9 994
Subscribers
No data24 hours
-377 days
-15830 days
Posts Archive
9 994
Repost from Jema Insider
ለመጨረሻ ግዜ የአማራ ፋኖ በወለጋን አጠፋለሁ ብሎ ከዬአቅጣጫው ተሰባስቦ ተማምሎ የገባው የኦሮሚያ ጥምር ጦር በድሮንና በሊኮፍተር ቢታገዝም ከሞት አልተረፈም።
በአሁኑ ስዓት ውባንጭ ቀበሌን በመልሶ ማጥቃት ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠው የአማራ ፋኖ በወለጋ በአይነቱ ለየት ያለ ድል አስመዝግቧል ጦርነቱ ከጀመረበት የሁለት ስዓት ምንገድ እያረዋዎጠ እዬነዳው ይገኛል ጫካዎቹ በሙትና ቁስለኛ ተሞልተዋል።
የተረፉት ቀዬጫካው እዬተለቀሙ ይገኛሉ።
የአማራ ፋኖ በወለጋ !
