en
Feedback
EAG Youth6killo 🇪🇹

EAG Youth6killo 🇪🇹

Open in Telegram
299
Subscribers
+124 hours
+37 days
+1930 days
Posts Archive
የTelegram Channel ይቀላቀሉ 👇👇👇👇 https://t.me/AGY6K #EAGYouthMinistry6killo
የTelegram Channel ይቀላቀሉ 👇👇👇👇 https://t.me/AGY6K #EAGYouthMinistry6killo

ግንቦት ከ1 እስከ 22 በተከታታይ ማክሰኞ ማክሰኞ የአንድ ለአንድ የወንጌል አሰባበክን "ታላቁን ተልእኮ በታላቁ ትእዛዝ " የሚለውን መርሆ በመውሰድ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ስልጠና ሰጥተናል። ግንቦ
ግንቦት ከ1 እስከ 22 በተከታታይ ማክሰኞ ማክሰኞ የአንድ ለአንድ የወንጌል አሰባበክን "ታላቁን ተልእኮ በታላቁ ትእዛዝ " የሚለውን መርሆ በመውሰድ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ስልጠና ሰጥተናል። ግንቦት 20 የታመመች እህታችንን ጎብኝተናል። ግንቦት 27 ለአንድ እናት የወር አስቤዛ መግዢያ ብር ሰተናል። ግንቦት 28 ለ6ኪሎ ክርስቲያን ተማሪዎች የ1 ሰዓት ታላቁን ተልእኮ በታለቁ ትእዛዝ እንዲፈጽሙ ከ1ኛ ጴጥሮስ 2፥9-10 በመነሳት አስተምረናል። በወጣቶች እና ቤተ-ክርስትያን ባሉ ቤተሰቦች መኖሪያ ቤት በመሄድ ባጋጠማቸው ሃዘን አጽናንተናል። ሌሎች በወጣቶች አገልግሎት የሚከናወኑ የምክር እና የጸሎት ፥ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ወይም ቤተሰብ በተያዘላቸው ጊዜ ቀጥለዋል። እኛ "ታላቁን ተልዕኮ በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን" 📯📯📯📯📯📯 #EAGYouth6killo

ግንቦት 26 2015 ዓ.ም ወርሃዊ የዝማሬ ምሽት በለቱ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ በርከት ያሉ አዳጊ ወጣቶች እና ወጣቶች በጉባኤ የተገኙ ሲሆን። እግዚአብሔር በመገኝቱ በቃሉ እና በዝማሬ ብዙዎችን ሲያጽ
ግንቦት 26 2015 ዓ.ም ወርሃዊ የዝማሬ ምሽት በለቱ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ በርከት ያሉ አዳጊ ወጣቶች እና ወጣቶች በጉባኤ የተገኙ ሲሆን። እግዚአብሔር በመገኝቱ በቃሉ እና በዝማሬ ብዙዎችን ሲያጽናና እና ሲዳስስ የነበረበት ድንቅ ጊዜ ነበረ። ርዕስ ፦ ጸጋ ጥቅስ ፦ " ፈሪሳውያንና ጻፎችም። ይህስ ኃጢአተኞችን ይቀበላል ከእነርሱም ጋር ይበላል ብለው እርስ በርሳቸው አንጐራጐሩ።" (ሉቃስ 15:2) ስብከት ፦ በፓስተር ቴዝ ዝማሬ ፦ በዘማሪ ይድኔ ቢኒ ፥ ገኒ እና ነባ እኛ "ታላቁን ተልዕኮ በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን" 📯📯📯📯📯📯 #EAGYouth6killo

ግንቦት 19 2015 ዓ.ም ተከታታይ ትምሕርት (2ኛ ሳምንት) ርዕስ ፦ ጸጋ ጥቅስ ፦ " የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤" (ገላትያ 2:21) ትምሕርት ፦ በመሲ ዝማሬ ፦ በሳሚ እኛ "ታላቁን ተልዕኮ
ግንቦት 19 2015 ዓ.ም ተከታታይ ትምሕርት (2ኛ ሳምንት) ርዕስ ፦ ጸጋ ጥቅስ ፦ " የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤"                             (ገላትያ 2:21) ትምሕርት ፦ በመሲ ዝማሬ ፦ በሳሚ እኛ "ታላቁን ተልዕኮ በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን" 📯📯📯📯📯📯 #EAGYouth6killo

ግንቦት 12 2015 ዓ.ም ተከታታይ ትምሕርት (1ኛ ሳምንት) ርዕስ ፦ ጸጋ ጥቅስ ፦ " የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤" (ገላትያ 2:21) ትምሕርት ፦ በመሲ ዝማሬ ፦ በናቲ እኛ "ታላቁን ተልዕኮ
ግንቦት 12 2015 ዓ.ም ተከታታይ ትምሕርት (1ኛ ሳምንት) ርዕስ ፦ ጸጋ ጥቅስ ፦ " የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤" (ገላትያ 2:21) ትምሕርት ፦ በመሲ ዝማሬ ፦ በናቲ እኛ "ታላቁን ተልዕኮ በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን" 📯📯📯📯📯📯 #EAGYouth6killo

ግንቦት 5 2015 ዓ.ም የቅዳሜ የወጣቶች ጉባኤ መርሃግብር ጌታን በጸሎት እና በዝማሬ ካመለክን ቡሀላ (ማቴ28፥19-20) "ታላቁ ተልዕኮ" በሚል ርዕስ ተወያየን። የወጣቶች አገልግሎት "ዓላማ" ታላ
ግንቦት 5 2015 ዓ.ም የቅዳሜ የወጣቶች ጉባኤ መርሃግብር ጌታን በጸሎት እና በዝማሬ ካመለክን ቡሀላ (ማቴ28፥19-20) "ታላቁ ተልዕኮ" በሚል ርዕስ ተወያየን። የወጣቶች አገልግሎት "ዓላማ" ታላቁ ተልዕኮን በታላቁ ትዕዛዝ መፈጸም መሆኑን ወስነናል። ከዛም ጸልየን እና "ታላቁን ተልእኮ በታላቁ ትዕዛዝ እንፈጽማለን" ×3 በማለት አዋጅን አውጀን መርሃግብራችንን ጨርሰናል። #EAGYouthMinistry6killo

ማነኝ.aac43.89 MB

ግንቦት 26 2015 ዓ.ም #ወርሃዊ_የወጣቶች_የዝማሬ_ምሽት Assemblies of God Church 6killo 2ኛ ጢሞቴዎስ 2:1 " ... አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።" ከኛ ጋር ህ
+5
ግንቦት 26 2015 ዓ.ም #ወርሃዊ_የወጣቶች_የዝማሬ_ምሽት Assemblies of God Church 6killo 2ኛ ጢሞቴዎስ 2:1 " ... አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።" ከኛ ጋር ህብረት ለማድረግ ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ -> Telegram https://t.me/AGY6K እኛ ወጣቶች "ታላቁን ተልእኮ በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን" 📯

ግንቦት 26 2015 ዓ.ም #ወርሃዊ_የወጣቶች_የዝማሬ_ምሽት Assemblies of God Church 6killo 2ኛ ጢሞቴዎስ 2:1 " ... አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።" ከኛ ጋር ህ
+9
ግንቦት 26 2015 ዓ.ም #ወርሃዊ_የወጣቶች_የዝማሬ_ምሽት Assemblies of God Church 6killo 2ኛ ጢሞቴዎስ 2:1 " ... አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።" ከኛ ጋር ህብረት ለማድረግ ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ -> Telegram https://t.me/AGY6K እኛ ወጣቶች "ታላቁን ተልእኮ በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን" 📯

ግንቦት 26 2015 ዓ.ም #ወርሃዊ_የወጣቶች_የዝማሬ_ምሽት Assemblies of God Church 6killo 2ኛ ጢሞቴዎስ 2:1 " ... አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።" ከኛ ጋር ህ
+9
ግንቦት 26 2015 ዓ.ም #ወርሃዊ_የወጣቶች_የዝማሬ_ምሽት Assemblies of God Church 6killo 2ኛ ጢሞቴዎስ 2:1 " ... አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።" ከኛ ጋር ህብረት ለማድረግ ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ -> Telegram https://t.me/AGY6K እኛ ወጣቶች "ታላቁን ተልእኮ በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን" 📯

" እንግዲህ፥ ልጄ ሆይ፥ አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።" (2ኛ ጢሞቴዎስ 2:1) https://t.me/AGY6K ሁላችሁ ተጋብዛችኋል! የፊታችን ቅዳሜ ከተወደደ ወንድማችን ከዘማሪ ይድኔ
" እንግዲህ፥ ልጄ ሆይ፥ አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።" (2ኛ ጢሞቴዎስ 2:1) https://t.me/AGY6K ሁላችሁ ተጋብዛችኋል! የፊታችን ቅዳሜ ከተወደደ ወንድማችን ከዘማሪ ይድኔ ጋር ጌታን እናመልካለን ፥ አይቀርም። 🔥 Youth Worship Night ⏱ ግንቦት 26 - ቅዳሜ 10:30 ጀምሮ 📍 6 ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስቲያን ከግብፅ ኤምባሲ አጠገብ #EAGYouthMinistry6killo #AGyouth #EAGYouth6killo "እኛ ታላቁን ተልእኮ በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን" 📯

ግንቦት 5 2015 ዓ.ም የቅዳሜ የወጣቶች ጉባኤ መርሃግብር ጌታን በጸሎት እና በዝማሬ ካመለክን ቡሀላ (ማቴ28፥19-20) "ታላቁ ተልዕኮ" በሚል ርዕስ ተወያየን። የወጣቶች አገልግሎት "ዓላማ" ታላ
ግንቦት 5 2015 ዓ.ም የቅዳሜ የወጣቶች ጉባኤ መርሃግብር ጌታን በጸሎት እና በዝማሬ ካመለክን ቡሀላ (ማቴ28፥19-20) "ታላቁ ተልዕኮ" በሚል ርዕስ ተወያየን። የወጣቶች አገልግሎት "ዓላማ" ታላቁ ተልዕኮን በታላቁ ትዕዛዝ መፈጸም መሆኑን ወስነናል። ከዛም ጸልየን እና "ታላቁን ተልእኮ በታላቁ ትዕዛዝ እንፈጽማለን" ×3 በማለት አዋጅን አውጀን መርሃግብራችንን ጨርሰናል። #EAGYouthMinistry6killo

ሚያዝያ 27 2015 ዓ.ም የወጣት አስተባባሪዎች 🔥😍 ዓርብ ሙሉቀን ቆሬ በሚገኝው እንግዳ ማረፊያ በጣም ድንቅ ጊዜ አሳልፈናል በለቱም የጸሎት ፣ የሥልጠና ፣ የውይይት ፣ መአድ በመቁረስ እና ትም
ሚያዝያ 27 2015 ዓ.ም የወጣት አስተባባሪዎች 🔥😍 ዓርብ ሙሉቀን ቆሬ በሚገኝው እንግዳ ማረፊያ በጣም ድንቅ ጊዜ አሳልፈናል በለቱም የጸሎት ፣ የሥልጠና ፣ የውይይት ፣ መአድ በመቁረስ እና ትምሕርታዊ የጨዋታ ጊዜያትን በማድረግ አሳልፈናል። በመጨረሻም በወጣቶች ውስጥ ሊሰሩ እና ሊጠናከሩ ስለሚገባቸው አገልግሎቶች በምን መልኩ መሆን እንዳለበት አቅጣጫ ተቀምጦአል። #EAGYouthMinistry6killo

ሚያዝያ 23 2015 ዓ.ም የወጣቶች የህብረት ጊዜ 🥰🍿🍞 ከእህታችን ቻፒ ጋር በጸሎት ካሳለፍን ቡሀላ ከአሴር ጋር ደግሞ ጌታን በመዝሙር አመስግነን የእግዘብሔርን ቃል ከፓ/ብርሃኑ ጋር ተካፈለናል
ሚያዝያ 23 2015 ዓ.ም የወጣቶች የህብረት ጊዜ 🥰🍿🍞 ከእህታችን ቻፒ ጋር በጸሎት ካሳለፍን ቡሀላ ከአሴር ጋር ደግሞ ጌታን በመዝሙር አመስግነን የእግዘብሔርን ቃል ከፓ/ብርሃኑ ጋር ተካፈለናል። በመቀጠል ቤቲሻ የለቱን መርሃግብር ዓላማ ካስረዳችን በሁዋላ መሴ አጭር ንግግር ለወጣቶች አቅርቦአል። ከዛ የወጣቶች አገልግሎት በቀጣይ ምን ሊመስል እንደሚገባ በህብረት መአድ በመቁረስ ውይይት አድርገናል ፥ እንዲሁም በወጣት አስተባባሪዎች የወጣት አገልግሎት የሚኖረውን አቅጣጫ ተመልክተናል። #EAGYouthMinistry6kilo

_ጸጋ_ የቅዳሜ የወጣቶች ጉባኤ መርሃ ግብር " የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም..." (ገላትያ 2:21) ሁላችሁም ከምትወዷቸው ጋር የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 12 በ6ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያ
_ጸጋ_ የቅዳሜ የወጣቶች ጉባኤ መርሃ ግብር " የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም..."                              (ገላትያ 2:21) ሁላችሁም ከምትወዷቸው ጋር የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 12 በ6ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን እንትገኙ ተጋብዛችኃል። 📆 ቅዳሜ፣ ግንቦት 12 እና 19 🕗 10:30 ጀምሮ 📍 6ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን #AGyouth #EAGYouth6killo

መሪነት ለብዙዎች ብቃትን ማሳየት ሳይሆን፤ ብዙዎችን ብቁ ማድረግ ነው። " ብዙ ሰዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን ደግሞ ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች አደራ ስጥ።" (2ኛ ጢሞቴዎስ 2:2) #ሁሌ 🔥 https://t.me/AGY6K

ግንቦት 1 2015ዓ.ም ታላቁ ትዕዛዝ "መምህር ሆይ፥ ከሕግ ማናቸይቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም እንዲህ አለው። 🥰 ጌታ አምላክህን 1. በፍጹም ልብህ 2. በፍጹም ነፍስህም 3. በፍጹም አሳብህም ውደድ። ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት። ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም። 🥰 ባልንጀራህን 1. እንደ ነፍስህ ውደድ የምትለው ናት። በእነዚህ በሁለቱ ትእዛዛት ሕጉም ሁሉ ነቢያትም ተሰቅለዋል። (ማቴዎስ 22፥36-40) የብሉይ ኪዳን ቅዱሳት መጽሐፍት በብዙ ሕግጋት የተሞላ ነው አድርጉ አታድርጉ በሚል። ጌታ ኢየሱስ ግን ሕግጋቱን ሁሉ በሁለት ጠቅልሎ በግለጽ ታላቁ ትእዛዝ ፊተኛ እና ሁለተኛ በማለት በሁለት ከፍሎ አስቀመጠልን። እኛ ወጣቶች ይህንን ትእዛዝ እንድንጠብቅ ግድ ከሚሉን ምክንያቶች መካከል ዋናው እና ቀዳሚው ጌታ ኢየሱስ አስቀድሞ ስለወደደን ለዛውም ነፍሱን አሳልፎ እስከመስጠት ድረስ ነው የወደደን። ሐዋርያው ጳውሎስ በግልጥ አስቀምጦታል ... " ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤ በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ።" (2ቆሮ 5፥14-15) ጸሎት፦ 1. በሁለንተናዬ እንደወድህ እና ላንተ ብቻ እንድኖር ጸጋ አብዛልኝ? 2. ባልንጀራዬን እንደራሴ እንድወድ መውደዴንም ወንጌል በመስበክ እንዳሳይ እርዳኝ? ዋና ሐሳብ ታላቁ ትእዛዝ ልናቀው ሳይሆን ልንተገብረው የተሰጠን የጌታ ትእዛዝ ነው። መልካም ቀን ቀናቹ የተባረከ ይሁን! እወዳቹሀለሁ 🥰 https://t.me/AGY6K

#EAGYouth6killo ---------- እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው። በኃያል እጅ እንዳሉ ፍላጾች፥ የጐልማስነት ልጆች እንዲሁ ናቸው። ከእነርሱ ዘንድ ምኞቱን የሚፈጽም ብፁዕ ሰው ነው፤ ጠላቶቻቸውን በአደባባይ በተናገሩ ጊዜ እርሱ አያፍርም። (መዝሙር 127፥3-5) 👉 https://t.me/AGY6K

#በዚ_የለም "ወደ መቃብሩም ገብተው ነጭ ልብስ የተጎናጸፈ ጎልማሳ በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ። እርሱ ግን። አትደንግጡ፤ የተሰቀለውን የናዝሬቱን ኢየሱስን ትፈልጋላችሁ፤ 1. ተነሥቶአል፥ 2.
#በዚ_የለም "ወደ መቃብሩም ገብተው ነጭ ልብስ የተጎናጸፈ ጎልማሳ በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ። እርሱ ግን። አትደንግጡ፤ የተሰቀለውን የናዝሬቱን ኢየሱስን ትፈልጋላችሁ፤ 1. ተነሥቶአል፥ 2. በዚህ የለም፤ 3. እነሆ እርሱን ያኖሩበት ስፍራ።" (ማር 16፥5-6) #EAGYouth6kilo እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሳቹ!

#EAGYouth6kilo የፋሲካ ፕሮግራም Ayyanna Faasiikaa "ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።" (ሮሜ 5:8
+5
#EAGYouth6kilo የፋሲካ ፕሮግራም Ayyanna Faasiikaa "ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።" (ሮሜ 5:8) Waaqayyo garuu, utuma nuyi cubbamoota taanee jiruu, kirstos nuuf du'uu isaatin hammam akka nu jaallate in argisiisa. - (Roomaa 5:8) 🔥መጋቢት 30 April 8 Assembly Of God Church (Main Hall) Presented by 4 ኪሎ, 5 ኪሎ, 6 ኪሎ, YARED, FOCUS FELLOWSHIPS and EAGYouth6Kilo FAITHFUL WITNESS OF THE KINGDOM