ጎል ኢትዮጵያ / ሚኪያስ ፀጋዬ
በአለም አቀፍ ደረጃ ስለ ስፖርት የተወሩ አዳዲስ መረጃዎች እንዲሁም የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ ይቀርብበታል።
Show more2 004
Subscribers
+424 hours
+187 days
+18330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
🏴ቀያይ ሰይጣኖቹ እየተመሩ ይገኛሉ
ክሪስቲያል ፓላስ 4-0 ማንችስተር ዩናይትድ
⚽️⚽ ኦሊሴ
⚽ ማቴታ
⚽️ሚሼል
👉 @mikoethio
#ዳጉ_ጆርናል
😁 1
Bruno Fernandes misses his FIRST EVER game through injury 😳
He has played 832 games and never been absent through injury before 🤕
@mikoethio
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
ሰበር ከስፖርቱ 🚨 ዌስትሀም ዩናይትድ የክለቡ ዋና አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ በ 2023/24 የውድድር ዓመት ማጠናቀቂያ ቡድኑን ስለመልቀቅ በጋራ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታውቋል ። የአሰልጣኙ ውል ማጠናቀቂያ ዓመት መሆኑም ይታወቃል ።
#ዳጉ_ጆርናል
👍 1
A win for Liverpool ensures the three-way title race is still mathematically on 📝
@mikoethio
🚨 ክብረወሰን : ባየር ሌቨርኩዝን በሁሉም ውድድሮች በ48 ጨዋታዎች ያለ መሸነፍ ጉዞ ፤ የቤኔፊካን የ1963 - 1965 ክብረወሰን ተጋርቷል 🎞️✨
የዣቪ አሎንሶ ቡድኑ በ 𝟒𝟖 ጨዋታዎች አልተሸነፈም , 𝟏𝟑𝟒 ግቦችን አስቆጥሯል 😳
ክብር ይገባዋል 🎩✨
#ዳጉ_ጆርናል
❤ 1
የጄርሚ ፍሪምፖንግ አስደናቂ የውድድር ዓመት
🔴⚫️🇳🇱 Jeremie Frimpong’s insane season as RWB continues, one more goal today…
…making it 14 goals in all competitions this season under Xabi Alonso.
14 goals, 11 assists for the 23 year old Dutch talent.
@mikoethio
🥰 1