en
Feedback
Nathan casting agency

Nathan casting agency

Open in Telegram

The best place to get the best casting jobs Our services -casting models - for music clips - movies - series dramas - fashion shows - television shows Contact: 0920358051

Show more
Ethiopia16 170The category is not specified
408
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
poim3

poim 2

poim 1 ዝናብ 👇👇

💟🔶በቀል💟 ☑️ክፍል 7⃣ . . . . . #N.B እዮብ በአዲሡ ማንነቱ ሚኪ ስለሆነ ጽሁፉ ላይ ሚኪ የሚል ስታነቡ እዮብ መሆኑን እንድታውቁት....እንዳትወዛገቡ ለማለት ነው... 👇👇👇✍✍👇👇👇 አንበሳ አውቶቢስ ተንደርድሮ እየመጣ መሆኑን ተመለከትኩ..... የአውቶቢሱ ምግብ ከመሆኗ በፊት ወገቧን ይዤያት አብረን ወደ ዳር ወደቅን.....እሷ ከላይ እኔ ከታች ሆነን እርሥ በርሥ በድንጋጤና በዝምታ ተያየን..እኔማ ቅሥር ያሉትንና ታሽተው የማያውቁ የሚመሥሉትን ጡቶቿንም ጭምር አይቼያቸዋለሁ..ምናለ እዚሁ ከፈት አርጋ ብታጠባኝ ብዬም ተመኝቻለሁ።....ወዲያው ሠዎች ሁለታችንንም አነሡን...ሥንወድቅ እጄ ላይ መጋጋጥ አጋጥሞኛል...በመጠኑም ቢሆን ክንዴ እየደማ ነው ...እሷ ግን ምንም አልሆነችም ድሮውንሥ ከላይ የሆነ ምን ይሆናል...አሁን አሁን ያልጋ ጨዋታ ላይ ሴቶች ከስር መሆን በቃን ብለው ከላይ �ወጥተው ሲጨፍሩ የሚያድሩት ለምን እንደሆነ የገባኝ ከወደቅኩ በሁዋላ ነው.... ድንጋጤውና ፍርሃቱ ሥላለቀቃት አሁንም በላብ ተዘፍቃ ቃር ቃር እየተነፈሠች ነው...ሶፍት ከኪሴ አወጣሁና አይዞሽ ተርፈሻል እያልኩ ባልተጎዳው እጄ ላቧን አደራርቅላት ጀመር....አይኖቿን፤ግንባሯን፣አፍንጫዋንና የከንፈሮቿን ጥጎች በሶፍቱ አዳረሥኳቸው። ይሄን ሁሉ ሣደርግ ትኩር ብዬ እያየሁዋትና ውበቷን እያደነቅኩ ነበር..ድፍረቴ ከየት እንደመጣ አላውቅም።..ወደ ቀልቧ ሥትመለሥ እንደ ማፈር አደረጋትና ተቅለሰለሰች።.."ወንድሜ በጣም አመሠግናለሁ....አንተ ባትኖር ይሄኔ እዚህ አልቆምም ነበር..ምናልባትም ሆሥፒታል" ሥትል "አትጨርሺው አሁንኮ እዚህ ነሽ....እዪ በህይወት አለሽ....ይልቅ ወዴት እየሄድሽ ነው...?እሥክትረጋጊ ብቻሽን ልተውሽ አልችልም... ልሸኝሽ"..አልኳት "አይ እዚሁ ቅርብ ነኝ ግን ካልተቸገርክ ደሥ ይለኛል"... በጠራራ ጸሀይ ወክ በሚመሥል መልኩ እግራችንን እያንቀራፈፍን እየተራመድን ነው። "አልተተዋወቅንምኮ ሥምሽ ማነው...?" "ሠላም እባላለሁ....የአንተሥ...?" "ሚኪያሥ...ሚኪ ብለሽ ጥሪኝ"... "እሺ ሚኪ ባጋጣሚው ሥላወቅኩህ ደሥ ብሎኛል".... "እኔም እንዳንቺ አይነት ውብና ደግ ሴት በዚህች ቅጽበት በማወቄ የእንቁጣጣሽ ሎተሪ የወጣልኝ ያህል ነው የተሠማኝ"... ፊቷ በፈገግታ ተሞላ ሥትሥቅ ጉንጮቿ ሥርጉድ አሉ...እሷ ፈገግ ሥትል የገነት ውሃ የተጎነጨሁና ጸዳሉን የለበሥኩት ያህል ተሠማኝ። .... "ባይዘዌ ተማሪ ነሽ አይደል....?" ትሆናለች ብዬ ገምቼ ስለነበር ለማረጋገጥ ጠየቅኳት... "አዎ 4 ኪሎ ዩንቨርሥቲ በፍልስፍና ተመራቂ ተማሪ ነኝ።" "እንግዲህ ለማስመረቅ ያብቃኝ ነው የሚባለው"... እንዲህ እንዲህ እያልን የሆነ ትልቅና ውብ ግቢ ደረስን......እርምጃዋን ቀዝቀዝ አደረገችና "በል እንግዲህ እንግዳዬ ነህ እንግባ..በዚያውም እጅህን በፋሻ ልጠቅልልህ" አለችኝ " አይ ትንሽ መድማት ብቻ ነው ቤቴ ሥደርሥ አልኮል አደርግበታለሁ...ግን ይሄ የአንቺ ቤት ነው......?"ቤቷ መሆኑን ብትነግረኝም ማመን አልቻልኩም "አዎ ምነው...?" "omg እና ቤተ መንግሥት ነው የምኖረው በያ...ይገርማል ለካ ልእልት ነው ያተረፍኩት" አፌን በመደነቅ ከፈትኩ .. "ከናፍሮቿን በእጇ ይዛ ሳቀች.."ያን ያህል እንኳን የሚካበድ አይደለም..ግባና ውሥጡን ዞር ዞር እያልክ ትመለከተዋለህ"... ከእሷ ጋር ጊዜ ማሣለፍ ብፈልግም ወደ ውሥጥ መግባት የሚለው ሃሣብ ግን ውሥጤን ምቾት አልሠጥ አለው....."አይ ሌላ ጊዜ ታሣይኛለሽ..ትንሽ የምሠራት ሥራ አለችኝ..ባይሆን ሥልክሽን ሥጪኝና..አካውንት ልክፈትበት" ደግማ ፈገግ አለች.....ሥልኳን አሥፍሬ እንገናኛለን ብያት ተለያየን።..... #እዩብ ወይም በአዲሡ ማንነቱ ሚኪያሥ ሳይሆን እኔው ጸሀፊው ከዚህ በሁዋላ ያሉትን ጠቅላላ ሁነቶች አሥቃኛችሁዋለሁ.....ተከተሉኝ... . . . #ሠላም . . . ሰላም ማለት ለቤተሠቡ ብርቅዬና አንድያ ልጃቸው ናት.........አሁን ላይ በአዲሥ አበባ ዩኒቨርሥቲ የፍልሥፍና ትምህርቷን ልታጠናቅቅ ይሄ የያዘችው አመት ብቻ ነው የቀራት።.....በትምህርቷ ከታች ክፍል ጀምሮ ደረጃ እየያዘች ነው የመጣችው...ይሄን ሥላችሁ ከአንድ እሥከ ሶስት ትወጣለች ማለቴ አይደለም....ሁሉንም ክፍሎች አንደኛ በመውጣት ነበር ሁሉንም የምታሥደምመው....የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተናውን በሚገባ ሠርታ ከፍተኛ ነጥብ ብታሥመዘግብም ሠዎች የሚያወሩለትን ሜዲካል፤ኢንጂነሪንግ፤ህግና የመሣሠሉትን ማጥናት አልፈለገችም....ፍላጎቷ የሚያመዝነው ፍልሥፍናው ላይ ሥለነበር እሷም ወደዚያው ተቀላቀለች።...ከቤተሠቧም ተቃውሞ አልገጠማትም ያው እናቷ በእንደዚህ አይነት ጉዳይ ብዙም እውቀቱ ሥላልነበራቸው አሥተያየት ከመሥጠት ይልቅ ባለችው ተሥማሙ..አባቷ ደግሞ ካለበት የሥራ ጫና አንጻር እንደምትማር ሁሉ ዘንግቶታል..ዛሬ ለንደን ነው ከሶስት ቀን በሁዋላ ደግሞ ፓሪሥ ነው.. በሳምንቱ ሀዋሳ ነው...ወዘተ ... ፍልሥፍናን በመምረጧ አንድ ሠሞን የተማሪዎች ቡና መጠጫ ሆና ነበር.....ግማሹ እቺ ልጅማ አብዳለች ትልቅ ውጤት አምጥታ እንዴት ፍልሥፍናን ትመርጣለች" ሲሉ ከፊሉ ደግሞ " ያ ሁላ ሞልቶ የተረፈ ሀብት እያላት ለምን ብላ እድሜዋን በትምህርት ትገፋለች..ይሄንንም የመረጠችው እንዲሁ ለወረቀቱና ለመደበሪያ ነው" ብለው ያሽሟጥጣሉ። .....እውነታው ግን ይሄ አይደለም ሠላም ማለት ለሃብት ለእቃና ለትርኪሚንኪ ነገር ግድ የላትም....እንደማንኛውም የልጥጥ ልጅ መሬት አይንካኝ አትልም...አብዳ ወይም ቀውሳም አይደለም የመረጠችው...ውሥጧን በማዳመጧ ቢሆን እንጂ..ሁሌም ህይወቷን በጥሞናና በተረጋጋ ሁኔታ ነው የምትመራው.. እንደ ወጣት ሁሉም ነገር አያጓጓትም...ነገሮችን እንዳመጣጣቸው በማጤን ትመልሣቸዋለች።.....የሚገርመው እሥካሁን የወንድ ጓደኛ የላትም....12ተኛ ክፍል እየተማረች መሳይ የሚባል ልጅ አበሥኩልሽ ገበርኩልሽ እያለ ይለምናት ነበር...እሷ ግን ብዙዎቹ ጓደኞቿ በወንድ ምን ያህል እንዳለቀሡና እንደተሠባበሩ ሥለምታውቅ ፍንክች አላለችለትም...በሁዋላ ላይ ልመናው ሲበዛባትና ልጁም እያሣዘናት ሢመጣ እሥኪ እድል ልሥጠው ምናልባት በጊዜ ሂደት እወደው ይሆናል ብላ በማሠብ ለ3 ወር ያክል ከእሡ ጋር አሣልፋለች። እንደዛም ሆኖ ግን ገላዋንና ክብሯን አሣልፋ አልሠጠችውም።.. ከእለታት አንድ ቀን ሠላም እራሷን አሟት ከክላሥ ወጥታ ውጪ አረፍ እንዳለች ከነሡ ክላሥ ትንሽ ፈቀቅ ብሎ ከሚገኝ የተበላሹ እቃዎች ማሥቀመጫ ክፍል ውሥጥ የሆነ ድምጽ ትሠማለች...የሚወጣውን ድምጽ የምታውቀው ሥለመሠላት ትኩረቷን ሣበውና ድምጹን ወደሠማችበት አመራች።እንደደረሰችም ግድግዳው ላይ ተለጥፋ ማዳመጥ ጀመረች.. ድምጹ አሁን ጥርት ብሎ ወደ ጆሮዋ እየተንቆረቆረ ነው ...."አንተ እኔን መውደድ አቁመሃል...ብሯንና ሀብቷን ለመጋጥ ሥንት አቅደንበትና መክረንበት ብልክህ...ማሥመጡን ትተህ እራሥህ ጠልቀህ እየገባህበት ነው"... "ውዴ እኔኮ ካንቺ ውጪ ህይወቴ ባዶ ናት...አንቺን ትላንት ባወቅኳት ሠላም የምለውጥሽ ይመሥልሻል"..አላት አዎ ሠላም አሁን የተመሳሰለባት ድምጽ የእውነት የመሳይ እንደሆነ አረጋገጠች.....ይሄ ውሻ እያለች ግድግዳውን በቡጢ ነረተችውና

በፍቃደኝነት ደም የሚለገስበት ቦታ አየሁና ሠውኛ ግዴታዬን ለመወጣት ወደዛው ጎራ አልኩኝ ....እንደገባሁ ግን አይኔ የሆነ ነገር ላይ ሙጥኝ ብሎ ቀረ....እድሜዋ ከ22-24 ብትሆን ነው።.......ፊቷ ክብ ሲሆን፤ ከለሯ ቸንኮሌት ነው..ዳሌዋ ከወገቧ ቅጥነት ጋር ተዳምሮ አፍ ያሥከፍታል።..እንደ ህጻን ልጅ ለሀጬን ባዝረከርክ አይፈረድብኝም...ለምን ወደ ውሥጥ እንደገባሁ ረሥቼው ልጅቷን ማጥናቱን ተያያዝኩት ወይኔ እጆቿን ሣየው ምንም ሥራ ሠርተው የሚያውቁ አይመሥሉም.. አንዴ ብትዳብሠኝ የመጀመሪያው መንግሥተ ሠማያት ነው የምታደርሠኝ....ከንፈሯ ወፈር ያለ ነው....ዘመኑ ባመጣው ቻፕሥቲክ ወዛዝቷል..እራሷን ነቅነቅ ሥታረገው ሀር የሚመሥለው ዞማው ጸጉሯ ወገቧ ላይ ዘንፈል ዘንፈል አለ...መቋቋም አቃተኝ በፈጣሪ ምን አይነት ውበት ነው....ይሄን ሁሉ እንግዲህ እያየሁ በውሥጤ የማደንቀው ቁጭ ብላ ደም ለመለገሥ እየተዘጋጀች ባለችበት ሁኔታ ነው..ተዘጋጅታ እንደጨረሠች በጀርባዋ ሥትንጋለል ሀኪሙ በሥሪንጅ ውሥጥ ደሟን መቅዳት ጀመረ....ያኔ ነው እንግዲህ ብንን ብዬ ለምን እንደመጣሁ ያወቅኩት....አዎ ሌላ ያላየሁት ውበት መርፌው አሟት ከንፈሯን ሥታላውሥ ችምችም ያሉትና ሀጫ በረዶ የሚመሥሉት ጥርሶቿ ለእይታዬ ተጋለጡ......እግዜር ሙሉ ጊዜውን ሠጥቶ የውበት አክሊሉን የደፋው በእሷ ላይ መሆን አለበት...ምን የደፋው የደፈደፈባት እንጂ።....ግን እቺን የመሠለች ቆንጆ እዚህ ምን ትሠራለች መቼስ ከቁንጅናዋ ሣይሆን ከአለባበሷ እንደገመትኩት የሃብታም ልጅ ሳትሆን አትቀርም....ሠፈሯም ምን ይታወቃል እዚሁ ቦሌ ይሆናል.....የልጥጥ ልጆች ደግሞ ታብሌታቸውን ይዘው በየድረገጹ እየገቡ ከመላላጥ ያለፈ ቁም ነገር የላቸውም....ከቁንጅናዋም አልፎ ወገኗን ለመርዳት ደም መለገሷ ይበልጥ ሳበኝ.....ለአደለው ሁሉንም አሟልቶ ይሠጠዋል የተባለው ለእንደሷ አይነቱ መሆን አለበት....መቼሥ ቁንጅናውንም ሥብእናውንም አሟልቶ የሠጣት ለነብይነት መርጧት አይደለም እድሏ ቢሆን እንጂ.....ግን ምን እየሆንኩ ነው ሥለ አንዲት ሴት እንዲህ በውሥጤ ሳብሠለሥልና ሣደንቅ የመጀመሪያዬ ነው።.......በእርግጥ ሂዊም ምንም የማይወጣላት ልቅም ያለች ቆንጆ ናት.....እቺ ልጅ ግን ውሥጤን እያተረማመሠችው ነው አንዳች ምትሃታዊ ሀይል ያላት ይመሥል.... እሥከዛሬ ድረሥ ተሠምቶኝ የማያውቅ ደሥታ ውሥጤን እየተሠማኝ ነው......የተረበሸው አእምሮዬ በደቂቃዎች ውሥጥ በእግዜር ደጃፍ ሠላሙን ቢያገኝም አሁን ይበልጥ ተረጋግቷል......ውሥጤ የነበረው የበቀል ሥሜት እቺን ልጅ ካየሁባት ቅጽበት ጀምሮ ትንን ብሎ ጠፍቷል.......ደም ለግሳ እንደጨረሠች እረፍት ለማድረግ ቁጭ አለች.......እኔም በተራዬ ደሜን ላስቀዳ አልጋው ላይ ተንጋለልኩ....የተሠጣትን ሚሪንዳ እየተጎነጨች ነው እኔ ግን ሚሪንዳውን ፍጹም ረሥቼው የማየው የከንፈሯን እንቅሥቃሴ ብቻ ነው።....ትንሽ እረፍት አድርጋ ሥትወጣ እኔም ደሜን ለግሼ ጨረሥኩ.... ሥወጣ ሀኪሙ "እረ ትንሽ እረፍት አድርግ ሊያዞርህ ይችላል....ደግሞ መተኪያውን ሚሪንዳ ጠጣ" አለኝ "ባክህ እራሥህ ጠጣው"ብዬው እሷ በሄደችበት አቅጣጫ ተፈተለኩ። .......በሆዴ "ኤጭ ምቀኛ ምን አለበት በህይወቴ አንዴ እንኳን ሤት ሥከተል ቢያበረታቱኝ"....እያልኩ በደመ ነፍሥ መጓዜን ቀጠልኩ....ተከትዬ ምን ላደርግ እንደሆነ እሥካሁን የተገለጠልኝ ነገር የለም ብቻ ጥላዋ ሥር ነኝ ማለት ይቻላል......የሆነ መታጠፊያ ሥር ሥንደርሥ ሌላ ደግነት...ሌላ ኢትዮጲያዊነት አስተማረችኝ....መንገዷ ሌላ ቢሆንም የሆነ ማየት የተሣነውን አዛውንት አሥፋልት ልታሻግረው እጇን ሥታሥይዘው ተመለከትኩ።..... "እቺ ልጅ መላእክ ናት እንዴ ከእድሜዋ በላይ ሆነብኝ ድርጊቷ..ደግነቷ ውሥጤን ሠርሥሮት ገባ....አዛውንቱን አሻግራቸው.. ብዙ ምርቃት ተቀብላ ለመሻገር ፊቷን አዙሯ አንድ እግሯን እንዳሥገባች...አንበሳ አውቶቢሥ ተንደርድሮ እየመጣ መሆኑን ተመለከትኩ........ ይቀጥላል

@nahita2 🌹❤️በቀል🌹 💟💟ክፍል 6⃣ ከላንቃዋ ፎቶው...ፎቶው የሚሉ ቃላቶች ብቻ ይሥፈነጠራሉ....... በሁኔታዋ ግራ ተጋባሁ...."ምን ሆንሽ.....? ምንድነው እሡ ሠውዬውን ታውቂዋለሽ.....?" ያለ የሌለ ሀይሏን ተጠቅማ በጥፊ አላጋችኝ..... "አንተ የበግ ለምድ የለበሥክ ተኩላ.....ምን ፈልገህ ነው ከእኔ....? ያ አረመኔ ልኮህ ነዋ....ድሮውኑም ካለወትሮው ሥትንከባከበኝና ፍቅር ሥታሣየኝ መጠርጠር ነበረብኝ.......ቆይ ህይወቴን አመሠቃቀለው....ቅሥሜን ሥብርብር አደረገው.....አሁን ደግሞ ምን ቀረው..ተንዘረዘረች..አበደች ማለት ይቀላል.... ንግግሮቿ ይበልጥ እየሣቡኝ መጡ...."አንዴ ቆይ ማታ ሥትነግሪኝ የነበረው ሠውዬ ፎቶው ላይ ያለው ነው.....? "ሠውዬ አሁንም ታሥመሥላለህ እንዴ...እንድትሠልለት ልኮህ አይደል.. ከዚህ በሁዋላ አጠገቤ ድርሽ እንዳትል ካለበለዚያ በወጠምሻዎች ነው አጥንትህን የማሠባብርልህ "...ብላ ልትወጣ ሥትል ሀይሌን ተጠቅሜ ወደ ውሥጥ ጎተትኳት...ኡኡታዋን ለቀቀችው።.....ከሁዋላዋ በኩል ጭምድድ አድርጌ ይዤ አፏን በእጆቼ አፈንኩት....... "ሂዊ ተረጋጊ.....ከሠውዬው ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለኝም....ሁሉንም ነገር እንዳሥረዳሽ አንድ እድል ሥጭኝ ምናልባት አንድ መንገድ ላይ ነን".....ብዬ ለቀቅኳት... ከቅድሙ ረጋ ብትልም አሁንም ንዴትና ፍርሃት ላይ ነች "ሂዊ በረጅሙ ተንፍሺ ..አየር አሥወጪ.... ተረጋጊና እንደ ትልቅ ሠው ሁሉንም ነገር እንነጋገር"..... "እሺ እየሠማሁህ ነው ቀጥል"... "እውነት ለመናገር አጋጣሚው በጣም ገርሞኛል.....ያን ሁሉ በደል የፈጸመብሽ መኩሪያው ነው ብዬ አልገመትኩም ነበር....ግን መገመት ነበረብኝ ጨካኝ አረመኔ እንደሆነ ሠማይ ምድሩ ይመሠክራል .. "እንዴት ማለት.......?" "ማለትማ እኔና ቤተሠቤም የጨካኙ መኩሪያው ተጠቂዎች ነን...ከጅማ ነው የመጣሁት ለምን ይመሥልሻል ሥንት ኪሎ ሜትር አቆራርጬ መምጣቴ ..መኩሪያው ለፈጸመብኝ በደል ሁሉ አንድ ባንድ ላሥከፍለው ነው".. .. "ምንድነው የምታወራው...ለምን ዙሪያ ጥምጥም ትሄዳለህ".... እንድታምነኝ ሥለፈለኩ ነይ ብዬ እጇን ጎተትኳትና ሻንጣዬ ውሥጥ ያሥቀመጥኲትን ትልቅ ፎቶ አሣየሁዋት..... "ግራ በመጋባት ሥሜት ውሥጥ ሆና...ምንድነው....?"አለችኝ "ይሄ እንደምታውቂው መኩሪያው ነው..ይሄ ደግሞ ወላጅ አባቴ ነው"ብያት መኩሪያው ቤተሠቤ ላት ያደረሠውን ግፍ ከመጀመሪያው እሥከ መጨረሻው አንድም ሣላሥቀር ተረኩላት...... ፊቴ በእንባ ታጥቦ ነበር...መጥታ ተጠመጠመችብኝ።.... ፈጣሪ ሲረዳኝ ባላሠብኩት ሁኔታ....ባልገመትኩትና ባላቀድኩት ነገር ላይ ተጨማሪ ረዳት እጄ ላይ ጣለልኝ.......ለእሷም እንደዚያው...... "ሂዊ የሁለታችንም ቀንደኛ ጠላት አንድ ነው....በየግል እናድርገው ብንል ሊከብደን ይችላል...ሁለት ከሆንን ግን እቅዳችንን ለማሣካት ፍጥነት ይኖረናል ጠንካራም እንሆናለን።..ስለዚህ ከእኔ ጋር ነሽ.......?በኔ መንገድ ላይሥ እሥከመጨረሻው ለመዝለቅ ፍቃደኛ ነሽ......?" "አዎ በትክክል ፍቃደኛ ነኝ" መስማማቷን ለመግለጽ አንገቷንም ጭምር በእሽታ ነቀነቀች.... እንግዲያውሥ ግዜ ሳናጠፋ ወደ ሥራ እንግባ....ከዚህ በሁዋላ እዮብ አይደለሁም...ሚኪያሥ ብለሽ ነው የምጠሪኝ።......እንኪ ይሄንን 10,000 ብር ነው"... "ምን ላርገው......?" "ያው አንቺ በሥራሽ ምክንያት ብዙ ሥልጣን ያላቸውን ሠዎች እንደምታውቂ እርግጠኛ ነኝ....ሥለዚህ ትንሽ ብር ሸጎጥ አርገሽ ሚኪያሥ አበበ የሚል መታወቂያ ታሠርሊኛለሽ....ይሄው እንኪ ጉርድ ፎቶዬ ነው" "ይሁን ይሄን ማድረግ አያቅተኝም ግን ይሄ ሁሉ ገንዘብ አያሥፈልግም".... "አያይ የቀረውን ለራሥሽ ወጪና....መኩሪያውን ለመሠለል ተጠቀሚበት.....ገንዘብ ሥትጨርሺ አሣውቂኝ....ሥለ የግል ህይወቱ ጓዳ ጎድጓዳም ቢሆን ገብተሽ መረጃ እንድታመጪ....ሂዊ ከዚህ በሁዋላ ወደሁዋላ ማፈግፈግ የለም..አንድ አይነት ፍላጎት ያለን አጋሮች ነን።... በሣምንት አንዴ ተገናኝተን እንወያያለን....እያንዳንዱ እርምጃሽ በጥንቃቄ ይሁን...ሁሉንም ነገር በአንቺ ላይ ጥያለሁ"... "እሺ አታሥብ....ይሄን ነገር ሥንት አመት ሙሉ ላደርገው ፈልጌ አጋዥ በማጣቴ ነበር...ተሥፋ ቆርጬ የተውኩት".... "እእእ ሂዊ ሌላው ደግሞ የረሳሁት እዚሁ ፒያሳ ትኩረት የማይስብ ቤት ፈልጊልኝ....ማለት 3 አነስ ያሉ ክፍሎች ያሉትና ከእነ የቤት እቃው ቢሆን እመርጣለሁ"..... "ዛሬውን ፍለጋዬን እጀምራለሁ...ባይ".... ሁለት ክፍል ቤት ለወንደላጤ እንደማያንሥ አውቃለሁ። ሶስተኛውን የፈለኩት አሥፈላጊ ዶክመንቶችንና መረጃዎችን ለማስቀመጫ እንዲሆነኝና እንደ ቤተ መጽሀፍት ወይም ማንበቢያ ክፍል ልጠቀመው ስላሰብኩ ነው። ሂዊን ከሸኘዋት በሁዋላ ትንሽ እረፍት አደረግኩ ያው ጋደም ሥላልኩ እንጂ እረፍት አትበሉት....እረፍት የሚባለው አእምሮ ከጭንቀት...ሃሣብ...ንዴትና ጥላቻ ወጥቶ ፍጹም ሠላማዊ ሲሆን ነው..... "መኩሪያው ግን ምን አይነት አረመኔ ነው.....ከሠውነት ወጥቷል ለይቶለታል ማለትኮ ነው.....በእናቴ የጀመረውን የበቀል ጥማት በሄዋኖች ላይ ሊፈጽመው እንደሚፈልግም እንደሚችልም ምንም ጥርጥር የለኝም.....ይሄው ትላንት እናቴ ዛሬ ላይ ሂዊ ነገ ደግሞ ማን ትሆን ተጠቂዋ....? ማንሥ ትሆን ተራዋን እየጠበቀች ያለችው.....?..አዎ ከታች እሥከ ላይ ያሉት ባለሥልጣኖች ገንዘብ ካለው ለሱ ተገዢ ናቸው።...ይሄንን ጥቃት ማስቆም እምንችለው እኔና ሂዊ ብቻ ነን ምክንያቱም የጥቃቱ ሰለባዎች ስለሆንን..ምክንያቱም ለሱ ምንም አይነት ርህራሄም ሆነ እንጥፍጣፊ ሀዘኔታ ስለሌለን።" ለጥያቄዎቼና....ለግትልትሉ ሃሣቤ መልሥ አገኝ ይመሥል ጃኬቴን ደርቤ እግሬ ወደ መራኝ መጓዝ ጀመርኩ...እየሄድኩ ሳለ ላዳ ታክሲ አገኘሁና ተሳፈርኩ... "የት ላድርስህ ወንድሜ" አለኝ ቦርጩ የተንዘረጠጠው የላዳዋ ሹፌር አንገቱን ወደ ሁዋላ በማጠማዘዝ..... የት እንደምሄድ ባላውቅም ዝም ብዬ "ቦሌ" አልኩት...... የላዳዋን መስኮት ከፍቼ የሚገባውን ነፋሻማ አየር ወደ ውሥጥ ማግኩት... ቦሌ እንደደረ�ስን መድሀኒአለም ቤተክርሥቲያኑን ስመለከት" እዚህ ጋር አውርደኝ" ብዬው ወረድኩ....ሂሳቤን ከፍዬና አመስግኜ ወደ ቅዱሱ ስፍራ አመራሁ... ገባሁና በጉልበቴ ተንበርክኬ" አንተ የእስራኤል ጠባቂ ሆይ ከጠላቶቼ ሴራና ተንኮል አንተ ጠብቀኝ...ካላንተ እርዳታ መኩሪያውንና የሚፈጽመውን ግፍ ለማስቆም አቅም የለኝምና አንተ ከጎኔ ሁን" ብዬ ጸሎቴን አድርሼና አማትቤ ልወጣ ስል በድምጽ ማጉያው የሚሰማው መዝሙር መ�ሰጠኝና ተመለስኩ...ዘርፈጥ ብዬም ብዙ አዳመጥኩ....አረፋፍጄ ከቤተ ክርሥቲያኑ ወጣሁ..መንፈሴ ታድሷል..ደስ የሚልና ውሥጥን ሰርስሮ እሥከ አጥንት የሚዘልቅ አይነት ሥሜት እየተሠማኝ ነው።.. "በእውነት ቤተ ክርሥቲያን የገባሁት እኔ ነኝ.......? ከአምላኬ ጋርስ በጸሎት የተነጋገርኩት ማን በል ብሎኝ ነው...?".. ግርምትን አጭሮብኛል ምክንያቱም ቤተሰቤ ከተመሰቃቀለ በሁዋላ ፈጣሪ የለም ቢኖርማ መኩሪያው እንዲያ እንዲያደርግ አይፈቅድለትም ብዬ ስለደመደምኩ የእግዜርን ደጃፍ ረግጬ አላውቅም ነበር። ዛሬ ግን የሆነ ሀይል ገፋኝ..ቤቱን ሳይ አልፎ መሄድ አቃተኝ።..... በእግሬ ትንሽ እንደተጓዝኩ T

@shefa viva: ያመሰቃቀለውን ሰውዬ አይቶ መገመት ብቻ ይበቃል"... ወንድነቴን ጠላሁት....እኔም ሠይጣን ነኝ እንዴ...? በማለት እራሤን እየጠየቅኩ እንቅልፍ ወሠደኝ.. ገና ጎህ መቅደድ ሲጀመር ተነሥቼ ሻወር ምናምን ወሠድኩና ወጣሁ የማለዳውን ነፋሻማ አየር ወሥጄ እራሤን ካሥተነፈሥኩ በሁዋላ የሆቴሉን አሥተናጋጆች ቁርሥ ክፍላችን ድረሥ እንዲያመጡልን አዝዤ ተመለሥኩ....... ሂዊ ከእንቅልፏ በመጠጥ የዛለ አካሏን እያላቀቀች አንድ ሁለት ጊዜ ከተንጠራራች በሁዋላ አይኗን ምግብ ወደያዘው ጠረጴዛ ሥትልክ ክፍሉን በጩኸት አናጋችው... "እረ ዝም በይ አትረብሺ"..... አፏን በሁለት እጆቿ በመገረም ያዘችና "ማመን አልችልም... ማንም በህይወቴ እንዲህ አድርጎልኝ አያውቅም።.....ምሽት ላይ ቀንዝሮባቸው የኔ ቆንጆ እያሉ ሲሟዘዙ አድረው ሲነጋ አይኔ እንዳያይሽ ነበር የሚሉት አንተ ግን".......... "አታካብጂው ምንም ማለት አይደለም ማታ ከመጠን በላይ ሥለጠጣሽ...ምግብ በጧት ያሥፈልግሻል ብዬ ነው...በይ አሁን ተነሺ እንብላ"..... የመጣውን ቁርሥ እየተጎራረሥን ተመገብን።...በጣም ደሥ ብሏታል....ፊቷ እንደ አደይ አበባ ፍክት ብሏል። ሠው የተራበ ሠው ኢምንት ያክል ደግነት ሲያይ ውሥጡ ይታደሣል......ለትንሽ ደቂቃም ቢሆን የአብሮነት ሥሜት ሢያገኝ ውሥጡ በሀሤት ትሞላለች።ሂዊም እንደዛ ነው የሆነችው.....ልብሷን ቀያይራ ጉንጬን በስሱ ሳመች ኝና ልትወጣ ሥትል"እንዴ ቆይ እንጂ" አልኳት "አብረሺኝ ዋይ እንዳትል ብቻ" "ብትውይ ደሥ ባለኝ...ሥልክሽን እንድትሠጪኝ ነበር" "ኦው ማታ መሽታ ቤቱ ብትመጣ ታገኘ ኛለህ ብዬኮ ነበር ዝም ያልኩህ...ካልክ ይሁና..092043........" ከኪሥ ቦርሳዬ ውሥጥ የተወሰነ ብር አወጣሁና በእጇ አሥጨበጥኳት...አልፈልግም ብላ ሥንጨቃጨቅ ለካሥ ያላሥተዋልኩት ጒርድ ፎቶ ከዋሌቴ ውሥጥ አፈትልኮ መሬት ወድቋል።.. "ፎቶ ወደቀብህ" አለችና ጎንበሥ ብላ አነሣችው...ወዲያው ግን ፊቷ ተቀያየረ..ጒንጮቿ ደም ለበሱ...ጅማቷ ወዲያና ወዲህ ብቅ ብሎ መስመር ሰራ..አንደበቷ ተቆልፏል......ከላንቃዋ ፎቶው..ፎቶው የሚሉ ቃላቶች ብቻ ይሥፈነጠራሉ.......

New cover by @nahia2 @fkrnahiwot

💟💟በቀል💟 #ክፍል 5 . . 👇👇👇✍✍✍👇👇👇 ....እየተሳሳምን ሳለ "ተው እንጂ እዮብ እናትህን ትወዳት የለ...? በእናትህ ላይ የደረሠውን የወንድ ልጅ ጥቃትኮ በቀጥታም ባይሆን አንተም እያደረከው ነው.....ገንዘብ ሥለምትከፍላት እንጂ እውነት ፈልጋ ይመሥልሃል.....?" እነዚህና የመሳሰሉት ድምጾች ጆሮዬ ላይ አቃጨሉብኝ.......የሆነ ነገር ሰውነቴን ወረረኝ እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሬ አላቅቄ ገፈተርኳት.... "ምነው አሥጠላሁህ....? ደበርኩህ....?" ተርገፈገፈች..ዘላ የምታንቀኝ ሁሉ መሠለኝ.... እቺ ልጅ እንዴት ነው ባንዴ እንዲህ ወደ ነብርነት የምትቀየረው..... "ይቅርታ ደብረሽኝ አይደለም...ማድረግ ሥላልፈለኩ ነው".... "ድሮም ወንዶች ሠይጣኖችና አረመኔዎች ናችሁ....በል ሌላዋን አምጣ...ጊዜዬን ሳልሠራበት በከንቱ አቃጠልኩ" አለች የወዳደቁ ልብሶቿን ከየቦታው ለቃቅማ እየለበሠች...... "እንዴ ወዴት ነው ሙሉ ክፍያሽንኮ አምሥት ሣንቲም ሳልቀንሥ እከፍልሻለሁ" "እኔ ያልሠራሁበትን አልቀበልም" ብላ ወደ በሩ ተንደረደረች... " ሥሚኝ እህቴ ሁሉም ሤቶች እናቴን ሥለሚመሠሉብኝ ነው.. ከደንበኛሽ ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ ሠድቦሽና አከላፍቶሽ ሲሄድ አይቼ....ለአንድ ቀን እንኳን ከፍዬሽ የማትፈልጊውን ነገር ሣታደርጊ ብታድሪ ብዬ ነው ይዤሽ የመጣሁት እንጂ ከመጀመሪያውም የመዳራት ፍላጎት አልነበረኝም".... "የምትገርም ሠው ነህ....እንዲህ ያዘነልኝና የተቆረቆረልኝ ሠው አጋጥሞኝ አያውቅም" አለችና የከፈተችውን በር መልሳ ዘግታው በዝግታ እየተራመደች መጣች ከዚያም የእጅ ቦርሳዋን አልጋው ላይ ወረወረችውና አጠገቧ ያለው ወንበር ላይ እግሯን አነባብራ ተቀመጠች።... "በቃ ከተረዳሽኝ የሚጠጣ ወርጄ ልግዛና ልመለሥ..እየጠጣንና እያወጋን እናመሻለን....ትሥማምያለሽ.....?" "ሃሃሃሃሃ ብላ ሥቃ ያኮረፈውን ቤት በፈገግታ ሞላችው...."እኛን ሴተኛ አዳሪዎችንኮ መጠጥ መጠጣት ትፈልጊያለሽ ተብሎ አይጠየቅም" ከ20 ደቂቃ በሁዋላ ዊሥኪና ቢራ ይዤ ተመለሥኩ........... እያቀላቀልን መለጋት ጀመርን...ሞቅ እያለን ሲመጣ ጨዋታ ጀመረች.."ግን የወንድም መላእክ አለው ወይ.....የዳቢሎስ ቁራጭ ናችሁ ብዬ ከደመደምኩ ከሥንት ጊዜ በሁዋላ...አንተ ድንገት ብቅ ብለህ መላምቴን አሥቀየርክብኝ"... በሆነው ባልሆነው መሳቅ ጀምራለች...ያው እየሠከረች እንደሆነ ገባኝ "ሥምሽንኮ እሥካሁን አልነገርሽኝም" "ለካ አልተዋወቅንም ህይወት እባላለሁ እናቆላምጥሽ ብለው...ሂዊ አሉኝ...እኔ አሁን የሥም መቆላመጥ ምን ይፈይድልኛል"... ስገምት ህይወቷ ውሥጥ ጥቁር ጥላሸት አለባት...ከአነጋገሯ እንደተጎዳች ያሥታውቃል...ይሄንን ደግሞ መረዳት አለብኝ.....ከዛም በአቅሜ መፍትሄ እፈልግላታለሁ.... "እሺ ሂዊ ታዲያ ወደዚህ ሥራ እንዴት ገባሽ".... "ምኑ ጦላቢ ነህ ባክህ አታንሣብኝ"....እንደ ጨረቃ የሚያበሩት አይኖቿ እንባ አቀረዘዙ... "ይቅርታ መጠየቅ የሌለብኝን ጥያቄ ሥለጠየቅኩ".... "አታስብ አላጠፋህም..ሥላለፈው ህይወቴ ሳስብ ያመኛልናነው....እሥካሁን ስለራሴ ለማንም ትንፍሽ ብዬ አላውቅም"...አይኖቿ ያቀረዘዙትን እንባ በጸዳል ፊቷ ላይ ዘረገፉት.. "እሺ ማውራት ስትፈልጊ አለሁ..ከጎንሽ እንደሆንኩ እንድታውቂ እፈልጋለሁ " ብዬ ትካሻዋን ያዝ አረኳት.. ትኩር ብላ አየችኝና ውብ ፈገግታዋን ለገሠችኝ...."ግሩም ሠው ነህ...አንደበቴ መናገር ከቻለ እሥቲ ልሞክር"..... ትራሱን ከጀርባዋ ጋር አድርጋ ደገፍ አለችና ለመመቻቸት ሞከረች..... "እኔ እንግዲህ የባህር ዳር ልጅ ነኝ...ልጅ እያለሁ አባቴን በአደጋ አጣሁት....እናቴ አባቴን ሥታጣው ኑሮ ከባድ ሆነባት እኔን ለማሣደግ ሽንኩርት ትቸረችር ነበር....ሁሌ አቧራ ውሥጥ ሥለምትውል የአሥም በሽተኛ ሆነች..ያም ሆኖ እጅ አልሠጠችም ...የዩኒቨርሥቲ ውጤት መጥቶልኝ እዚህ አዲስ አባባ 4 ኪሎ ዩኒቨርሥቲ ደረሰኝ.....እየተማርኩ ግማሹን አመት እንዳጋመሥኩት በተረገመች ቀን የሆነ ሠውዬ ተዋወቅኩ....በእድሜ ብዙ ቢበልጠኝም የሚያሳየኝ እንክብካቤና መንሰፍሰፍ በፍቅር እንድወድቅለት አደረገኝ።ሲያዩን አባትና ልጅ ብንመስልም ምንም ቁባ አልሰጠኝም ፍቅረኞች ሆንን...በመሃል እናቴ በጠና ታማ ሆሥፒታል ገባች....የማደርገው ሲጠፋኝ ሠውዬውን አማከርኩት... "እና ምን ችግር አለው....ለመቼ ነው አብረን የሆነው በክፉ ቀን አንዳችን አንዳችንን ልናግዝ አይደል..ያንቺ እናትኮ ለኔም እናቴ ናቸው" አለና ቼኲን መዥርጦ ካለምንም ማንገራገር ጻፍ ጻፍ አድርጎ ሠጠኝ.......እናቴን አሣክሜ ሥመለሥ...ወሲብ እንፈጽም ብሎ አስቸገረኝ።...እኔም ውትወታው ሲበዛብኝ ያን ሁሉ ወጪ አውጥቶ እናቴን ያሣከመልኝ ቢወደኝ ነው ብዬ እየፈራሁም ቢሆን ድንግልናዬንና ልጅነቴን አሳልፌ ሰጠሁት።...ከቆይታ በሁዋላ ሆዴ እየገፋ መጣ በጣም ደንግጬ ሆሥፒታል እየበረርኩ ሄድኩ....እንደጸነሥኩና ጊዜው ሥላለፈ ማሥወጣት እንደማልችል አረዱኝ....ሠማይ ምድሩ ተደበላለቀብኝ በዛ እድሜዬ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንኳ በቅጡ አላውቅም ....ሠውዬዬን አናገርኩት..መልሱ ግን ፈጽሞ ያልጠበቅኩትና ተቃራኒውን ነው። "ትሠሚኛለሽ ከዚህ በሁዋላ አንተዋወቅም ከፈለግሽ አሥወርጂው ከፈለግሽ ውለጂው አይመለከተኝም።..ደግሜ እንዳላይሽ..አየሩን እንኳን ቢሆን እዚህ አካቢ መጥተሽ ሥትምጊ ባይሽ እገልሻለሁ"...ብሎ አስፈራርቶ በጠባቂዎቹ እንደ ቆሻሻ አሥወጥቶ ወደ ውጭ ጣለኝ....ታሪኩን መቀጠል አቅቷት ዝም ብላ ማንባት ያዘች..እልህ ከሚመስል መንሠቅሠቅ በሁዋላ ቀጠለች.... "ከዛ ዊዝድሮው ሞልቼ ሆዴ እንዳፈጠጠ ወደ ባህርዳር ተመለስኩ እናቴ ይሄን ሥታይ ራሷን ስታ ወደቀች....ግን ዳግም አልተመለሠችም እሥከወዳኛው አሸለበች።... የሠፈር ሠው 'ድግሪ ይዛ እንደመምጣት ልጅ ይዛ መጥታ ድሃ እናቷን ገደለች' እያሉ ናላዬን ሲያዞሩት እዚህ መጥቼ ወለድኩት።...አሁን የሶስት አመት ልጅ አለችኝ..አከራዬ ጥሩ ሰው ናት ልጄን እንደ ልጇ ስለምትንከባከባት እሷ ጋር አሥተኝቻት ነው ቢዝነሴን የምሰራው..... ልጅሽን ጥለሽ ነው ሁሌ የምትሠሪው ብለህ ልትታዘበኝ ትችላለህ ግን እሷን ለማሣደግ አማራጭ ሳጣ ነው ይሄን ሥራ የጀመርኩት...አልቅሼ የወለድኳትን ልጅ በረሃብ አልቅሼ ከምቀብራት ብልቴ የህዝብ እቃ ቢሆን እመርጣለሁ"...ታሪኳን አውግታ እንደጨረሰች "ሆዷን ይዛ እናቴን ገደልኳት"እያለች አምርራ አለቀሠች...እኔም ምንም ሣልል አቀፍኳት..የሆነ መጽሀፍ ላይ "ሠዎች ከፍቷቸው ሲያለቅሱ አታባብላቸው ዝም ብለህ እሥኪጨርሡ እቅፋቸው"የሚል አንብብያለሁ....እኔም እሡኑ ነው የተገበርኩት። አልቅሳ ሲወጣላት እንደ ህጻን ልጅ ተንሠቀሠቀች...የሚወርደው እንባዋ ከተቀባችው ኩል ጋር አጋር በመሆን ያን ትርንጎ የሚመስለውን ፊቷን አጠቆረው።.......ከዚህ በላይ ማውራት ለቅሶዋን ማባባሥ ነው ብዬ ሥላሠብኩ እንድትተኛ መጠጡን ማንሣት ጀመርኩ... እንዴት ተወርውራ እንደቀማችኝ አላውቅም ብቻ ውሥኪውን አፏ ላይ ደግና ደቅ...ደቅ... ደቅ...አደረገችውና ባዶውን ጠርሙስ አሻግራ ወረወረችው። ወዲያው እንቅልፍ ጣላት...እኔም ከነ ልብሴ ብርድ ልብሱን ገለጥኩና ከጎኗ ጋደም አልኩ...... "እውነትም ወንዶች ሰይጣን ነን...አዎ የወንድን ሠይጣንነት ለማወቅ የአረመኔው መኩሪያውንና እቺን ሚሥኪን እንዲህ ህይወቷን

ምጽ እሥኪያወጣ ድረስ... ...ከትንሽ ቆይታ በሁዋላ ተመለሠች......ግን መሉ እርቃን ገላዋን ነበረች....እንዳየሁዋት ደንዝዤ ቀረሁ...እሷም እንደቆመች እኔም እንደቆምኩ ተገትሬ አይኖቼን ወደ እርቃን ገላዋ ላኩት። መጀመሪያ አይኔ ውሥጥ የገባው የሚያምር ጭኗ ነው...ሌባው አይኔ አሻግሮ የተደበቀው ሸለቆዋ ውሥጥ ሰምጦ ቀረ......አዎ ወርቃማው ሸሎቆዋ በማደግ ላይ ባሉ ትንንንሽ ፀጉሮች ተከቧል ...ውስጤ ሳይጠግበው አይኔ ሌላ ለመቀላወጥ ፈለገና እይታዬ እንደ ቀስት ወደተወደሩት ጡቶቿ ተዘዋወረ.....ምራቄን ገረገጭ አድርጌ ዋጥኩት.....የማላውቀው ሀይል በደመነፍሥ እሷ ወዳለችበት እየወሠደኝ ነው...ህሊናዬ ተው ይቅርብህ ቢለኝም ተጠጋዋት.. ይበልጥ ቀርብኳት.....እጇን አንገቴ ላይ ጠምጥማ ወደ ገላዋ ሥታጣብቀኝ ሠውነቴ በሙሉ ተቀ ጣጠለ.....ሙቀት በሙቀት ሆንኩ.....ከራሥ ጸጉሬ እሥከ እግር ጥፍሬ ነዘረኝ..... ግራ እጄ ፍም የመሠለ ቂጧን ጨበጥ...ለቀቅ..መታ እያደረገ ነው..ቀኝ እጄ ደርቷ ላይ እንደ ታንክ የተደገኑትን ጡቶች እያፈራረቀ ያሻል።....... ወዲያው ከንፈሬን እሥኪደነዝዝ ድረሥ ሳመችው....እኔም እቺን አለም ለደቂቃዎች ተሠናበትኳት....... ይቀጥላል.....

photo content

"የወሰድሽው ልቤን የት አደረግሽው...?💔 ✍ከሜራ(Merry) @fkrnahiwot

🔻 @fkrnahiwot 🦋 🔻 @nahita2

በቀል ክፍል 6 አሁን እንዲለቀቅ ሚፈልግ ካለ✋

💟💟በቀል💟 #ክፍል 5 . 👇👇👇✍✍✍👇👇👇 ....እየተሳሳምን ሳለ "ተው እንጂ እዮብ እናትህን ትወዳት የለ...? በእናትህ ላይ የደረሠውን የወንድ ልጅ ጥቃትኮ በቀጥታም ባይሆን አንተም እያደረከው ነው.....ገንዘብ ሥለምትከፍላት እንጂ እውነት ፈልጋ ይመሥልሃል.....?" እነዚህና የመሳሰሉት ድምጾች ጆሮዬ ላይ አቃጨሉብኝ.......የሆነ ነገር ሰውነቴን ወረረኝ እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሬ አላቅቄ ገፈተርኳት.... "ምነው አሥጠላሁህ....? ደበርኩህ....?" ተርገፈገፈች..ዘላ የምታንቀኝ ሁሉ መሠለኝ.... እቺ ልጅ እንዴት ነው ባንዴ እንዲህ ወደ ነብርነት የምትቀየረው..... "ይቅርታ ደብረሽኝ አይደለም...ማድረግ ሥላልፈለኩ ነው".... "ድሮም ወንዶች ሠይጣኖችና አረመኔዎች ናችሁ....በል ሌላዋን አምጣ...ጊዜዬን ሳልሠራበት በከንቱ አቃጠልኩ" አለች የወዳደቁ ልብሶቿን ከየቦታው ለቃቅማ እየለበሠች...... "እንዴ ወዴት ነው ሙሉ ክፍያሽንኮ አምሥት ሣንቲም ሳልቀንሥ እከፍልሻለሁ" "እኔ ያልሠራሁበትን አልቀበልም" ብላ ወደ በሩ ተንደረደረች... " ሥሚኝ እህቴ ሁሉም ሤቶች እናቴን ሥለሚመሠሉብኝ ነው.. ከደንበኛሽ ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ ሠድቦሽና አከላፍቶሽ ሲሄድ አይቼ....ለአንድ ቀን እንኳን ከፍዬሽ የማትፈልጊውን ነገር ሣታደርጊ ብታድሪ ብዬ ነው ይዤሽ የመጣሁት እንጂ ከመጀመሪያውም የመዳራት ፍላጎት አልነበረኝም".... "የምትገርም ሠው ነህ....እንዲህ ያዘነልኝና የተቆረቆረልኝ ሠው አጋጥሞኝ አያውቅም" አለችና የከፈተችውን በር መልሳ ዘግታው በዝግታ እየተራመደች መጣች ከዚያም የእጅ ቦርሳዋን አልጋው ላይ ወረወረችውና አጠገቧ ያለው ወንበር ላይ እግሯን አነባብራ ተቀመጠች።... "በቃ ከተረዳሽኝ የሚጠጣ ወርጄ ልግዛና ልመለሥ..እየጠጣንና እያወጋን እናመሻለን....ትሥማምያለሽ.....?" "ሃሃሃሃሃ ብላ ሥቃ ያኮረፈውን ቤት በፈገግታ ሞላችው...."እኛን ሴተኛ አዳሪዎችንኮ መጠጥ መጠጣት ትፈልጊያለሽ ተብሎ አይጠየቅም" ከ20 ደቂቃ በሁዋላ ዊሥኪና ቢራ ይዤ ተመለሥኩ........... እያቀላቀልን መለጋት ጀመርን...ሞቅ እያለን ሲመጣ ጨዋታ ጀመረች.."ግን የወንድም መላእክ አለው ወይ.....የዳቢሎስ ቁራጭ ናችሁ ብዬ ከደመደምኩ ከሥንት ጊዜ በሁዋላ...አንተ ድንገት ብቅ ብለህ መላምቴን አሥቀየርክብኝ"... በሆነው ባልሆነው መሳቅ ጀምራለች...ያው እየሠከረች እንደሆነ ገባኝ "ሥምሽንኮ እሥካሁን አልነገርሽኝም" "ለካ አልተዋወቅንም ህይወት እባላለሁ እናቆላምጥሽ ብለው...ሂዊ አሉኝ...እኔ አሁን የሥም መቆላመጥ ምን ይፈይድልኛል"... ስገምት ህይወቷ ውሥጥ ጥቁር ጥላሸት አለባት...ከአነጋገሯ እንደተጎዳች ያሥታውቃል...ይሄንን ደግሞ መረዳት አለብኝ.....ከዛም በአቅሜ መፍትሄ እፈልግላታለሁ.... "እሺ ሂዊ ታዲያ ወደዚህ ሥራ እንዴት ገባሽ".... "ምኑ ጦላቢ ነህ ባክህ አታንሣብኝ"....እንደ ጨረቃ የሚያበሩት አይኖቿ እንባ አቀረዘዙ... "ይቅርታ መጠየቅ የሌለብኝን ጥያቄ ሥለጠየቅኩ".... "አታስብ አላጠፋህም..ሥላለፈው ህይወቴ ሳስብ ያመኛልናነው....እሥካሁን ስለራሴ ለማንም ትንፍሽ ብዬ አላውቅም"...አይኖቿ ያቀረዘዙትን እንባ በጸዳል ፊቷ ላይ ዘረገፉት.. "እሺ ማውራት ስትፈልጊ አለሁ..ከጎንሽ እንደሆንኩ እንድታውቂ እፈልጋለሁ " ብዬ ትካሻዋን ያዝ አረኳት.. ትኩር ብላ አየችኝና ውብ ፈገግታዋን ለገሠችኝ...."ግሩም ሠው ነህ...አንደበቴ መናገር ከቻለ እሥቲ ልሞክር"..... ትራሱን ከጀርባዋ ጋር አድርጋ ደገፍ አለችና ለመመቻቸት ሞከረች..... "እኔ እንግዲህ የባህር ዳር ልጅ ነኝ...ልጅ እያለሁ አባቴን በአደጋ አጣሁት....እናቴ አባቴን ሥታጣው ኑሮ ከባድ ሆነባት እኔን ለማሣደግ ሽንኩርት ትቸረችር ነበር....ሁሌ አቧራ ውሥጥ ሥለምትውል የአሥም በሽተኛ ሆነች..ያም ሆኖ እጅ አልሠጠችም ...የዩኒቨርሥቲ ውጤት መጥቶልኝ እዚህ አዲስ አባባ 4 ኪሎ ዩኒቨርሥቲ ደረሰኝ.....እየተማርኩ ግማሹን አመት እንዳጋመሥኩት በተረገመች ቀን የሆነ ሠውዬ ተዋወቅኩ....በእድሜ ብዙ ቢበልጠኝም የሚያሳየኝ እንክብካቤና መንሰፍሰፍ በፍቅር እንድወድቅለት አደረገኝ።ሲያዩን አባትና ልጅ ብንመስልም ምንም ቁባ አልሰጠኝም ፍቅረኞች ሆንን...በመሃል እናቴ በጠና ታማ ሆሥፒታል ገባች....የማደርገው ሲጠፋኝ ሠውዬውን አማከርኩት... "እና ምን ችግር አለው....ለመቼ ነው አብረን የሆነው በክፉ ቀን አንዳችን አንዳችንን ልናግዝ አይደል..ያንቺ እናትኮ ለኔም እናቴ ናቸው" አለና ቼኲን መዥርጦ ካለምንም ማንገራገር ጻፍ ጻፍ አድርጎ ሠጠኝ.......እናቴን አሣክሜ ሥመለሥ...ወሲብ እንፈጽም ብሎ አስቸገረኝ።...እኔም ውትወታው ሲበዛብኝ ያን ሁሉ ወጪ አውጥቶ እናቴን ያሣከመልኝ ቢወደኝ ነው ብዬ እየፈራሁም ቢሆን ድንግልናዬንና ልጅነቴን አሳልፌ ሰጠሁት።...ከቆይታ በሁዋላ ሆዴ እየገፋ መጣ በጣም ደንግጬ ሆሥፒታል እየበረርኩ ሄድኩ....እንደጸነሥኩና ጊዜው ሥላለፈ ማሥወጣት እንደማልችል አረዱኝ....ሠማይ ምድሩ ተደበላለቀብኝ በዛ እድሜዬ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንኳ በቅጡ አላውቅም ....ሠውዬዬን አናገርኩት..መልሱ ግን ፈጽሞ ያልጠበቅኩትና ተቃራኒውን ነው። "ትሠሚኛለሽ ከዚህ በሁዋላ አንተዋወቅም ከፈለግሽ አሥወርጂው ከፈለግሽ ውለጂው አይመለከተኝም።..ደግሜ እንዳላይሽ..አየሩን እንኳን ቢሆን እዚህ አካቢ መጥተሽ ሥትምጊ ባይሽ እገልሻለሁ"...ብሎ አስፈራርቶ በጠባቂዎቹ እንደ ቆሻሻ አሥወጥቶ ወደ ውጭ ጣለኝ....ታሪኩን መቀጠል አቅቷት ዝም ብላ ማንባት ያዘች..እልህ ከሚመስል መንሠቅሠቅ በሁዋላ ቀጠለች.... "ከዛ ዊዝድሮው ሞልቼ ሆዴ እንዳፈጠጠ ወደ ባህርዳር ተመለስኩ እናቴ ይሄን ሥታይ ራሷን ስታ ወደቀች....ግን ዳግም አልተመለሠችም እሥከወዳኛው አሸለበች።... የሠፈር ሠው 'ድግሪ ይዛ እንደመምጣት ልጅ ይዛ መጥታ ድሃ እናቷን ገደለች' እያሉ ናላዬን ሲያዞሩት እዚህ መጥቼ ወለድኩት።...አሁን የሶስት አመት ልጅ አለችኝ..አከራዬ ጥሩ ሰው ናት ልጄን እንደ ልጇ ስለምትንከባከባት እሷ ጋር አሥተኝቻት ነው ቢዝነሴን የምሰራው..... ልጅሽን ጥለሽ ነው ሁሌ የምትሠሪው ብለህ ልትታዘበኝ ትችላለህ ግን እሷን ለማሣደግ አማራጭ ሳጣ ነው ይሄን ሥራ የጀመርኩት...አልቅሼ የወለድኳትን ልጅ በረሃብ አልቅሼ ከምቀብራት ብልቴ የህዝብ እቃ ቢሆን እመርጣለሁ"...ታሪኳን አውግታ እንደጨረሰች "ሆዷን ይዛ እናቴን ገደልኳት"እያለች አምርራ አለቀሠች...እኔም ምንም ሣልል አቀፍኳት..የሆነ መጽሀፍ ላይ "ሠዎች ከፍቷቸው ሲያለቅሱ አታባብላቸው ዝም ብለህ እሥኪጨርሡ እቅፋቸው"የሚል አንብብያለሁ....እኔም እሡኑ ነው የተገበርኩት። አልቅሳ ሲወጣላት እንደ ህጻን ልጅ ተንሠቀሠቀች...የሚወርደው እንባዋ ከተቀባችው ኩል ጋር አጋር በመሆን ያን ትርንጎ የሚመስለውን ፊቷን አጠቆረው።.......ከዚህ በላይ ማውራት ለቅሶዋን ማባባሥ ነው ብዬ ሥላሠብኩ እንድትተኛ መጠጡን ማንሣት ጀመርኩ... እንዴት ተወርውራ እንደቀማችኝ አላውቅም ብቻ ውሥኪውን አፏ ላይ ደግና ደቅ...ደቅ... ደቅ...አደረገችውና ባዶውን ጠርሙስ አሻግራ ወረወረችው። ወዲያው እንቅልፍ ጣላት...እኔም ከነ ልብሴ ብርድ ልብሱን ገለጥኩና ከጎኗ ጋደም አልኩ...... "እውነትም ወንዶች ሰይጣን ነን...አዎ የወንድን ሠይጣንነት ለማወቅ የአረመኔው መኩሪያውንና እቺን ሚሥኪን እንዲህ ህይወቷን

ምጽ እሥኪያወጣ ድረስ... ...ከትንሽ ቆይታ በሁዋላ ተመለሠች......ግን መሉ እርቃን ገላዋን ነበረች....እንዳየሁዋት ደንዝዤ ቀረሁ...እሷም እንደቆመች እኔም እንደቆምኩ ተገትሬ አይኖቼን ወደ እርቃን ገላዋ ላኩት። መጀመሪያ አይኔ ውሥጥ የገባው የሚያምር ጭኗ ነው...ሌባው አይኔ አሻግሮ የተደበቀው ሸለቆዋ ውሥጥ ሰምጦ ቀረ......አዎ ወርቃማው ሸሎቆዋ በማደግ ላይ ባሉ ትንንንሽ ፀጉሮች ተከቧል ...ውስጤ ሳይጠግበው አይኔ ሌላ ለመቀላወጥ ፈለገና እይታዬ እንደ ቀስት ወደተወደሩት ጡቶቿ ተዘዋወረ.....ምራቄን ገረገጭ አድርጌ ዋጥኩት.....የማላውቀው ሀይል በደመነፍሥ እሷ ወዳለችበት እየወሠደኝ ነው...ህሊናዬ ተው ይቅርብህ ቢለኝም ተጠጋዋት.. ይበልጥ ቀርብኳት.....እጇን አንገቴ ላይ ጠምጥማ ወደ ገላዋ ሥታጣብቀኝ ሠውነቴ በሙሉ ተቀ ጣጠለ.....ሙቀት በሙቀት ሆንኩ.....ከራሥ ጸጉሬ እሥከ እግር ጥፍሬ ነዘረኝ..... ግራ እጄ ፍም የመሠለ ቂጧን ጨበጥ...ለቀቅ..መታ እያደረገ ነው..ቀኝ እጄ ደርቷ ላይ እንደ ታንክ የተደገኑትን ጡቶች እያፈራረቀ ያሻል።....... ወዲያው ከንፈሬን እሥኪደነዝዝ ድረሥ ሳመችው....እኔም እቺን አለም ለደቂቃዎች ተሠናበትኳት....... ይቀጥላል.....

አንዱ ይበቃ ነበር በምድር በሰማይ ነፍስ ያለው ቢኖርም በጥበብም ቢሆን የሰው ልጅ ቢካንም በጎጥ ተከፋፍሎ ሁሉም እንዳቅሙ በየቆላ ደጋው ፍጡራን ቢሰፍሩ ከራሳቸው ውጪ ሌላውን ባያዮ በሞላ የሰው ዘር አንድ እንኳን ቢታጣ ታድያ ምን ሊበጀው አዳም መባዛቱ……… #shera❤️ @fkrnahiwot 🌷🌷🌷

#shera❤️poim @fkenahiwot