en
Feedback
QCATR-2014

QCATR-2014

Open in Telegram

THIS IS FOR 2014 E.C ENTRY STUDENTS

Show more
235
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
06/07/2016 በ2014ዓ.ም ገቢ የሆናችሁ የዲፕሎማ(ቲቪቲ) ተማሪዎች ከዚህ በፊት እንዳሳወቅነው የደረጃ 4 ዶክመንት ለመውሰድ የደረጃ 4 ሲኦሲ ማቅረብ ያለባችሁ መሆኑ ይታቀዋል ስለሆነም ከአሰልጣኞቻችሁ ጋር በመነጋገር አልያም የቲቪቲ ም/ዲን ቢሮ ቁጥር 705 በአካል በመምጣት በማነጋገር የሲኦሲ ምዘናችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን

06/07/2016 ማስታወቂያ ለኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ የ2016ዓ.ም 2ኛ ተርም ትምህርት ከተጀመረ ሳምንታት የተቆጠሩ ቢሆንም መምህራን በተሰጣቸው የትምህርት ሰዓት ቢገኙም ከተማሪዎች በኩል አርፍዶ የመምጣትና የመቅረት ሁኔታዎችን በዚህ ሳምንት ባደረግነው ምልከታ ለመረዳት ችለናል ስለሆነም ኮሌጁ በአግባቡ ትምህርት የማይከታተል ተማሪ ላይ አቴንዳንስ መሰረት ያደረገ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን እየገለፅን ፤ በትምህርት ገበታችሁ ላይ በአግባቡ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

degree regular 2016 2nd semester class schedule
degree regular 2016 2nd semester class schedule

Schedule final for AT UG 2016.xlsx0.23 KB

Repost from N/a
ማስታወቂያ በተለያየ ምክንያት የማጠቃለያ ፈተና ያመለጣችሁ ተማሪዎች በኮርስ 500 ብር በመክፈል ከሰኞ 11/06/2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሀሙስ 14/06/2016ዓ.ም ቢሮ ቁጥር 701 ማመልከቻና ደረሰኝ እንድታስገቡ እየገለፅን ፈተና የሚሰጠው በ15/06/2016ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 መሆኑን እናሳውቃለን

Repost from N/a
02/06/2016 ማስታወቂያ ለኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ቲቪቲ ተማሪዎች በሙሉ በመጀመሪያ እንኳን ለ2016ዓ.ም 2ኛ ተርም በሰላም አደረሳችሁ እያልን የ2016 2ኛ ተርም አጀማመር ከዚህ በታች
02/06/2016 ማስታወቂያ ለኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ቲቪቲ ተማሪዎች በሙሉ በመጀመሪያ እንኳን ለ2016ዓ.ም 2ኛ ተርም በሰላም አደረሳችሁ እያልን የ2016 2ኛ ተርም አጀማመር ከዚህ በታች በተገለፀው መልክ መሆኑን እናሳውቃለን ምዝገባ የሚከናወነው የካቲት 11-15 ትምህርት የሚጀመረው የካቲት 18 ትምህርት የሚጠናቀቀው ግንቦት 30 ማሳሰቢያ፡ 1. ማንኛውም ተማሪ ለምዝገባ በሚመጣበት ወቅት እስከ ጥር 2016ዓ.ም የከፈለበትን ደረሰኝ እና 200 ብር የመመዝገቢያ በባንክ በማስገባት ይዞ መምጣት ይኖርበታል 2. ምዝገባ ያላከናወነ ተማሪ ክፍል ገብቶ መማር አይችል ኮሌጁ

Final Exam Schedule for Degree old Except Regular
Final Exam Schedule for Degree old Except Regular

21/05/2016 ማስታወቂያ ለኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ዲግሪ የቀን ተማሪዎች በሙሉ የ2016ዓ.ም 1ኛ ተርም አጀማመር ከዚህ በፊት የገለፅን መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም የ1ኛ ተርም ክላስ ማለቂያና የማጠቃለያ ፈተና መርሃ-ግብር ከዚህ በታች በተገለፀው መልክ መሆኑን እናሳውቃለን 1ኛ ተርም ትምህርት የሚጠናቀቀው የካቲት 06 የማጠቃለያ ፈተና የካቲት 8 - 18 2ኛ ተርም ምዝገባ የካቲት 29-30 ኮሌጁ

Repost from N/a
21/05/2016 ማስታወቂያ ለኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ዲግሪ የማታ ተማሪዎች በሙሉ የ2016ዓ.ም 1ኛ ተርም ማብቂያ ጥር 19 መሆኑን ከዚህ በፊት ያሳወቅን ቢሆንም በተለያየ ምክንያት ያላለቁ
21/05/2016 ማስታወቂያ ለኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ዲግሪ የማታ ተማሪዎች በሙሉ የ2016ዓ.ም 1ኛ ተርም ማብቂያ ጥር 19 መሆኑን ከዚህ በፊት ያሳወቅን ቢሆንም በተለያየ ምክንያት ያላለቁ የትምህርት አይነቶች በመኖራቸው ምክንያት ለአንድ ሳምንት የተራዘመ መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም የ1ኛ ተርም ክላስ ማለቂያና የማጠቃለያ ፈተና መርሃ-ግብር ከዚህ በታች በተገለፀው መልክ መሆኑን እናሳውቃለን 1ኛ ተርም ትምህርት የሚጠናቀቀው ጥር 26 የማጠቃለያ ፈተና ጥር 27 - የካቲት 04 2ኛ ተርም ምዝገባ የካቲት 12-14 ኮሌጁ

ለማታ መርሃ ግብር ተማሪዎች ከበዓል መልስ ክፍል የሚጀመርበትን ቀን አንዳንድ ተማሪዎች እየጠየቁን ስለሆነ ለሁሉም ለማሳወቅ ያህል ሰኞ ጥር 13 ጀምሮ ትምህርት ስላለ ሁላችሁም በወጣላችሁ ፕሮግራም እንድትገኙ እናሳስባለን

ለሁሉም የኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ማህበረሰብ በመጀመሪያ እንኳን ለከተራ ጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን የከተራ በዓልን ምክንያት በማድረግ መንገድ ስለሚዘጋ አርብ ጥር 10 ትምህርትም ሆነ ስራ የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን

photo content

Repost from N/a
24/04/2016 ሰላም ውድ ተማሪዎች በመጀመሪያ እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ከ ቀን 26/04/2016 ጀምሮ እስከ ቀን 30/04/2016 ማለትም ከፊታችን አርብ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ድረስ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ክላስ የማይኖርና አገልግሎት እንደማይሰጥ በአክብሮት እየገለፅን ከቀን 01/05/2016ዓ.ም ጀምሮ መደበኛ ስራ የምንጀምር መሆኑን እናሳውቃለን ። ማሳሰቢያ፡ ለዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች በወጣላችሁ ፕሮግራም መሰረት የማጠቃለያ ፈተናችሁ በ30/04/2015 ዓ.ም ስለሚጀምር ዝግጁ እንድትሆኑ እናሳስባለን መልካም በዓል!!!

COC ስልጠና የደረጃ 1 ተመዘገባችሁ ክፍያ የፈፀማችሁ ተማሪዎች ነገ በቀን 18/04/2016ዓ.ም (orientation) ስለሚሰጥ 12 ፡ 00 ላይ ዋናዉ ቢሮ እንድትገኙ፡፡

ታህሳስ 1ቀን 2016 ዓ.ም ማስታወቂያ #ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302 #ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competenc
+1
ታህሳስ 1ቀን 2016 ዓ.ም ማስታወቂያ #ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302 #ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F #ድረ_ገጽ; educoc.gov.et #ቴሌግራም https://t.me/AAEQOCAA

ሰላም እንደምን አላችሁ ውድ ተማሪዎቻችን ሰሞኑን በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ከምዝገባ ፈቃድ ጋር በተያያዘ ከኮሌጃችን ጋር ተያይዞ ብዙ ነገር ተብሎ ነበር ነገር ግን እኛ በመረጃ ላይ ተመርኩዘን ምላሽ
ሰላም እንደምን አላችሁ ውድ ተማሪዎቻችን ሰሞኑን በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ከምዝገባ ፈቃድ ጋር በተያያዘ ከኮሌጃችን ጋር ተያይዞ ብዙ ነገር ተብሎ ነበር ነገር ግን እኛ በመረጃ ላይ ተመርኩዘን ምላሽ መስጠት አስፈላጊ መሆኑን በማመን ኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ለ2016ዓ.ም የአዲስ ሰልጣኞችን መመዝገብ እንደሚችል የሚገልፀን ከአዲስ አበባ የት/ስ/ቁ/ባለስልጣን የተሰጠውን መረጃ አያይዘን የላክን በመሆኑ በኮልጃችን በቲቪቲ ፤ሪሙዳል መመዝገብ ፍላጎት ላላችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ለበለጠ መረጃ 0113693791/ 0113694398/ 0920807554 ይደውሉ አድራሻ፡ ኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ከአየርጤና ወደ ካራ በሚወስደው መንገድ ሞቢል ሸዋ ሾፒንግ የሚገኝበት ህንፃ ላይ

በተለያየ ምክንያት በካምፓሳችን ስልጠና ጀምራችሁ ያቋረጣችሁ የቲቪቲ ሰልጣኞች እስከ ቀን 28/03/2016ዓ.ም ድረስ ዲን ቢሮ በመምጣት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን

ለሁሉም የኩዊንስ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ ተማሪዎች በተለያየ ምክንያት የማጠቃለያ ፈተና የመለጣችሁ ተማሪዎች ለዲግሪ ተማሪዎች በኮርስ 500 ብር እንዲሁም ለቲቪቲ ተማሪዎች በኮምፒተንሲ 50 ብር በመክፈል ከቀን 24/03/2016ዓ.ም እስከ 29/03/2016 ድረስ ማመልከቻና ደረሰኝ ይዛችሁ ቢሮ ቁጥር 701/704 ገቢ እንድታደርጉ እያሳሰብን ፈተና የሚሰጠው በቀን 01/04/2016ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ላይ መሆኑን እናሳውቃለን

Repost from QCATR-2012
ታላቅ የምስራች ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ኩዊንስ ኮሌጅ በ2015ዓ.ም የ12 ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለተፈተኑትና መንግስት ያወጣውን መስፈርት ለሚያሟሉ ተማሪዎች ከፍተኛ ቅናሽ በማድረግ ምዝገባ መጀመሩ
ታላቅ የምስራች ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ኩዊንስ ኮሌጅ በ2015ዓ.ም የ12 ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለተፈተኑትና መንግስት ያወጣውን መስፈርት ለሚያሟሉ ተማሪዎች ከፍተኛ ቅናሽ በማድረግ ምዝገባ መጀመሩን እናሳውቃለን ምን መማር ይፈልጋሉ • ቲቪቲ • የአቅም ማሻሻያ(ሪሜዳል) • ዲግሪ • ወይስ አጫጭር ስልጠናዎች ሁሉንም በሚፈልጉት መርሃግብር ለመስጠት ዝግጅት ጨርሶ ምዝገባ ላይ ነን

ማስታወቂያ ሰላም ተማሪወች ከ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪወች ውጭ በውስጥ ስራ ምክንያት ከቀን 08/ 03/ 2016 እስከ ዕሮብ ድረስ የማናስተናግድ መሆኑን እየገለፅን ማነኛውም ተማሪ ውጤት መውሰድ የሚፈልግ ተማሪ ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ሁሌም የምናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡ ሬጅስትራር ቢሮ !