en
Feedback
EAG Youth6killo 🇪🇹

EAG Youth6killo 🇪🇹

Open in Telegram
299
Subscribers
+124 hours
+37 days
+1930 days
Posts Archive
#EAGYouth6kilo የፋሲካ ፕሮግራም Ayyanna Faasiikaa "ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።" (ሮሜ 5:8
+9
#EAGYouth6kilo የፋሲካ ፕሮግራም Ayyanna Faasiikaa "ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።" (ሮሜ 5:8) Waaqayyo garuu, utuma nuyi cubbamoota taanee jiruu, kirstos nuuf du'uu isaatin hammam akka nu jaallate in argisiisa. - (Roomaa 5:8) 🔥መጋቢት 30 April 8 Assembly Of God Church (Main Hall) Presented by 4 ኪሎ, 5 ኪሎ, 6 ኪሎ, YARED, FOCUS FELLOWSHIPS and EAGYouth6Kilo FAITHFUL WITNESS OF THE KINGDOM

" ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።" (ሮሜ 5:8) ልዩ የፋሲካ ፕሮግራም!! 👉 በ 4 ኪሎ, 5 ኪሎ, 6 ኪሎ, ያሬ
" ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።" (ሮሜ 5:8) ልዩ የፋሲካ ፕሮግራም!! 👉 በ 4 ኪሎ, 5 ኪሎ, 6 ኪሎ, ያሬድ, FOCUS FELLOWSHIPS እና 6kilo AG Youth የተዘጋጀ! የፊታችን ቅዳሜ, መጋቢት 30 🕖 ከ 7:30 ጀምሮ ⛪️  6 killo Assembly of God Church አይቀርም ተባረኩ ! #EAGYouth6killo

3ቀን ብቻ ቀረው። ኑ እግዚአብሔርን አብረን እናመስግን! #ሁሌ "አቤኔዘር" Like and Share አድርጉ 🥰
3ቀን ብቻ ቀረው። ኑ እግዚአብሔርን አብረን እናመስግን! #ሁሌ "አቤኔዘር" Like and Share አድርጉ 🥰

እኔ የEAG ፍሬ ነኝ ! እንኳን አደረሰን አደረሳቹ ! #ሁሌ "አቤኔዘር" If you are EAG's fruit, join this challenge.
እኔ የEAG ፍሬ ነኝ ! እንኳን አደረሰን አደረሳቹ ! #ሁሌ "አቤኔዘር" If you are EAG's fruit, join this challenge.

audio.mp35.21 MB

#ኢየሱስ_ስለእኛ “እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው።” (2ኛ ቆሮ 5፥21) "አሮንም ሁለቱን እጆቹን በሕያው ፍየል ራስ ላይ ይጭናል፥ በላዩም የእስራኤልን ልጆች በደል ሁሉ መተላለፋቸውንም ሁሉ ኃጢአታቸውንም ሁሉ ይናዝዛል፤ በፍየሉም ራስ ላይ ያሸክመዋል፥ በተዘጋጀው ሰውም እጅ ወደ ምድረ በዳ ይሰድደዋል። ፍየሉም ኃጢአታቸውን ሁሉ ወደ በረሀ ይሸከማል፤ ፍየሉንም በምድረ በዳ ውስጥ ይለቅቀዋል።" (ዘሌዋውያን 16፥21-22) “እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።” (ኢሳይያስ 53፥6) #ሁሌ አመሰግንሀለሁ ኢየሱስ 😍🙏 ❤ ፥ ✞ ❔

🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐 🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 "እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ መሰናክል፣ ለአሕዛብ ደግሞ ሞኝነት ነው።" —1 ቆሮንቶ
🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐 🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 "እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ መሰናክል፣ ለአሕዛብ ደግሞ ሞኝነት ነው።" —1 ቆሮንቶስ 1:23 ልዩ የፋሲካ ፕሮግራም!! 🤗🤗🤗🤗🤗🤗🤗🤗🤗 👉 Presented by 4 ኪሎ, 5 ኪሎ, 6 ኪሎ, YARED, FOCUS FELLOWSHIPS and 6kilo AG Youth!! #PRAYER #WORSHIP #SERMON #LITERATURE_and_many_other_programs መች🤔? የፊታችን ቅዳሜ, ሚያዚያ 8 🕖 ከ 7:00 እስከ 11:00 ⛪️ Assembly of God Church አይቀርም! ተባረኩ! #See_u_then.🙏 #5KECSF_REMNANTS_OF_THE_KINGDOM

photo content
+8

ሚያዝያ 1 2014 ዓ.ም EAGYouth6killo
+9
ሚያዝያ 1 2014 ዓ.ም EAGYouth6killo

photo content

photo content
+2

photo content
+9

photo content
+7

photo content
+9

በበጎነት የሚሰራ ስራ ምን አገኛለሁ ተብሎ ሳይሆን ምን መስጠት እችላለሁ ተብሎ የሚሰራ ስራ ነው!! በጎነት በአመለካከትና በአስተሳሰብ ብቻ ሳይሆን በድርጊት የሚገለጽ ነው!! ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ ጉለ
+9
በበጎነት የሚሰራ ስራ ምን አገኛለሁ ተብሎ ሳይሆን ምን መስጠት እችላለሁ ተብሎ የሚሰራ ስራ ነው!! በጎነት በአመለካከትና በአስተሳሰብ ብቻ ሳይሆን በድርጊት የሚገለጽ ነው!! ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ ጉለሌ ኮሙኒኬሽን (8-7-14) የጉለሌ ክፍለ ከተማ የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለበጎ ፈቃደኞች የ2014 እውቅናና ሽልማት አካሄደ። በፕሮግራሙ ላይም የተለያዩ በጎ ፈቃደኞች የሀይማኖት ተቋማት አባቶችና አመራሮች የተገኙ ሲሆን የጽህፈት ቤቱ ሀላፊ የሆኑት አቶ ደግነት ዮሃንስ ጽ/ቤቱ ባለፉት 7 ወራት ውስጥ ህብረተሰቡንና በጎ ፈቃደኞችን ያሳተፈ የልማት የበጎ አድራጎት በተለይ ሀገር ጠላት በከፈተው ጦርነት ወቅት ሰላምና ጸጥታውን ከማስጠበቅ አንጻር የተለያዮ ስራወች መስራቱን በመግለጽ የእለቱን ፕሮግራም አስጀምረዋል። በእውቅናና ሽልማቱ ላይም የተገኙት የጉለሌ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ እንደገለጹት የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ የልማት የሰላምና ጸጥታ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ ለከተማችን ብሎም ለክ/ከተማችን ትልቅ አቅም እንዳለው ጠቅሰው እያንዳንዱ የህብረተሰብ ክፍል በጉልበት በእውቀት በገንዘብ በልማት በተግባር ምን አገኛለሁ ብሎ ሳይሆን እኔ ሞን ላድርግ ብሎ ለሀገር ለወገን የሚጠቅም ስራ መስራት ይኖርበታል በማለት አስካሁን በ ክ/ከተማችን በተሰራው ስራ ሁሉ በበጎ አድራጎት ለተሳተፉ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በመጨረሻም በበጎ ፈቃደኝነት ለተሳተፉ የሀይማኖት ተቋማት ለተቋማትና ባለሀብቶች ለሴክተሮችና በአስሩም ወረዳ ለሚገኙ የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች የእውቅናና ሽልማት በመስጠት ፕሮግራሙን አጠናቀዋል።

photo content
+9

photo content
+5

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9