እናሳስባለን:: Research and Community Service Department
0
17
🎓🎓🎓ማስታወቂያ🎓🎓🎓 ጉዳዮ:- ቴምፓራሪ ዲግሪያችሁን የምትወስዱበትን ቀን ማሳወቅን ይመለከታል ተቋማዊ ክሊራንስ የጨረሳቹ እንዲሁም በወጣላቹ መርሃ-ግብር መሠረት አጠቃላይ የክሊራንስ መርሃ-ግብሩ ሲጠናቀቅ  ከየካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ቴምፓራሪ ድግሪያችሁን  ከ " Student- Copy" ጋር መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን። የአካዳሚክ ጉዳዮች ፅ/ቤት "Once again, Congratulations on your academic success 🎓🎓🎓🎓"
0
18
🎓🎓🎓ለ:ተመራቂ ተማሪዎቻችን 🎓🎓🎓 ጉዳዩ:- ለክሊራንስ ስትመጡ ዲግሪያቹ ላይ ለሚያያዘው ፎቶ እንድታመጡ ማስታወስን ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው ለአጠቃላይ ክሊራንስ በወጣላቹ መርሃ-ግብር መሠረት ለክሊራንስ ስትመጡ ይዛቹ መምጣት የሚጠበቅባቹ የተማሪ መታወቂያ እና ሁለት ፓስፖርት ሳይዝ በነጭ ባክግራውንድ ብቻ “Two Passport -Sized Photographs with white background“ መሆኑን እናሳስባለን። Main Registrar Office
0
19
🔊 ለ:  🎓ክቡራን ተመራቂዎቻችን በሙሉ🎓:- ጉዳዩ:- አጠቃላይ ተቋሟዊ ክሊራንስ እና የማስተርስ ዲግሪያችሁን ስለመውሰድ ይመለከታል:- የተቋሙ የትምህርት ክፍሎች ከማንኛውም ስራቸው በበለጠ ቅድሚያ ለእናንተው በመስጠት የሚያስተናግዱዋቹ በመሆኑ ተመራቂ ተማሪዎች በተቀመጠው መርሃ-ግብር በቅድሚያ የቴምፖራሪ ዲግሪ ክፍያ 2,300 ብር በኦሮሚያ ባንክ በመክፈል እና ዲፓዚት ስሊፑን በመያዝ ለክሊራንስ እንድትመጡ እና የክሊራንስ ሰርተፊኬታችሁን በመውሰድ ዲግሪያቹ የሚዘጋጅ መሆኑን እያሳሰብን በተቀመጠው መርሃ-ግብር ውጪ ለሚመጣ ተመራቂ ተማሪ በኮሌጁ በቀጣይ ተደራራቢ የስራ ሂደት ላይ ለሚፈጠረው አላስፈላጊ የስራ መስተጓጓል እና በዚሁ መስተጓጓል ምክንያት ለሚኖረው አላስፈላጊ "Extra-Administration Cost" ሙሉ ሃላፊነቱን ተመራቂ ተማሪው የሚወስድ መሆኑን በመገንዘብ ከታች በተጠቀሱት የክሊራንስ መርሃ-ግብር ሁሉም ተመራቂ ተማሪ በመምጣት ተቋሟዊ ክሊራንሱን እንዲጨርስ እና ለዲግሪ ህትመት የሚታዘዝ (ዲግሪያቹ ዝግጁ ሆኖ የሚቀመጥ) ይሆናል።  የተማሪው ስም የሚጀምርበት:-                 1. የስማቹ የመጀመሪያ ፊደል( Alphabet) :- ከ A -E የሚጀምር ተማሪዎች ከጥር 26/2017 ዓ/ም እስከ የካቲት 01/2017 ዓ/ም 2. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet) :- ከ   F - R የሆናቹ ተማሪዎች  የካቲት 3/ 2017 ዓ/ም  እስከ የካቲት 08/2017 ዓ/ም                3. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet):- ከ S -Z የሆናቹ ተማሪዎች ከየካቲት 10/2017 ዓ/ም እስከ የካቲት 15/ 2017 ዓ/ ም ድረስ በመምጣት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ቴሞፓራሪ ዲግሪያችሁ ከላይ የተገለፀው የኪሊራንስ መርሃ-ግብሩ እና ህትመቱ እንዳለቀ የሚሰጥ (በማንኛውም ወቅት ለመውሰድ እንዲያመቻቹ ዝግጁ ሆኖ የሚቀመጥላቹ) መሆኑን በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን:: 👉 ማስታወሻ:- ለክሊራንስ ስትመጡ የቴምፓራሪ ዲግሪ ክፍያ 2,300 ብር የሚከፈለው በሚከተለው ባንክ ብቻ ነው:- ✨ ኦርሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ (Oromia International Bank) አካውንት ቁጥር:-  1371908700001 ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ 👉ጥብቅ ማሳሰቢያ:- ከላይ ከተቀመጠው መርሃ ግብር ውጪ በመምጣት አገልግሎት ማግኘት የማይቻል መሆኑን ከወዲሁ በድጋሚ ለማሳሰብ እንወዳለን። Post-Graduat Dean Office
0
20
👉ማስታወቂያ:- ጉዳዩ:- ኦሪጂናል ዲግሪን ይመለከታል ከዛሬ ጥር 19/2017 ዓ.ም ጀምሮ ኦሪጂናል ዲግሪ ለመውሰድ ከሬጅስትራር ጽ/ቤት አገልግሎቱን ማግኘት የሚቻለው ዘወትር እሮብ እና አርብ ከሰዓት በኃላ ከ7:30 እስከ 11:00 መሆኑን በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን። የሬጅስትራር ፅ/ቤት
0