en
Feedback
NSL Exam admin&analyises

NSL Exam admin&analyises

Open in Telegram
1 209
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ውድ መዝጋቢዎች school list በማዘጋጀት ከት/ቤቱ አስተዳደር ጋር በመፈራረም ወደ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት እንዲትልኩ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ ->የግል ት/ቤቶች እና የማታ አስፈታኞች ክፊያ የከፈሉበትን ደረሰኝ አብሮ ማምጣት አለባችሁ። ->በፈተናዎች ድርጅት የሚደረግ የስም፣ የፆታ እንዲሁም ሌሎች ማስተካከያዎች ስለማይኖሩ Submit ከማድረጋችሁ በፊት የመረጃዎችን ትክክለኛነት አረጋግጣችሁ submit እንድታደርጉ።

ሰላም እንደምን ዋላችሁ የ12ኛ ክፍል ምዝገባ በ20/08/2015 ስለሚጠናቀቅ በቶሎ summit እንዲያደርጉ እናሳስባለን

ቀን 16/8/2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች የፈተና ምዝገባ እስከ ሚያዝያ 20 ድረስ ብቻ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የ2015 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች የፈተና ምዝገባ እስከ ሚያዝያ 20/2015 ድረስ ብቻ እንደሚካሄድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። አገልግሎቱ፤ ማንኛውም የሥም፣ የፆታ፣ የተፈጥሮ/የማህበራዊ ዘርፍ እና የፎቶ ማስተካከያ ከፈተና በፊት ስለማይደረግ እያንዳንዱ ተፈታኝና እና መዝጋቢ ትክክለኛነቱን የማጣራትና የማረጋገጥ ኃላፊነት እንዳለበት አሳስቧል። ይህ መሆን ያለበትም ምዝገባው በበየነ መረብ በመሆኑ በትምህርት ቤት ደረጃ የተካሄደው የምዝገባ መረጃ በቀጥታ በማንም ሳይነካ ወደ ተቋሙ የመረጃ ቋት የሚገባ በመሆኑ ነው ሲል አስረድቷል። ከሚያዚያ 20/2015 በኋላ በግለሰብ ወይም በተቋም በኩል የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን አላስተናግድም ሲል በጥብቅ ያሳሰበው አገልግሎቱ፤ ፈተናው የሚሰጠው በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥና የመፈተኛ ጊዜን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚገለጽ አስታውቋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እስካሁን የመፈተኛ ጊዜ አልተገለጸም ያለ ሲሆን፤ ተፈታኞች ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስቧል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

photo content

Dear school principals, the above Document is your first data of Grade 12 school candidate before DRS Registration begin. Sothat, we need to verify weather your first data is correct or not and you need to send with letter your school candidate!

የምዝገባ ሲስተሙ ገና እየተስተካከለ ስለሆነ ተስተካክሎ እሰከሚጨርስ ድረስ ተመዝጋቢዎች ትምህርታቸውን እየተከታተሉ እንዲጠብቁ ይደረግ፤ ሲስተካከል የምናሳውቃችሁ ይሆናል፡፡

የተመዝጋቢዎችን የምዝገባ መረጃና ፎቶ ወደ ምዝገባ ሲስተሙ ለማስገባት መተግበሪያው እስከሚስተካከል ድረስ በምዝገባ ሲስተሙ ላይ ለአስመዝጋቢ ትምህርት ቤቶቹ መዝጋቢ ያልሰየማችሁ(user create) ያላደረጋችሁ የደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያና የሱማሌ ክልሎች እንዱሁም ለማታ፣ለርቀት ትምህርት እና ለግል ተፈታኞች መዝጋቢ ያልሰየማችሁ ሌሎች ክልሎችም በዚህ ሰአት ብታስገቡ የተሻለ ይሆናል፡፡ የምዝገባ ሲስተሙ እንደተስተካከለ ስራ መጀመር እንዲችሉ ቀድማችሁ ብታመቻቹና በኃላ የሚፈጠረውን የኔትወርክ መጨናነቅ ለመቀነስ ያግዘናል፡፡ በተረፈ ችግሩ የተፈጠረዉ የምዝገባ መተግበሪያዉ የመጀመሪያ ቋት (primary file)በመሙላቱ ሰለሆነ ተጨማሪ ቋት(space)ለመፍጠር እየተሰራ በመሆኑ መዝጋቢዎች በትግስት እንዲጠብቁ ተገብውን መረጃ ለሁሉም በጥንቃቄ እንዲደርስ እንድታደርጉ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ በራሳችን አቅም የለማ የምዝገባ መተገበሪያ አስከሚኖረን ድረስ ተመሳሳይ ችግሮች ሊያግጠሙን ስለሚችሉ ስለምታደርጉት ያልተቆጠበ ትግስት እና ድጋፍም ለማመሰገን እንወዳለን። መልካም ጊዜ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡ ከፈተናዎች አገልግሎት

+6
DEEBII HERREGA KUTAA 6FFAA.pdf3.60 KB

+7
BIOLOGY 12.pdf1.93 KB

GS answer key G-8.docx0.19 KB

+4
PHYSICS 12.docx0.13 KB

+2
Amharic ans8.docx0.17 KB

+1
Amharic6.docx0.15 KB

+3
Afaan Oromoo G-6TH

photo content

Private payment account

1000003784758

CBE

የክፍያ_ጭማሪ_ፕሮፖዛል_ማቅረቢያ_ቅጽ.PDF1.33 MB

👉 የ12ኛ ክፍል ክፍያ በተመለከተ መመዝገቢያ ክፍያ 36 👉 በትምህርት ዓይነት32*7 +36 (ጠቅላላ 260 ለተፈጥሮ ሳይንስ) እና 👉 በትምህርት ዓይነት 32*6+36 (ጠቅላላ 228 ለማህበራዊ ሳይንስ )