en
Feedback
Biyya Tesfaye

Biyya Tesfaye

Open in Telegram

Orommumma

Show more
3 070
Subscribers
+524 hours
+577 days
+11330 days
Posts Archive
Repost from Tsegaye R Ararssa
When he was alive, #Battee_Urgessaa spoke for many. When he is gone, these few spoke for him. But the cause he was assassinated for will be the legacy of the multitude. In that legacy, #Battee_lives! I hope posterity will speak more for him than we did, and loudly. As it was said in Horace’s ode, it shall be said of you, my comrade: postera crescam laude! 💔💔💔

#መረጃ፦ቀደም ተብሎ ላሉፉት ቀናት በሰፊው ስንዘግብበት እንደነበረው ህዝባችን ማዕከላዊ ዞን ውስጥ ያለውን ሲያሰቃይና መከራ ሱያበላ የነበረው አመራርና ገንቱው የህዝብን ትግል ሽጦ የቀረጠፈው በኋላ ላ
+2
#መረጃ፦ቀደም ተብሎ ላሉፉት ቀናት በሰፊው ስንዘግብበት እንደነበረው ህዝባችን ማዕከላዊ ዞን ውስጥ ያለውን ሲያሰቃይና መከራ ሱያበላ የነበረው አመራርና ገንቱው የህዝብን ትግል ሽጦ የቀረጠፈው በኋላ ላይም ይባስ ብሎ ህዝባችንን በመዝረፍና በማገት ህዝቡ ለትግሉ ያለውን ቁርጠኝነት ለመሸርሸር የተሰራው ሰፊ ሴራ በጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ብርቱ ትግል እንደጉም እየተበተነ ባለበት በአሁኑ ሰዓት ግማሹ ወደ ላኳቸውና ወደ አስማሯቸው እየተመለሱ ይገኛሉ ከዚህ በኋላ ማዕከላዊው የኦሮሚያ ምድር ለገንቱና ገልቱ ቦታ የለውም...... ድል ለኦሮሞ ህዝብ!!!

photo content

External Vacancy Announcement Coopbank is seeking qualified candidates for the following open positions. Thus, those who are qualified and interested to apply should use the registration link provided for each post. 1. IT Auditor https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2943&company=cooperat05 2. Senior IT Auditor https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2938&company=cooperat05 3.Principal IT Auditor https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2418&company=cooperat05 4.Senior Legal Compliance Officer https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2961&company=cooperat05 5. Legal Compliance Officer https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2960&company=cooperat05 6.Web and Social Media Administrator https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2953&company=cooperat05 7.Branch Manager For Teqwa Branch: https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2958&company=cooperat05 For Nejashi Branch: https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2957&company=cooperat05 For Ansar Branch: https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=2959&company=cooperat05 Application Deadline: August 28, 2024 Interested applicants should submit their 8th grade certificate and Education credentials and relevant work experience through the above link. The document should be PDF format and each file size shall not exceed 1MB each.

Repost from Save Oromia 💪
የሚያቀርባቸውን ጠጣርና እውነተኛ ሀሳቦች መጋፈጥ ያቃታቸው፤የሀሳብ ፖለቲካ ጠላቶችና ደናቁርት እንደ ጉድ የሚፈሩትን አሰላሳይ ጭንቅላቱን ከሞተም በኋላ በብዙ ጥይቶች እንዳልነበረ አድርገው ቢበታትኑትም
+1
የሚያቀርባቸውን ጠጣርና እውነተኛ ሀሳቦች መጋፈጥ ያቃታቸው፤የሀሳብ ፖለቲካ ጠላቶችና ደናቁርት እንደ ጉድ የሚፈሩትን አሰላሳይ ጭንቅላቱን ከሞተም በኋላ በብዙ ጥይቶች እንዳልነበረ አድርገው ቢበታትኑትም ስጋውን እንጂ ሀሳቡን ማሸነፍ፣እሱን እጅ ማሰጠት አልቻሉም። ስርዓቱና የስርዓቱ ደጋፊዎች በየግዜው የህዝብ ልጆችን እየበሉና እያስበሉ ሊቀጥሉ አይችሉም ሁሉም ነገር መጨረሻ አለው የሁሉም ንፁሀን ደም ከእጃችሁ እንጠይቃለን።

Never! "Never say never" applies not only in politics but also to many other issues; we don't always have to use the word "never," as most things don't work that way. However, when it comes to the Extremist Amhara Fanos (They may use another name in the future), all Oromos and indeed, all Kush people must say, "I will never associate with them." We have nothing left from them. We are done. Even if aliens came to Earth, we must not associate with the extremists; it would be better to settle with the aliens. We don't have to live, eat, work, socialize... with them. There must be no space for them in our land. Biyya Tesfaye https://t.me/Biyya1986

Never! "Never say never" applies not only in politics but also to many other issues; we don't always have to use the word "never," as most things don't work that way. However, when it comes to the Extremist Amhara Fanos (They may use another name in the future), all Oromos—and indeed, all Kush people—must say, "I will never associate with them." We have nothing left from them. We are done. Even if aliens came to Earth, we must not associate with the extremists; it would be better to settle with the aliens. We don't have to live, eat, work, socialize... with them. There must be no space for them in our land. Biyya Tesfaye https://t.me/Biyya1986

ከእናንተ ጋር ተደምረን "120 ሚሊዮን" መባላችን በራሱ ትልቅ ውርደት ነዉ። እንግዲ ይሄንን ሰውዬ "ባንዳ" ብለዉ ነዉ በደረቅ ምላጭ ቅንድቡን ሳይቀር እየላጩት ያሉት። ለነገሩ ከምትፈፅሟቸዉ ግፎች አንፃር ይሄ በጣም ትንሽ ነዉ። ከመቶ ሀምሳ አመት በፊት አያቶቻቹ ደንቆሮ እና አረመኔ ነበሩ። አባቶቻቹም ድንቁርናውን እና አረመኔነቱን ከአያቶቻቹ በበለጠ ደረጃ ኖረዉ አለፉ ያሁኑ ትውልድ ድንቁርናና እና አረመኔነት ብሶበታል በዚሁ አካሄድ ሲሄዱ ከመቶ ሀምሳ አመት ቡሀላ የሚኖረውን ትውልድ አስቡት? Biyya Tesfaye https://t.me/Biyya1986

ቀድሞ የተደመሩና የበለጸጉ ቀድሞ ተቀነሱና ደኽዩ😯 በየፌርማታው ተንጠባጠቡ። አዳዲስ ተደማሪዎች ይፎክራሉ ከትላንቶቹ ሳይማሩ፤ መደመር እንዳለ መቀነስ መኖሩን ሂሳብ ሳያሰሉ😅 * የጊዜ እንጂ የሰው ጀግና የለም። ሰው ሆዱንና ጭንቅላቱን በሊዝ ለጊዜ ሊሸጥ ይችላል። ሆኖም የጊዜ ኡደትን በምንም ምንዛሪ ገዝቶ ወይም ባለው ሥልጣን ማቆምና መቆጣጠር አይችልም። ሁሉም ያልፋል🙌 * ለሚያልፍ ጊዜ ክብርህንና ስብዕናህን በመሸጥ ወገንህን በምስር ወጥ አትለውጥ🙌 #Nimoona_Bortolaa_Sololiya

Repost from Save Oromia 💪
የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት፣ ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት አለው በሚል የቀረበበትን ውንጀላ አዲስ ባወጣው መግለጫ አጣጥሎታል። ቡድኑ ሁለት ደቡብ ኮሪያዊያን ዜጎችን ከሰሜን ኬንያ አፍኖ ለአልሸባብ አሳልፎ ሰ
የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት፣ ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት አለው በሚል የቀረበበትን ውንጀላ አዲስ ባወጣው መግለጫ አጣጥሎታል። ቡድኑ ሁለት ደቡብ ኮሪያዊያን ዜጎችን ከሰሜን ኬንያ አፍኖ ለአልሸባብ አሳልፎ ሰጥቷል በማለት የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነት ተቋማት ያቀረቡበትን ውንጀላም ውድቅ አድርጓል። በኮሪያዊያኑ አፈና ዙሪያ የገለልተኛ ምርመራ ውጤት መጠበቅ እንደሚያስፈልግ የገለጠው ቡድኑ፣ ኾኖም የአልሸባብን አቅም ለማጎልበትና ቱርክ-መራሹ ኢትዮጵያና ሱማሊያ በባሕር በር ውዝግባቸው ዙሪያ ከሚያደርጉት ንግግር በፊት የኢትዮጵያ መንግሥት ለሱማሊያ መልዕክት ለማስተላለፍ ሲል ራሱ ለአልሸባብ አሳልፎ ሰጥቷቸው ሊኾን ይችላል ብሏል። አልሸባብ ሙስሊሞች በብዛት የሚኖሩባቸውን የኦሮሚያ ክልል ግዛቶች የሱማሊያ ግዛት አድርጎ የሚቆጥር ኾኖ ሳለ፣ የትኛውም የኦሮሞ የፖለቲካ ኃይል ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት ሊመሠርት አይችልም በማለት ቡድኑ አቋሙን ገልጧል። [ዋዜማ]

Repost from Save Oromia 💪
ፋኖን መቃወም ማለት መንግሥትን መደገፍ ማለት አይደለም!! መንግሥትም አንገት ቆራጩ ፋኖም የኦሮሞ ህዝብ ጠላቶች ናቸው:: መወገድ አለባቸው!!🔥 Gemechu Geleta

የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከዛሬ ስድስት አመት አንፃር ብቻ ሳይሆን ከምስረታዉ ጊዜ ጀምሮ በዚህ ደረጃ ተጠናክሮ አያውቅም የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት እጅግ በጣም ጠንካራና ግዙፍ ሠራዊት ሆኗል እንዲም ሆኖ "በቃ አሁን ጠንክራለሁ አልደራደርም" አላለም የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ለሰላም ቆራጥ መሆኑን በተግባር አስመስክሯል ስለዚህ ጫና ስታረጉም ብልፅግና ላይ ነዉ ሊሆን የሚገባዉ። አሁን ባለዉ ሁኔታ ግን የኦሮሞን ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ የሚመጣ የሰላም ሂደት እስካልመጣ ከፈጣሪ ጋር በክንዳችን ብልፅግናን አፈር አብልተን ፊንፊኔ ከመግባት ውጪ አማራጭ የለም። በዚህ ሰአት ከማንም በተሻለ መልኩ ብልፅግናን መቶ ማሸነፍ የሚችለዉ ብቸኛ ውስጣዊ ሀይል ጀግናዉ የኦሮሞ ነፃነት ጦር ነዉ ይህንን ጦር ይዘን እስከ ድል እንጓዛለን። Biyya Tesfaye https://t.me/Biyya1986

መልሶ መልሶ አንድ ነገር መናገር አድካሚም አሰልቺም ነዉ። "ሰላም ይምጣ ጦርነት አቁሙ" እያላቹ ያላቹ ግለሰቦችም ሆነ ቡድኖች ምንን መሰረት አድርገን ተነገግረን ነዉ ወደ ሰላም የምንሄደዉ? እኛ ጦርነት ቆሞ ሰላም ቢመጣ በጣም ደስ ይለናል ነገር ግን ጠንካራ መሰረት ሳይኖረዉ "ሰላም ሰላም ሰላም" ተብሎ የሚደረግ ስምምነት አሁን ከምንከፍለዉ ዋጋ በላይ ነዉ የሚያስከፍለን። እስቲ ኦነግ እና ኦፌኮ የት እንዳሉ ተመልከቱ ብዙ ሳትርቁ የጃል በቴን አሰቃቂ ግድያ ተመልከቱ በአጠቃላይ "ሰላም" ስትሉን በምን መሰረት ነዉ የሰላም ስምምነት የሚደረገዉ የሚለውን አብራቹ ተናገሩ። Biyya Tesfaye https://t.me/Biyya1986

#መረጃ፦ሰሞኑን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ጠ/አዛዥ በሰጡት ኡንተርቪው ላይ ይህን ብለው ነበረ"ታንዛኒያ ስንሄድ ሠራዊቱ አዛዥ የሌለው አርገው አስበው ለማጥቃት ብዙ ሠርተው ነበረ ግን ሠራዊቱ በአላማና በወታደራዊ የተቀረጸ ስለነበረ እነሱ ያሰቡት መፈረካከስ ሳይሆን እንዲየውም ከምንጊዜውም በላይ የጠላትን አቅም ሰብሮ በርካታ ማርኮና ትጥቅ አስፈትቶ አሳይቷል" ብለዋል፤ ድርድሩንም በተመለከተ "እኛ ለሰላም ካለን ፍላጎት ደም ሳይፈስ ሕይወት ሳይጠፋ ሰላም የሚመጣ ከሆነ ሰላም ይሻላል ብለን በራሳችን ወስንን የሚመጣውን ለመቀበል ሄድን እንደሄድንም ከወታደራዊ አመራሮቹ ጋር ፍጽም ከልብ በመነጨና በመረዳዳት ተቀባብለን እነሱም መሬት ላይ እየሆነ ያለውን በቅርብ ስለሚያቁ አንዳንድ መመሪያዎችን ተቀባብለን ባለበት ሰዓት አንድ ሬድዋን ሁሴንና ቲሞቲዮስን ልከው ያንሁሉ የሰራንበትን ውሀ ደፉበት እኛ ከእንደነዚህ አይነቶች ጋር አልተጨባበጥንም እጃቸው ደም አለው አብረን አልበላንም ፎቶም አልተነሳንም እኛ ሰላም እንፈልጋለን በሰላም የህዝባችን ጥያቄ ከተመለሰ ምን እንሰራለን ሄደን እናቶቻችን የደከሙትን ሥራ ብናጣ መሬታቸውን እያረስን እንጦራቸውለን ግን ሰላም አይፈልጉም እነሱ" ብለዋል ጃል መሮ ዲሪባ በተጨማሪም "የኦሮሞ የነፃነት ትግል ውስጥ ታንዛኒያ ትልቅ ትልቅ ባለውለታችን ነች እኛ ሆቴል ከማሳረፍ ጀምሮ ጠንካራ የደህንነት ጥበቃ በማድረግ ብዙ የተሞከሩ ነገሮች ነበሩ እሱን ሁሉ አልፈው እንዳንገባ የተሰራ ሴራ ቢኖርም እሱን ሰብረው እኛን እስከምንፈልግበት ድረስ አጅበው አድርሰውናል ታንዛኒያ የኦሮሞ ህዝብ ባለውለታ ድለሆነች ህዝቡና መንግሥቱን ሳላመሰግን አላልፍም" ብለዋል ጀግናው ሠራዊታችን ለሰላም ያለው ቁርጠኝነት ካድሬና ካቢኔ እንደሚያወራው ሳይሆን ከህይወት መስዋትነት ተከፍሎ በተግባር የተሠራ የሰላም ዘብ ነው!

ንፁሀን ዜጎችን ያለማቋረጥ የሚገድለዉ ብልፅግና በህግ ፊት የሞት ፍርድ የተፈረደባቸዉን ሰዎች "ግድሉን" እያሉ ያስማፅናል። ህፃናትን አርሶ አደርን አርብቶ አደርን በመረሸን የተጠመደዉ ብልፅግና የሞት
+1
ንፁሀን ዜጎችን ያለማቋረጥ የሚገድለዉ ብልፅግና በህግ ፊት የሞት ፍርድ የተፈረደባቸዉን ሰዎች "ግድሉን" እያሉ ያስማፅናል። ህፃናትን አርሶ አደርን አርብቶ አደርን በመረሸን የተጠመደዉ ብልፅግና የሞት ፍርድ ለተፈረደባቸዉ ሰዎች ጊዜ አላገኘም። Biyya Tesfaye https://t.me/Biyya1986

ብትንጣጣ እየያስገመገመ እየመጣ ካለው ኃይል ማንም አያስጥልህም ያ ወረ ኮሲ.....ነጭና ጥቁር የሌለው እውነታው ይኽው ነው!!

#መረጃ፦በማዕከላዊ ዞን ውስጥ ተፈጥሮ የነበረውን የአመራር ክፍተት እየተሠራበት ባለበት በአሁኑ ወቅት ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት የሠራዊቱ ባለቤት ህዝብ ነው ስለሆነም እያንዳንዱን እንቅስቃሴ ከህ
#መረጃ፦በማዕከላዊ ዞን ውስጥ ተፈጥሮ የነበረውን የአመራር ክፍተት እየተሠራበት ባለበት በአሁኑ ወቅት ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት የሠራዊቱ ባለቤት ህዝብ ነው ስለሆነም እያንዳንዱን እንቅስቃሴ ከህዝብ ጋር እየተወያየ ወደፊት ይራመዳል ትግሉም የህዝብ ነውና....

ይሄ የወታደር ትርኢት ለማን ነዉ? ማንንስ ለማስፈራራት ነዉ? ትግራይ ብልፅግናን እና ሻቢያን መቋቋም የምትችልበት ደረጃ እንዳልሆነች ነዉ የምረዳዉ የበቀል ስሜት ሆነ ሌላም ምክኒያት ካለም ጊዜውን ያልጠበቀ ነዉ። ጦሩ ለፅንፈኛ አማሮች ከሆነ ለነሱ ትንሽ ሰዉ በቂ ነዉ ያዉ ፊት ለፊት ካገኟቿቸዉ ማለት ነዉ ስራቸዉ ከጦርነት መሸሽ ንፁሀን መግደል ከዛ ሮጦ ዋሻ ውስጥ መደበቅ ስለሆነ እነሱን በየጉድጓዱ መፈለግ ከባድ ነዉ። ለእርስ በእርስ ከሆነም ጉድ ነዉ። በዚም ተባለ በዛም ግን ትግራይ በዚህ ሰአት ጦርነትን መቋቋም አትችልም ይህንን ደግሞ ከማንም በላይ የወያኔ ሰዎች ያውቁታል ለምን በዚህ ደረጃ እየተቅበጠበዙ እንደሆነ በጭራሽ አይገባም። ካለፈዉ ጦርነት በራሱ ለማገገም ረጅም አመት ይፈጃል በኢኮኖሚም፣ በወታደርም፣ Mentally ጭምር ህዝቡ ካለፈዉ ጦርነት ገና በቅጡ ሳያገግም እንዲ ያለ ድንፋታ ምን የሚሉት ነዉ? ወያኔዎች ጅል እንዳልሆናቹ ነገሮችን አስልታቹ እንደምታረጉ አውቃለሁ አሁን እያረጋቹ ያላቹት ነገር ግን የናንተን ባህሪ አይመስልም እንደ ጠበብተኛ አማሮች በስሜት እየተነዳቹ ነዉ። ለማንኛውም በጦርነት የደቀቀውን ህዝብ ሌላ ማእት አታምጡበት። Calm Down ወያኔ! Biyya Tesfaye https://t.me/Biyya1986

ኡፍፍፍፍ በረሀብ ምክንያት ከመንደርና ቄያቸው ተፈናቅለው በየከተማው ወድቀው የሚገኙ የምሥራቅና ከፊል ምዕራብ ሐረርጌ ህዝባችን እንዲህ በየቦታውና ከተማ ውስጥ እየረገፉ ይገኛሉ እቺ የምትመለከቷት እናት ልጇን እያጠባች በድሬደዋ ጎዳና ላይ ሆና እየለመነች ሕይወቷ አልፏል......ለሚኮ ማን ይጩኽላችሁ እህ የዛሬን አያድርገውና ለስንቱ ትተርፉ ነበረ ሠርታችሁ እንዳትበሉ እንዳትኖሩ ግፈኞች ግፍ ሰሩባችሁ!!😭

ጠላትክ ሲሳሳት ቁጭ ብሎ ማየት እንዴት ያዝናናል! https://t.me/Biyya1986