en
Feedback
NSL Exam admin&analyises

NSL Exam admin&analyises

Open in Telegram
1 209
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Urgent To all Grade 6th ,Grade 8th ,12th schools The model exam has been delivered our sub city Sothat 👉 high school school principals should take from sub-city whereas, 👉grade 6th and 8th school principals should take from your woreda, 👉woreda Education office should take from sub-city Education office.

ሞዴል ፈተና በተመለከተ፡፡ 👉 የ6ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና coverage በተመለከተ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ሆኖ የ6ኛ ክፍል ብቻ ሙሉ መፅሀፍ ከቨር ያደርጋል፡፡ 👉የ8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና coverage በተመለከተ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ሆኖ የ8ኛ ክፍል ብቻ ሙሉ መፅሀፍ ከቨር ያደርጋል 👉የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና coverage በተመለከተ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና መሰረት ሆኖ የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ሙሉ መፅሀፍ ከቨር ያደርጋል፡፡

photo content
+5

photo content

photo content

የማታ እና የርቀት ተማሪዎች የ11ኛ ክፍል ሶስት ሴሚስተር እንዲሁም ለ12ኛ ክፍል የሁለት ሴሚስተር የትምህርት ማስረጃ ማሟላት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል። ድጋሜ ተፈታኞችም ከዚህ ቀደም የተፈተኑበትን የትምህርት ማስረጃ በመያዝ መመዝገብ እንደሚችሉ ተነግሯል። ተማሪዎች ለምዝገባ ሲመጡም ማንነታቸውን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በአካል ተገኝተው በበይነ መረብ መመዝገብ እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል። በመግለጫውም ተማሪዎች፣ ወላጆች ፣ መዝጋቢዎች እና መምህራን የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል። ፈተናው የሚሰጥበት ቀንን በተመለከተም ፈተናው በዩኒቨርስቲ ውስጥ እንደሚሰጥና ቀኑ ወደ ፊት የሚገለፅ መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

ቀን 18/7/2015 ዓ.ም የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከ መጋቢት 20 - ሚያዚያ 15 ይከናወናል። የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተ
ቀን 18/7/2015 ዓ.ም የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከ መጋቢት 20 - ሚያዚያ 15 ይከናወናል። የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከ መጋቢት 20 - ሚያዚያ 15,2015ዓ.ም እንደሚከናወን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገለፀ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተናን የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምዝገባ በበይነ መረብ እንደሚከናወን ገልፀዋል። መረጃዎችን በትክክል ባለመሙላት ምክንያት የፈተና ሂደት ላይ ችግር እንደሚፈጥር የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ ይህንን ለማስቀረት ተማሪዎች መረጃዎቻቸውን በወቅቱ ማስመዝገብ እንዳለባቸውም ተናግረዋል። ያልተመዘገበ ተማሪ የ 2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን እንደማይፈተንም ዶ/ር እሸቱ ገልፀዋል። በ 2014ዓ.ም በነበረው የምዝገባ ሂደት የተፈታኞች ምዝገባ መረጃ ጉድለት የነበረበት እንደነበር እና በዚህም ምክንያት የፈተና አሰጣጥ ሂደቱ የተራዘመ እንዲሆን እንዳደረገው በመግለጫው ተነስቷል ። በመግለጫው ምዝገባው ከ መጋቢት 20 እስከ ሚያዚያ 15,2015ዓ.ም ድረስ ለመደበኛና የማታ ተማሪዎች በመንግስት የመደበኛ ትምህርት ቤቶች ለ ድጋሜ ተፈታኞች እና የርቀት ትምህርት ተማሪዎች በተመረጡ የወረዳ ትምህርትጽ/ቤቶች አማካኝነት በበይነ መረብ ብቻ እንደሚያካሂዱ ተገልጿል። መደበኛ ተመዝጋቢዎች ከ 9-12ኛ ክፍል በተከታታይ ሲማሩ የነበሩ እና በ2015 ዓ.ም በመማር ላይ መሆን እንደሚጠበቅባቸው የተገለፀ ሲሆን

To all Grade 12 school principals 2015E.C/2023 G.C grade 12 registration will begin March 26/ 2023 G.C So that ; you should send your ICT teacher through/via letter Full name----------- Phone--------------- E.MAIL--------------for training.

ሁሉም ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ኦላይን ምዝገባ ለመጨረሻ ሀሙስ እና አርብ ማለትም 14/07/2015 ዓ.ም-15/07/2015ዓ.ም የስም፤የፆታ እና የመሳሰሉት እንዲያስተካክል ሲስተሙ ክፍት እንደሚሆን ለሁሉም ትምህርት ቤት መልዕክቱን እንድታስተላልፉ ማሳወቃችን ይታወቃል ፡፡ ስለዚህ ትምህርት ቤቶች ስህተቶች ከማስተካከል ውጪ አዲስ ተማሪ መዝግቦ የተገኘ ካለ ተጠያቂ እንደሚሆን በጥብቅ እናሳስባለን

ቀን 6/7/2015 ዓ.ም #ማስታወቂያ! በ2014 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥታችሁ የውጪ ሀገር የትምህርት እድል /Scholarship / ለተሰጣችሁ ተማሪዎች በ20
ቀን 6/7/2015 ዓ.ም #ማስታወቂያ! በ2014 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥታችሁ የውጪ ሀገር የትምህርት እድል /Scholarship / ለተሰጣችሁ ተማሪዎች በ2014 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥታችሁ የውጪ ሀገር የትምህርት እድል/Scholarship / የተሰጣችሁ 273 ተማሪዎች የውጪ ሀገር ትምህርቱ የሚጀመረዉ ከመስከረም 2016 ዓ.ም ጀምሮ በመሆኑ ቀደም ሲል ወደተመደባችሁባቸው ዩኒቨርስቲዎች እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡ ለውጪ ሀገር ትምህርታችሁ የሚያግዝ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትና ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ከተመደባችሁባቸው ዩኒቨርስቲዎች ጋር በመነጋገር የሚፈጸም ይሆናል፡፡ ማስታወሻ፤- በዚህ ጉዳይ በተናጠል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር! መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... Ticktack፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

photo content

Dear Grade 6th & 8th school principals,Today The system is being opened Sothat ,you can print your admission card and attendance sheet after you have been completed your registration!

Urgent, Dear School principals As we know last week we had registered grade 8th & 6th school candidate. So now if any correction on your registration please update it. The system is opened!!

photo content

ቀን 1/7/2015 ዓ.ም ማስታወቂያ! በ2015 የትምህርት ዘመን 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ እና ሀገራቀፍ ፈተና ተፈታኝ ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ ቀደም ሲል በቀጥታ / ኦላይን መመዝገባችሁ ይታ
ቀን 1/7/2015 ዓ.ም ማስታወቂያ! በ2015 የትምህርት ዘመን 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ እና ሀገራቀፍ ፈተና ተፈታኝ ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ ቀደም ሲል በቀጥታ / ኦላይን መመዝገባችሁ ይታወቃል፡፡ ከዚህ ጋርም በተያያዘ የተመዘገባችሁበትን መረጃ ትክክለኛነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ለ6ኛ ክፍል https://aa6.ministry.et እና ለ8ኛ ክፍል https://aa.ministry.et ሊንኮችን በመጫን View Result የሚለውን በመጫን የመለያ ቁጥራችሁን እና ስም / Registration Number and First Name በማስገባት ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ስህተት ካለበት ለትምህርት ቤታችሁ በስቸኳይ እንድታሳውቁ እናሳስባለን፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! Blog: - https://aacaebc.blogspot.com You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

photo content

photo content

View result የሚለውን በጫን መረጃቸውን ሊያገኙ ይችላሉ

No No: https://aa6.ministry.et for grade 6 https://aa.ministry.et For grade 8