EHITPA
Open in Telegram
የኢትዮጵያ የጤና መረጃ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ማህበር። የመረጃ መለዋወጫ @HITandHI @EHITPA @HealthTechno ጓደኞቻችሁን አድ አድርጓቸው!
Show more380
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
380
ሰላም እንዴት ናችሁ ለማህበሩ ለዞንና ክልል አስተባባሪዎች ዛሬ 12/10/2014 10:30 ላይ ስብሰባ ስላለን በውስጥ ቴሌግራም ሊንክ ተቀምጧል፤ ሁላችሁም እንድትገኙ።
380
እንኳን ወደ ማህበራችን ተቀላቀልሽን፣ መታወቂያና ቢሮ ድረስ መተሽ ውስጂ የአባልነት ፎርም ሞልተሽ ከሁለት ጉርድ ፎቶ ጋር ይዘሽ እንድትመጪ። 👏👏👏
380
ሰላም የዚህ ወር ታላቅ የአባልነት ንቅናቄ ጀምረናል💪
ከዚህ በፊት አባል የነበራችሁም ያልነበራችሁም በሙሉ 👇
ለመመዝገቢያ
ለወርሐዊ ክፍያ
ለመታወቂያ
👉ጥቅል 300 birr
1000387120592 ንግድ ባንክ ቁጥር በቀጥታ ወይም በCBE birr በማስገባት ደረሰኝ ወይም ስክሪን ሹት መላክ ይቻላል።
ማሳሰቢያ
መታወቂያና ፎርም አዲስ አበባ የምትገኙ ቢሮ ድረስ መታችሁ መውሰድ ትችላላችሁ፤ ክልል ያላችሁ በዞን ተጠሪዎች በኩል ማግኘት ትችላላችሁ።
አባል እንሁን
ሙያችንን እናሳድግ
ሙያችንን እናስከብር💪380
የማህበራችን አባል ይሁኑ
የመብትና ግዴታ ምንጩ ማህበር ነው
አባል ስለትሆን በማህበሩ ጥላ ስር ትሆናለክ
መታወቂያ ይኖርካል
በአባልነትክ መብትክን ደምጽክን ታሰማለክ
መብትክን ታስጠብቃለህ
አሁኑኑ አባል ሁኑ ማህበራችሁን አጠናክሩ
ስትበዛ ትደመጣለክ
ተመዝገቡ
380
ሰላም
የማህበራችን እጅግ የደመቀ የመጀመርያ ጠቅላላ ጉባኤ በሠላም እዚሁ በሀገራችን መዲና አዲስ አበባ ሳፋየር አዲስ ሆቴል በቀን 12/09/2014 ዓ/ም ለማድረገ ችለናል፡፡ ጉባኤያችን በጠቅላላ ጉበኤ ሰብሳቢ ወ/ሮ አለምጸሐይ ሀይሉ በመተዳደሪያችን ደንብ መሠረት እንደሚደረግና በጉባኤውም የማህበሩን ስራ አፈጻጸም እንዲሁም የኦዲት ሪፖርት እንዲቀርብ በሚያዘው አንቀጽ መሠረት ጉባኤው እንዲከፈት በማብሰር ጉባኤውም አቶ ብሩክ በላይ የማህበሩ ፕሬዝዳንት ንግግርና እንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት መሠረት በዕለቱም በጉባኤያችን የተገኙት የተከበሩ አቶ ገመቺስ መኮንን የጤና ሚንስቴር HITD director በንግግር የከፈቱ ሲሆን፤ ለጉባኤያችንም መቃናት ትልቁን ድርሻ ያበረከቱልን USAID DHA project Director ወ/ሮ ወይንሽት ንጋቱ እንዲሁ ንግግር አድረገው ጉባኤያችን በይፋ በመክፍት ጉባኤያችን በቀን ውሎ በሁለት ክፍል የተለያዩ ክንውኖችን ለማድረግ ተችሏል፡፡
