299
Subscribers
+124 hours
+37 days
+1930 days
Posts Archive
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተከናወነ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ በመሄድ ⛰️
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ ተጉዘናል
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር ጸልየናል
🪴 መዝሙር በጋራ ዘምረናል
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ነበረን
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ ተክለናል
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተከናወነ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ በመሄድ ⛰️
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ ተጉዘናል
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር ጸልየናል
🪴 መዝሙር በጋራ ዘምረናል
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ነበረን
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ ተክለናል
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተከናወነ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ በመሄድ ⛰️
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ ተጉዘናል
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር ጸልየናል
🪴 መዝሙር በጋራ ዘምረናል
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ነበረን
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ ተክለናል
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተከናወነ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ በመሄድ ⛰️
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ ተጉዘናል
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር ጸልየናል
🪴 መዝሙር በጋራ ዘምረናል
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ነበረን
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ ተክለናል
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተዘጋጀ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🕐 ጠዋት 01:00 ሰዓት
ግን ዝግጁ ናችሁ?
ጉዞ 🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ ⛰️
👉 መኪና ተጋጅቶ ይጠብቃቹሀል።
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ እንጓዛለን
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር እንጸልያለን
🪴 መዝሙር በጋራ እንዘምራለን
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ይኖረናል
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ እንተክላለን
ለበለጠ መረጃ
+251916589745 ይደውሉልን።
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተዘጋጀ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🕐 ጠዋት 01:00 ሰዓት
ግን ዝግጁ ናችሁ?
ጉዞ 🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ ⛰️
👉 መኪና ተጋጅቶ ይጠብቃቹሀል።
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ እንጓዛለን
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር እንጸልያለን
🪴 መዝሙር በጋራ እንዘምራለን
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ይኖረናል
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ እንተክላለን
ለበለጠ መረጃ
+251916589745 ይደውሉልን።
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተዘጋጀ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🕐 ጠዋት 01:00 ሰዓት
ግን ዝግጁ ናችሁ?
ጉዞ 🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ ⛰️
👉 መኪና ተጋጅቶ ይጠብቃቹሀል።
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ እንጓዛለን
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር እንጸልያለን
🪴 መዝሙር በጋራ እንዘምራለን
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ይኖረናል
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ እንተክላለን
ለበለጠ መረጃ
+251916589745 ይደውሉልን።
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
የመዘምራን አገልግሎት
"... በሁሉ አመስግኑ።"
(ኤፌሳን 5፥20)
ሃምሌ 2 2015 ዓ.ም
እሁድ ከ10:30 ጀምሮ
በቤተ-ክርስትያኒቱ መዘምራን
የተዘጋጀ የአምልኮ ምሽት ላይ ጌታን ስለ ሁሉ እናመሰግናለን ፥ እንዲሁም በለቱ ከፓስተር ፍፄ ጋር የእግዚአብሔርን ቃል እንካፈላለን።
አይቀርም 📢 📢 📢
#EAGYouthMinistry6kjllo
በኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን በወጣቶች አገልግሎት የተዘጋጀ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
የሥልጠና መርሃ ግብር
ዕሮብ ሰኔ 21 2015 ዓ.ም
በእለቱ ከ45 በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አንዳንድ ወላጆችም ከልጆቻቸው ጋር ተገኝተው ነበር 😍።
በእለቱ
የእግዚአብሔር ቃል እና ምክር በሐዋርያው መርጋ ፣ በዶክተር አበባ እንዲሁም ጸሎት በእህታችን መሠረት ተሰጥቶአል።
የፈተና ሥነልቦና እና ተሞክሮ ማጋራት
በሥነ-ልቦና አማካሪ ወንድም ናሁሰናይ
እና ከአምና ተፈታኞች በበሃይሉ እና በእያኤል ተሰጥቶአል።
#EAGYouthMinistry6killo #AGyouth #EAGYouth6killo
በኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን በወጣቶች አገልግሎት የተዘጋጀ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
የሥልጠና መርሃ ግብር
ዕሮብ ሰኔ 21 2015 ዓ.ም
በእለቱ ከ45 በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አንዳንድ ወላጆችም ከልጆቻቸው ጋር ተገኝተው ነበር 😍።
በእለቱ
የእግዚአብሔር ቃል እና ምክር በሐዋርያው መርጋ ፣ በዶክተር አበባ እንዲሁም ጸሎት በእህታችን መሠረት ተሰጥቶአል።
የፈተና ሥነልቦና እና ተሞክሮ ማጋራት
በሥነ-ልቦና አማካሪ ወንድም ናሁሰናይ
እና ከአምና ተፈታኞች በበሃይሉ እና በእያኤል ተሰጥቶአል።
#EAGYouthMinistry6killo #AGyouth #EAGYouth6killo
በኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን በወጣቶች አገልግሎት የተዘጋጀ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
የሥልጠና መርሃ ግብር
ዕሮብ ሰኔ 21 2015 ዓ.ም
በእለቱ ከ45 በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አንዳንድ ወላጆችም ከልጆቻቸው ጋር ተገኝተው ነበር 😍።
በእለቱ
የእግዚአብሔር ቃል እና ምክር በሐዋርያው መርጋ ፣ በዶክተር አበባ እንዲሁም ጸሎት በእህታችን መሠረት ተሰጥቶአል።
የፈተና ሥነልቦና እና ተሞክሮ ማጋራት
በሥነ-ልቦና አማካሪ ወንድም ናሁሰናይ
እና ከአምና ተፈታኞች በበሃይሉ እና በእያኤል ተሰጥቶአል።
#EAGYouthMinistry6killo #AGyouth #EAGYouth6killo
በኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን በወጣቶች አገልግሎት የተዘጋጀ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
የሥልጠና መርሃ ግብር
ዕሮብ ሰኔ 21 2015 ዓ.ም
በእለቱ ከ45 በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አንዳንድ ወላጆችም ከልጆቻቸው ጋር ተገኝተው ነበር 😍።
በእለቱ
የእግዚአብሔር ቃል እና ምክር በሐዋርያው መርጋ ፣ በዶክተር አበባ እንዲሁም ጸሎት በእህታችን መሠረት ተሰጥቶአል።
የፈተና ሥነልቦና እና ተሞክሮ ማጋራት
በሥነ-ልቦና አማካሪ ወንድም ናሁሰናይ
እና ከአምና ተፈታኞች በበሃይሉ እና በእያኤል ተሰጥቶአል።
#EAGYouthMinistry6killo #AGyouth #EAGYouth6killo
ሁላችሁም Facebook ላይ Story ላይ Instagram ላይ አጋሩ ተባረኩ።
በተለይ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ በTelegram አጋሩአቸው።
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ📬
ከ03:30 ጀምሮ እከ 05:30 ድረስ የሚቆይ ሥልጠና በ6ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስትያን የተዘጋጀላቹ ስለሆነ እንድትመጡ ይሁን ስትመጡ ጉዋደኞቻችሁንም እየጋበዛቹ ኑ።🗣️
በእለቱ የተለያዩ ፕሮግራሞች ይኖሩናል ፧ መቅረት አይቻልም🙅🏽♂️
🫸11ኛ የሆናችሁም ተጋብዛቿል🫷
📆 እሮብ ሰኔ 21፣ 2015
🕗 ከ3:30 ጀምሮ
📍 6ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስትያን - ግብፅ ኤምባሲ አጠገብ
#EAGYouthMinistry6killo #AGyouth #EAGYouth6killo
_የመንፈስ ቅዱስ ኃይል_
የቅዳሜ የወጣቶች ጉባኤ መርሃ ግብር
" ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ..."
(የሐዋርያት ሥራ 1:8)
ሁላችሁም ሰው ጋብዛቹ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 10 እና 17 በ6 ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን እንድትገኙ ተጋብዛችኃል።
📆 ቅዳሜ፣ ሰኔ 10 እና 17
🕗 10:30 ጀምሮ
📍 6ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን
#AGyouth #EAGYouth6killo
የTelegram Channel
ይቀላቀሉ 👇👇👇👇
https://t.me/AGY6K
#EAGYouthMinistry6killo
#EAGYouth6killo
ኅብረታችን
በኅብረት #የምንዝናናበት ሳይሆን
በፍቅር #የምንያያዝበት ነው የሆነልን።
" ወደ ልጁ ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው።"
(1ኛ ቆሮንቶስ 1:9)
#ሁሌ የታመነ ነው!!!
ነገርዮው ማለቴ ጥሪው ወይም ኅብረታችን ሰሞነኛ እና ጊዜአዊ አይደለም ለዘላለም ነው።
ጠሪያችን ሊያዝናናንም ሆነ ሊዝናናብን አይደለም የጠራን ሊይዘን ነው ይዞን ይዞን ደሞ አይለቀንም ምክንያቱ ደሞ የታመነ ነው እስከመጨረሻው ይይዘናል አይተወንም አይለቀንም ለዛ ለክብር ቀን ያደርሰናል ያቆመናል። የጠራን ለቁም ነገር ነው የምር ነው።
እኛም የምናዝናና ወይም በሰዎች የምንዝናና አይደለንም በዚ ኅብረት ውስጥ የምንያያዝ ነን እንደ ህንጻ - እንደአካል - እንደቤተሰብ እንጂ እንደ ተራ ስብስብ ቀጥሎ እንደሚበታተነው አይነት አይደለንም። በፍቅር ጅማት የተሳሰርን በምህረት አጥንት የተገጣጠምን ወገኖች ነን። ታንጸን ተገጣጥመን እንደ አንድ ሙሽሪት ተሞሽረን ንጉሳችንን ሙሽራችንን በኅበረት ተውበን እንጠባበቃለን።
#በኅብረትም ያፈቀርነው ሙሽራችን ይመጣልናል 🥰
የTelegram Channel
ይቀላቀሉ 👇👇👇👇
https://t.me/AGY6K
#EAGYouthMinistry6killo
#EAGYouth6killo
" እናንተ ግን
የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ በመንፈስ እንጂ በሥጋ አይደላችሁም።
የክርስቶስ መንፈስ
የሌለው ከሆነ ግን ይኸው
የእርሱ ወገን አይደለም።"
(ሮሜ 8:9)
የTelegram Channel
ይቀላቀሉ 👇👇👇👇
https://t.me/AGY6K
#EAGYouthMinistry6killo
#EAGYouth6killo
" እናንተ ግን
የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ በመንፈስ እንጂ በሥጋ አይደላችሁም።
የክርስቶስ መንፈስ
የሌለው ከሆነ ግን ይኸው
የእርሱ ወገን አይደለም።"
(ሮሜ 8:9)
የTelegram Channel
ይቀላቀሉ 👇👇👇👇
https://t.me/AGY6K
#EAGYouthMinistry6killo
#EAGYouth6killo
