299
Subscribers
+124 hours
+37 days
+1930 days
Posts Archive
ከኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን የወጣቶች አገልግሎት
#Summer_camp_Ground_rules
🤝 አዳጊዎች እና ወጣቶች ሰላም ለሁላችን ይሁን፡፡
እንደጌታ ፈቃድ የነሐሴ 1 የክረምት ስልጠና ነገ ከ02:30 ሰዓት ይጀመራል፡፡
ሁላችንም ሊኖሩን የሚገቡ ሥነ-ምግባሮች
📚 ስልጠናው በሚጀመርበት ቀን ፣ ከተጠቀሰው ሰዓት ቢያንስ 5 ደቂቃ ቀድሞ በስልጠና ቦታው መገኘት ይኖርብናል።
📚 የክረምት ስልጠና አንድም ክፍለ ጊዜ ቢሆን መቅረት አይቻልም ፤ ነገር ግን አሳማኝ ምክንያት ካለ ቀደም ብሎ በማስፈቀድ መቅረት ይቻላል ከ4 ቀን በላይ ግን አይቻልም፡፡ ስለዚህ ከስልጠናው ውጪ ላለመሆን ክፍለ ጊዜውን መጨረስ ይኖርብናል።
📚 በስልጠናው ወቅት ለጥናት አጋዥ የሆኑ ነገሮችን ይዞ መምጣት ይኖርብናል፦
👉🏿 መጽሐፍ ቅዱስ (Hard Copy)
👉🏿ማስታወሻ ደብተር እና እስኪሪብቶ
📚 በስልጠናው ጊዜ በሚሰጠን የእረፍት ጊዜ ሰዓቱን ጠብቀን (5 ደቂቃ አስቀድመን) መመለስና በስልጠና ክፍሉ መገኘት ይኖርብናል፡፡
📚 በምግብና መጠጥ ሰበብ እንዲሁም በሌሎች ማንኛውም ምክንያት ማርፈድ አይቻልም!
🔥 በዚህ የስልጠና ወቅት በምንም ዐይነት የእጅ ስልካችንን አንጠቀምም፡፡ ምክንያቱም ከእጅ ስልክ ጥሪ የፀዳ ስልጠና ነው፡፡ ከስልጠና ወጥቶ ማናገር የመሣሰሉትን ተግባራት መፈጸም አይፈቀድም፡፡ ስልኮቻችንን የምንጠቀመው ከስልጠና ሰዓት ውጪ ነው፡፡ 📵📵📵📵📵📵
📚 ለስልጠና በመጣንበት ጊዜ የስልጠና ቀኑ ሣያልቅ በመሃል ሌላ ሰው የማግኘት ወይም ሌላ ቀጠሮ ደርቦ በመያዝ ካልሄድኩኝ ይፈቀድልኝ የሚል ሰጣ-ገባ አናስተናግድም፡፡ 😳
📚 ስልጠናው ተጀምሮ እስኪጨረስ የመጣነው ለክረምቱ ስልጠና እስከሆነ ድረስ በስልጠና ቦታውና ክፍለ ጊዜ የመቆየት ግዴታ አለብን፡፡
ጌታ ይባርካቹ ክፉ አይንካቹ!
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ጌታ እረዳቹ እንዲሁም በሰላም ተፈትናቹ እንድትጨርሱ የረዳቹ ጌታ ኢየሱስ ይመስገን።
እንወዳቹሀለን ❤🔥🙏🏽
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
EAGYouthMinistry6killo
🔥SUMMER CAMP🔥
🗣️"እኛ ታላቁን ተልዕኮ
በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን"
ማቴ 28፥19-20 ማቴ 22፥35-37
🗓️ ከነሐሴ - 1 - 2015 ጀምሮ
እስከ
ጳጉሜ - 3 - 2015 ድረስ
🕐 ከ03:00 እስከ 10:00 ሰዓት
ማክሰኞ ሐሙስና አርብ
🚨ምዝገባ እስከ ሐምሌ 30 ነው!🚨
-ወላጆች ልጆቻችሁን አስመዝግቡ
-ወጣቶች ለጓደኞቻችሁ share
አድርጉሏቸዉ
‼️ፈጥነው ይመዝገቡ 🧾🧾
091 658 9745 | 092 325 0048
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
EAGYouthMinistry6killo
🔥SUMMER CAMP🔥
🗣️"እኛ ታላቁን ተልዕኮ
በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን"
ማቴ 28፥19-20 ማቴ 22፥35-37
🗓️ ከነሐሴ - 1 - 2015 ጀምሮ
እስከ
ጳጉሜ - 3 - 2015 ድረስ
🕐 ከ03:00 እስከ 10:00 ሰዓት
ማክሰኞ ሐሙስና አርብ
🚨ምዝገባ እስከ ሐምሌ 30 ነው!🚨
-ወላጆች ልጆቻችሁን አስመዝግቡ
-ወጣቶች ለጓደኞቻችሁ share
አድርጉሏቸዉ
‼️ፈጥነው ይመዝገቡ 🧾🧾
091 658 9745 | 092 325 0048
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
EAGYouthMinistry6killo
🔥SUMMER CAMP🔥
🗣️"እኛ ታላቁን ተልዕኮ
በታላቁ ትእዛዝ እንፈጽማለን"
ማቴ 28፥19-20 ማቴ 22፥35-37
🗓️ ከነሐሴ - 1 - 2015 ጀምሮ
እስከ
ጳጉሜ - 3 - 2015 ድረስ
🕐 ከ03:00 እስከ 10:00 ሰዓት
ማክሰኞ ሐሙስና አርብ
🚨ምዝገባ እስከ ሐምሌ 30 ነው!🚨
-ወላጆች ልጆቻችሁን አስመዝግቡ
-ወጣቶች ለጓደኞቻችሁ share
አድርጉሏቸዉ
‼️ፈጥነው ይመዝገቡ 🧾🧾
091 658 9745 | 092 325 0048
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስትያን
6ኪሎ አጥቢያ የወጣቶች አገልግሎት
2015 ዓ.ም የበጎ አድራጎት ሥራ እየሰራን ነው
በጸሎት ከጎናችን እንድትሆኑ እንጠይቃለን
0916 589745
0912 843050
ከኛ ጋር በዚ በጎ ሥራ መሳተፍ ከፈለጋቹ ደውሉልን።
🌟 ያህዌንሲ ህብረት 🌟
2⃣ ቀን ቀረዉ
🎁 የተማሪዎች የሽኝት ፕሮግራም
⏱ ሐምሌ 8- ቅዳሜ 8:00 ሰአት
📍 በ6 ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስቲያን - ከግብፅ ኤምባሲ አጠገብ
🔥ሁላችሁም ከምትዎዷቸዉ ጋር ተጋብዛችኋል🔥
🌟 ያህዌንሲ ህብረት 🌟
5️⃣ ቀን ቀረዉ
🎁 የተማሪዎች የሽኝት ፕሮግራም
⏱ ሐምሌ 8- ቅዳሜ 8:00 ሰአት
📍 በ6 ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስቲያን - ከግብፅ ኤምባሲ አጠገብ
🔥ሁላችሁም ከምትዎዷቸዉ ጋር ተጋብዛችኋል🔥
🌟 ያህዌንሲ ህብረት 🌟
5️⃣ ቀን ቀረዉ
🎁 የተማሪዎች የሽኝት ፕሮግራም
⏱ ሐምሌ 8- ቅዳሜ 8:00 ሰአት
📍 በ6 ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስቲያን - ከግብፅ ኤምባሲ አጠገብ
🔥ሁላችሁም ከምትዎዷቸዉ ጋር ተጋብዛችኋል🔥
🌟 ያህዌንሲ ህብረት 🌟
5️⃣ ቀን ቀረዉ
🎁 የተማሪዎች የሽኝት ፕሮግራም
⏱ ሐምሌ 8- ቅዳሜ 8:00 ሰአት
📍 በ6 ኪሎ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተ-ክርስቲያን - ከግብፅ ኤምባሲ አጠገብ
🔥ሁላችሁም ከምትዎዷቸዉ ጋር ተጋብዛችኋል🔥
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተከናወነ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ በመሄድ ⛰️
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ ተጉዘናል
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር ጸልየናል
🪴 መዝሙር በጋራ ዘምረናል
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ነበረን
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ ተክለናል
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
የኢትዮጲያ ጉባኤ እግዚአብሔር
ቤተ-ክርስትያን 6ኪሎ አጥቢያ
በወጣቶች አገልግሎት የተከናወነ
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር
🌱🌱🌱🌱
🗓 ቅዳሜ ሐምሌ 1 2015 ዓ.ም
🪴 ወደ እንጦጦ ተራራ በመሄድ ⛰️
በለቱ
🪴 በጋራ እየዘመርን በደስታ ተጉዘናል
🪴 በህብረት ሆነን ለአገር ጸልየናል
🪴 መዝሙር በጋራ ዘምረናል
🪴 የፎቶ መርሃ ግብር ነበረን
🪴 በተዘጋጀ ቦታላይ ችግኝ ተክለናል
#EAGYouthMinistry6killo #EAGYouth6killo #AGyouth
