cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Chefe Bulbula Primary School

Show more
Advertising posts
757
Subscribers
+124 hours
+27 days
+1030 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና ለነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ መምህራን ጉዳዩ: የነዋሪነት ምዝገባ ጥያቂያችሁን ይመለከታል ከመምህራን ልማት ጋር በተያያዘ በነዋሪነት ያልተመዘገቡ መምህራንን ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ስራ እየሰራን ሲሆን የሁላችሁም ጥያቄ የሚመለስበትን ግልፅ አሰራር እየዘረጋን መሆኑን እናሳውቃለን። በዚሁ መሰረት ዝግጅቱን አጠናቀን ከሃሙስ ሚያዚያ 24/2016ዓ. ም ጀምሮ አገልግሎት የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን። ከወዲሁ የቅጥር መረጃ ኮፒ እንድታዘጋጁ። ኤጀንሲው CRRSA
Show all...
Sagantaa Qormaata Moodeelii Barsiisota Sagantaa Afaan Oromoorra Kutaa 6ffaa fi 8ffaa Barsiisanii.
Show all...
👎 2
🙏 1
በጨፌ ቡልቡላ 1ኛ ደረጀ እና መካከለኛ ደረጀ ት/ቤት በ2016 ዓ.ም የመምህራን ሞያ ፍቀድ ለመፈተን የተመዘገባችሁ መምህራን ለአማርኛ ስርዓተ ት/ት ነገ ጠዋት ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ ቦሌ ክ/ከተማ ትልቁ አደራሽ 2:30 ስሆን ለአፋን ኦሮሞን ስርዓተ ት/ት ደግሞ በተመሳሳይ ስዓት በገርጂ 1ኛ ደረጀ ት/ቤት መሆኑን አውቃችሁ ኦረቴሽኑን እንድትወስዱ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ : ተመዝግቦ በነገ ዕለት በቦሌ ክ/ከተማ ደረጀ ለሚካሄደው የሳይንስና ፈጠራ ኢግዚቢሽን ለይ በዳኝነት ወይም በሌላ ስራ ለይ ለሚትሳተፉ መምህራን በለሌ ኦረንቴሽኑ የሚሰጣቸው መሆኑን እናሳስባለን ። መልካም ምሽት! ከት/ቤቱ Barsiisota Mana Barumsaa Caffee Bulbulaa sad.1ffaa fi G/Galeessaatti Bara 2016 ti qormaata Eeyyama Ogummaa fudhachuuf kanneen galmooftan ,barsiisonni sagantaa Afaan Oromoo irratti hojjechaa jirtan waa'ee qormatichaa ilaalchisee guyyaa boruu ganama sa'aa 2:00 irratti Mana Barumsaa Garjii sad.1ffaati argamtanii akka odeeffannoo qormaatichaa irrati hubannoo fudhattan kabajaan isin beeksifna. Hub: Sarsiisonni Qormata kanaaf galmoftanii guyyaa boruu agarsiisa Kalaqaa saayinsii irrati hirmaattan yeroo biraa ibsi waa'ee qormatichaa waan isiniif laatamuuf boru isin hin ilaalatu. Halkan gaarii ! M/B rra
Show all...
👍 1
ለሁሉም የመንግስት ቅ/መ አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር የመንግስት ቅ/መ አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ውስጥ የሚያስተምሩ መምህራንና የትምህርት አመራር ቀደም ሲል የሙያ ፍቃድ ፈተና ለመውሰድ መመዝገባቸው ይታወቃል ፡፡ በ19/08/2016 ዓ.ም ለተመዛኞች የምዘና ኦሬንቴሽ የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር በሁለት ክላስተር ፤ 1.ለአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች በቦሌ ክ/ከተማ ትልቁ አዳራሽ 2.ለአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ተናጋሪዎች በቦሌ ገርጂ ቅ/መ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በሁለቱም ጣቢያ ተሳተፊዎች ጠዋት 2፡00 ላይ እንዲገኙ መልዕክቱ ለተመዛኞች እነዲደርሳቸዉ እናሳስባለን፡፡
Show all...
👍 1
👍 1
በዛሬ ዕለት ሚያዝያ 13/08/2016 ዓ.ም በጨፌ ቅድመ 1ኛ ፣ 1ኛ ደረጀ እና መካከለኛ ደረጀ ት/ቤት ከተማሪዎች ወላጅ ጋር በተለየዩ አጀንዳ ለይ ውይይት የተደረገ ስሆን በዋናነት : 1. የተማሪዎች ውጤትና ስነምግባር መሻሸል በተመለከተ ወላጅ ድርሻውን በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው 2. የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በተለየ መልኩ በማጠናከሪያ ት/ት መደገፍ እንዳለባቸው እና 3. "ትምህርት ለትውልድ " በሚለው መረሃ ግብር የተጀመረውን የት/ቤት ልማት አጠናክረው ለመቀጠል ከዚህ በፊት ወላጆች ቃል የገቡትን በመተግበር ለመማር ማስተማር ምቹ ት/ቤት ለመፈጠር የድርሻቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል ። Guyyaa har'aa Ebla 13/08/1216 Manni Barumsaa Caffee Bulbulaa BSTD,Sad.1ffaa fi G/Galeessaatti ,maatii Barattootaa waliin Marii qabxiilee arman gadii irratti goodhameera. 1. Amalaa fi qabxii barattootaa fooyyeessu irratti Maatii ga'ee isaani bahuu akka qaban 2. Barattoota kutaa 6ffaa fi 8ffaaf deegarsi addaa goodhamuufi akka qabu 3. Dhaddannoo " Barnoonni Dhalootaf" jedhuun Deeggarsi Maatii kan itti fuufu ta'un Mana Barumsaa mijjataa fi hawwataa goochuu keessatti ga'ee keenya ni baana jechuudhan waan amman dura Deeggarsa Mana Barumsaatti Waada galan akka hojiin dhugoomsuu qaban ibsan.
Show all...
👍 3
Share letter.pdf
Show all...
👎 1