Grade 12 short notes✍️
Open in Telegram
Our channel provide # short note # explanation videos # competition weekly # announcing
Show more1 418
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-5730 days
Posts Archive
For all grade 12 students you Will choice university placement and feilde choice at 2:30 local time so be on time
Repost from Safaricom Ethiopia
ለ 3000 ሰዎች 3000 ብር ሽልማት እጩ አድርገናል🎁 ።
አሁንም ቢሆን በቴሌግራም ተደራሽነታችንን ለማስፋት ላገዙን ሁሉ እየሸለምን ነው
እርሶም ይሄን share በማድረግ ተሸላሚ ይሁኑ
@Safaricom_et_official✅️
@Safaricom_ethiopia_new_bot✅️
Repost from Ethio Matric
ትምህርት ሚንስቴር የአጠቃላይ የ2016 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደቱ የሚመራበት ሀገር አቀፍ የትምህርት ካላንደር ይፋ አድርጓል።
ክልሎች በብሔራዊ ፈተናና በተለያዩ ክልላዊ ነባራዊ ሁኔታዎች መነሻ የተወሰኑ የቀናት ለውጦች ሊያደርጉ እንደሚችሉ ታሳቢ እንዲደረግ ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ አሳውቋል።
ምንጭ፡ ትምህርት ሚኒስቴር
Because of yesterday's heavy rain we were not able to give you graduation photos so we decided to upload the photos in OTF group you cansee it there
የ graduation photo መውሰድ የምትፈልጉ ሰኞ ትምህርት ቤት ላይ ከ 2:00 ሰአት እስከ 4:00 ሰአት መውሰድ ትችላላችሁ
Repost from Ethio Matric
ከ9-12ኛ ክፍል ያለው አዲሱን መጽሀፍ የትምህርት ሚኒስቴር ድህረ ገጽ https://moe.gov.et/Publication ላይ ገብታቹ በአዲስ ካሪክለም የተዘጋጁት መጽሀፎቹን ዳውንሎድ ማድረግ ትችላላቹ፡፡
የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ መስከረም 2016 ዓ.ም አጋማሽ ድረስ ይፋ እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አረጋግጠዋል። በጥቅምት 2016 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለመጀመር ዕቅድ መያዙንም ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡
በፀጥታ ችግር ምክንያት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ሦስት ፈተናዎች ያልወሰዱ ተማሪዎች በቅርቡ ፈተናቸውን ይወስዳሉም ብለዋል። በ2015 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን ሲወስዱ የነበሩት የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች፣ የመጨረሻዎቹን ሦስት ፈተናዎች አለመፈተናቸው ይታወቃል። እነዚህ ተማሪዎች በዚህ ዓመት መጨረሻ ድረስ ፈተናቸውን እንዲያሚያጠናቅቁ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡
ለከፈላችሁ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ከሰአት ጋውን መውሰድ ትችላላችሁ አልያም ሐሙስ እዛው ሆቴሉ በር ጋር መውስድ ትችላላችሁ
መመለስ የምትችሉት እዛው ፕሮግራሙ ካለቀ በኋላ ነው አልያም ቀብድ አስይዛችሁ እስከ ጁምዓ ማስቆየት ትችላላችሁ ከዛ ባለፈ ቅጣት ያስከፍላል
Yalkfelachu tmarioch nuge yemchersh ken endhone endatersu. K nuge buhala ankbelem.
ለሁሉም ያልከፈላችሁ ተማሪዎች
ብሩ ለሆቴሉ ቦታ ለማስያዝ እንዲሁም የታዳሚ ቁጥር ለማወቅ ቀድሞ መከፈል ስላለበት ዛሬ ማጠነቀቅ ግድ ይላል
ያልከፈላችሁ ተማሪዎች please ቶሎ ዛሬውን አስገቡ
ዛሬውን ብሩ ማግኘት ካልቻላችሁ ቦታ አስይዙ
ለሁሉም ያልከፈላችሁ ተማሪዎች
ብሩ ለሆቴሉ ቦታ ለማስያዝ እንዲሁም የታዳሚ ቁጥር ለማወቅ ቀድሞ መከፈል ስላለበት ዛሬ ማጠነቀቅ ግድ ይላል
ያልከፈላችሁ ተማሪዎች please ቶሎ ዛሬውን አስገቡ
እንሆ በጉጉት ስትጠብቁት የነበረ የ graduation program ቀኑ ደረሰ በ ነሓሴ 18 / 2015 ዕለተ ሓሙስ ከጠዋቱ 3:00 ሰአት በ ኢሌሊ ሆቴል ተጋብዛችኋል ለዛም የሚያስፈልጉ መስፈርቶች እንደ ሚከተለዉ ይሆናል
✓ አንድ ተመራቂ ለብቻው/ዋ ከሆነ/ች 2000 ብር ይከፍላል
✓ ተመራቂ ከአንድ ወላጅ ጋር 3000 ብር ይከፍላል
✓ ለተጨማሪ ሰው 2000 ብር ጨምሮ ይከፍላል
# መክፈል የምትችሉት በዚህ የንግድ ባንክ አካውንት (1000436623047) የባንኩ አካውንት ባለቤት Mead Abdullahi ብላችሁ መክፈል ትችላላችሁ ፣ ከዛ በኋላ ደረሰኝ ይዛችሁ ለ አዚዛ ስጡ ከዛ ትኬት መቀበላችሁ አረጋግጡ ።
# መክፈል የምትችሉት ከነገ ማክሰኞ እስከ ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:00 ሰአት እስከ ስድስት ሰአት ብቻ ነው
# ቀጣይ ሮብ ማለትም በ ነሓሴ 17 ጋውን ስትወስዱ ከ አዚዛ በወሰዳችሁ ትኬት ብቻ ነው መውሰድ የምትችሉት
እናመሰግናለን የ graduation committee
እንሆ በጉጉት ስትጠብቁት የነበረ የ graduation program ቀኑ ደረሰ በ ነሓሴ 18 / 2015 ዕለተ ሓሙስ ከጠዋቱ 4:00 ሰአት በ ኢሌሊ ሆቴል ተጋብዛችኋል ለዛም የሚያስፈልጉ መስፈርቶች እንደ ሚከተለዉ ይሆናል
✓ አንድ ተመራቂ ለብቻው/ዋ ከሆነ/ች 2000 ብር ይከፍላል
✓ ተመራቂ ከአንድ ወላጅ ጋር 3000 ብር ይከፍላል
✓ ለተጨማሪ ሰው 2000 ብር ጨምሮ ይከፍላል
# መክፈል የምትችሉት በዚህ የንግድ ባንክ አካውንት (1000436623047) የባንኩ አካውንት ባለቤት Mead Abdullahi ብላችሁ መክፈል ትችላላችሁ ፣ ከዛ በኋላ ደረሰኝ ይዛችሁ ለትምህርት ቤቱ ካሸር ስጡ ከዛ ትኬት መቀበል ትችላላችሁ ።
# መክፈል የምትችሉት ከነገ ማክሰኞ እስከ ቀጣይ ሳምንት ማክሰኞ ብቻ ነው
🔅🔆 በዚህ ክረምት ፕሮግራሚንግን ሀ ብለው መማር ለሚፈልጉ ልዩ አጋጣሚ 🔆🔅
▫️የኮዲንግ እውቀት አስፈላጊነት በተጨባጭ
▫️አሁን ላይ እጅግ ታዋቂ የሆነውን Python Language አጠቃቀም እና
▫️ሌሎች ጠቃሚ ይዘቶችን ያካተተ ትምርት አዘጋጅተናል
.
▪️ትምህርቱ ሚሰጠው በነፃ ስለሆነ እና ውስን ቦታ ስላለን ፈጥነው ይመዝገቡ . . .
📞 0912285384
👉🏻 ይህንን ሊንክ ይጫኑ
ቦታው የኮርዶቫ ት/ቤት ሃይ ስኩል ግቢ 🏫
ጊዜው በሳምንት ለሶስት ቀን ብቻ ⏰
🔅🔆 በዚህ ክረምት ፕሮግራሚንግን ሀ ብለው መማር ለሚፈልጉ ልዩ አጋጣሚ 🔆🔅
▫️የኮዲንግ እውቀት አስፈላጊነት በተጨባጭ
▫️አሁን ላይ እጅግ ታዋቂ የሆነውን Python Language አጠቃቀም እና
▫️ሌሎች ጠቃሚ ይዘቶችን ያካተተ ትምርት አዘጋጅተናል
.
▪️ትምህርቱ ሚሰጠው በነፃ ስለሆነ እና ውስን ቦታ ስላለን ፈጥነው ይመዝገቡ . . .
📞 0912285384
👉🏻 ይህንን ሊንክ ይጫኑ
ቦታው የኮርዶቫ ት/ቤት ሃይ ስኩል ግቢ 🏫
ጊዜው በሳምንት ለሶስት ቀን ብቻ ⏰
