en
Feedback
ግጻዌ

ግጻዌ

Open in Telegram

የየዕለቱን ምስባክ፣መልእክታት፣ቅዳሴ ያገኙበታል፡፡ አስተያየት ጥያቄ ካለዎት፦ @gisaweBot

Show more
742
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-330 days
Posts Archive
በእንተ.m4a8.17 KB

በጾመ ሕርቃል ዘረቡዕ #ዘቅዳሴ መልእክታት -ሮሜ.6፡19-23                  -1 ጴጥ.5፡8-11                  -ግብ ሐዋ.27፡18-26 ምስባክ፦121፡8 በእንተ አኃውየ ወቢጽየ፤ ይትናገሩ ሰላመ በእንቲአኪ፤ ወበእንተ ቤተ እግዚአብሔር አምላኪየ ኃሠሥኩ ሰናይተኪ፡፡ ወንጌል፦ማቴ.26፡37-45 ቅዳሴ፦ @gisawe @gisawe @gisawe

ተፈሥሑ ጻድቃን.mp32.03 MB

በጾመ ሕርቃል ዘሠሉስ #ዘቅዳሴ መልእክታት -1 ቆሮ.13፡1-7                  -1 ጴጥ.4፡8-11                  -ግብ ሐዋ.2፡41-47 ምስባክ፦32፡1 ተፈሥሑ ፃድቃን በእግዚአብሔር፤ ወለራትዓን ይደልዎሙ ክብር፤ ግነዩ ለእግዚአብሔር በመሰንቆ፡፡ ወንጌል፦ዮሐ.13፡33-35 ቅዳሴ፦ዘኤጲፋንዮስ @gisawe @gisawe @gisawe

የካቲት 13 ዘነግህ ምስባክ፦28፡8 ቃለ እግዚአብሔር ያድለቀልቆ ለገዳም፤ ወያድለቀልቆ እግዚአብሔር ለሐቅለ ቃዴስ፤ ቃለ እግዚአብሔር ያጸንዖሙ ለኃያላት። ወንጌል፦ማቴ.4፡1-12 #ዘቅዳሴ መልእክታት -ቲቶ.1፡7-12                  -1 ዮሐ.2፡20-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.20፡28-ፍ.ም ምስባክ፦34፡5 አሕፃከ ስሑል ኃያል፤ አሕዛብ የይወድቁ ታሕቴከ፤ ውስተ ልቦሙ ለጸላዕተ ንጉሥ። ወንጌል፦ማቴ.18:15-23 ቅዳሴ፦ቄርሎስ @gisawe @gisawe @gisawe

ብእሴ ደም.mp32.84 MB

በጾመ ሕርቃል ዘሰኑይ #ዘቅዳሴ መልእክታት -ሮሜ.12፡1-17                  -1 ዮሐ.5፡13-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.25፡13-ፍ.ም ምስባክ፡-5፡6 ብእሴ ደም ወጕሕላዌ ያስቈርር እግዚአብሔር፤ ወአንሰ በብዝኃ ምሕረትከ እበውእ ቤተከ፤ ወእሰግድ ውስተ ጽርሐ መቅደስከ በፈሪሆትከ፡፡ ወንጌል፡-ዮሐ.15፡12-26 ቅዳሴ፡-ዘኤጲፋንዮስ @gisawe @gisawe @gisawe

የካቲት 13 ዘነግህ ምስባክ፦36፡17 ያጸንዖሙ እግዚአበሔር ለጻድቃን፤ ወየአምር እግዚአብሔር ፍኖተ ንጹሐን፤ ወለዓለም ውእቱ ርስቶሙ። ወንጌል፦ማቴ.6፡16-19 #ዘቅዳሴ መልእክታት -2 ቆሮ.12፡1-11                  -1 ጴጥ.1፡6-10                  -ግብ ሐዋ.15፡22-36 ምስባክ፦138፡7 አይቴኑ አሐውር እመንፈስከ፤ ወአይቴ እጎይይ እምቅድመ ገጽከ፤ እመኒ ዐረጉ ውስተ ሰማይ ህየኒ አንተ፡፡ ወንጌል፦ማቴ.5:27-33 ቅዳሴ፦ግሩም @gisawe @gisawe @gisawe

☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️ መዝሙር ዘዘወረደ ⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️ (በ፩/ዩ) ተቀነዩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት ወተሐሠዩ ሎቱ በረዓድ እስመ ለዓለም ምሕረቱ ለትውልደ ትውልድ ጽድቁ ንሕነሰ ሕዝቡ ባዑ  ቅድሜሁ በተጋንዮ ወውስተ አዕፃዲሁ በስብሐት እመንዎ (እ) ንጹም ጾመ ወናፍቅር ቢጸነ ወንትፋቀር በበይናቲነ (እ) አክብሩ ሰንበተ ተገበሩ ጽድቀ እስመ ሰንበትሰ በእንተ ሰብእ ተፈጥረት (እ) ምሕረተ ወፍትሐ አሐሊ ለከ እዜምር ወዕሌቡ ፍኖተ ንጹሐ እስመ ለዓለም ምሕረቱ ለትውልደ ትውልድ ጽድቁ ንሕነሰ ሕዝቡ አባግዓ መርዔቱ። የዕለቱ ምንባባት፦ ዕብ ፲፫፥፯ - ፲፮፤ ያዕ ፬፥፮ - ፍ፤ ግብ ፳፭፥፲፫ - ፍ፤ የዕለቱ ወንጌል፦ ዮሐ ፫፥፲ - ፳፭ ቅዳሴ፦ ዘእግዚእነ፤ የዕለቱ ምስባክ፦ ተቀነዩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት፤ ወተሐሠዩ ሎቱ በረዓድ፤ አጽንዕዋ ለጥበብ ከመ ኢይትመዓዕ እግዚአብሔር። መዝ ፪፥፲፩ ትርጉም፦ ለእግዚአብሔር በፍርሃት ተገዙ፤ በረዓድም ደስ ይበላችሁ፤ እግዚአብሔር እንዳይቆጣ ጥበብን አጽኗት። @gisawe @gisawe @gisawe

ተቀንዩ.m4a1.09 MB

ዘወረደ(1ኛ ሳምንት) #ዘቅዳሴ መልእክታት    -ዕብ.13፡6-17                  -ያዕቆብ.4፡6-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.25፡13-ፍ.ም ምስባክ፡-2፡11 ተቀነዩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት፡፡ ወተሐሠዩ ሎቱ በረዓድ፡፡ አጽንዕዋ ለጥበብ ከመ ኢይትመዐዕ እግዚአብሔር፡፡ ወንጌል፡-ዮሐ.3፡10-25 ቅዳሴ፡-ዘእግዚእነ @gisawe @gisawe @gisawe

"Who shall separate us from the love of Christ? Shall tribulation, or distress, or persecution, or famine, or nakedness, or p
"Who shall separate us from the love of Christ? Shall tribulation, or distress, or persecution, or famine, or nakedness, or peril, or sword?" Rom.8:35. @Eotc_Underattack Be a voice for the Ethiopian Orthodox Christians!

የካቲት 2.mp32.43 MB

የካቲት 2 ዘነግህ ምስባክ፦18፡12 ለስሒት መኑ ይቤልዋ፤ እምኅቡዓትየ አንጽሐኒ፤ ወእምነኪር መሐኮ ለገብርከ። ወንጌል፦ማቴ.5፡32- #ዘቅዳሴ መልእክታት -ኤፌ.6፡10-19                  -ይሁዳ.1፡17-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.28፡1-7 ምስባክ፦73፡13 አንተ አጽናዕካ ለባሕር በኃይልከ፤ ወአንተ ሰበርከ ርእሰ ከይሲ በውስተ ማይ፤ ወአንተ ቀጥቀጥከ አርእስቲሁ ለከይሲ፡፡ ወንጌል፦ማር.16:14-ፍ.ም ቅዳሴ፦ዘወልደ ነጎድጓድ @gisawe @gisawe @gisawe

የካቲት 1(ነነዌ ረቡዕ) #ዘቅዳሴ መልእክታት -ሮሜ.5፡1-6                  -ይሁዳ.1፡20-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.14፡21-24 ምስባክ፦41፡7 ኵሉ ማዕበልከ ወሞገድከ እንተ ላዕሌየ ኃለፈ፤ መዓልተ ይኤዝዝ እግዚአብሔር ሣህሎ ወሌሊተ ይነግር፤ እምኀቤየ ብፅዐተ ሕይወትየ ለእግዚአብሔር። ወንጌል፦ማቴ.16፡1-5 ቅዳሴ፦ዘእግዚእነ @gisawe @gisawe @gisawe

የካቲት 1(ነነዌ ሠሉስ) #ዘቅዳሴ መልእክታት -1 ቆሮ.4፡1-6                  -1 ጴጥ.1፡10-13                  -ግብ ሐዋ.8፡18-25 ምስባክ፦63፡9 ወፈርሀ ኵሉ ሰብእ፤ ወነገሩ ግብረ እግዚአብሔር፤ ወአእመሩ ምግባሮ። ወንጌል፦ሉቃ.11፡29-33 ቅዳሴ፦ዘእግዚእነ @gisawe @gisawe @gisawe

የካቲት 7(ነነዌ ሰኑይ) #ዘቅዳሴ መልእክታት -ሮሜ.2፡1-17                  -ያዕ.5፡1-10                  -ግብ ሐዋ.2፡37-ፍ.ም ምስባክ፦2፡12 ወኢትትኀጎሉ እምፍኖተ ጽድቅ፤ ሶበ ነደት ፍጡነ መዓቱ፤ ብፁዓን ኵሎሙ እለ ተወከሉ ቦቱ። ወንጌል፦ማቴ.12፡38-43 ቅዳሴ፦ዘእግዚእነ @gisawe @gisawe @gisawe

++ የድንግል ማርያም ተነሥታለች! +++         ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በልጅዋ ፈቃድ ከሞት መነሣት ኦርቶዶክውያን አባቶች ሲያስተምሩ ከመጽሐፍ ቅዱስ የሚጠቅሱት ማስረጃ በመዝ. 131፡8 ላይ ያለውን ‹‹አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ ፤ አንተና የመቅደስህ ታቦት›› የሚለውን ቃል ነው፡፡ ይህንን ጥቅስ ከድንግል ማርያም ትንሣኤ ጋር አያይዞ መጥቀስ አሁን የተጀመረ ነገር ሳይሆን ብዙ ክፍለ ዘመናትን ያስቆጠረ ነገር ነው፡፡ ሠላሳ ሦስተኛው የእስክንድርያ ፓትርያርክ ቅዱስ ቴዎዶስዮስ ከእርሱ ቀድመው የተነሡ አበው ያስተላለፉለትን የእመቤታችንን ዕረፍትና ትንሣኤ ታሪክ የዛሬ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊት በጻፈው ድርሳን ላይ ፣ በነገረ ማርያም ሊቃውንት ዘንድ Doctor of Dormition በመባል የሚታወቀው ሊቁ ዮሐንስ ዘደማስቆ ፣ ሐዋርያውያን አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በድርሳኖቻቸው ላይ ስለ ድንግል ማርያም ትንሣኤ ባነሡና በዓለ ዕርገትዋን ባከበሩ ቁጥር የሚያነቡት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ‹‹አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ ፤ አንተና የመቅደስህ ታቦት›› የሚለውን የዳዊት መዝሙር ነው፡፡ በእርግጥ ይህንን ቃል ከድንግል ማርያም ጋር ምን ያገናኘዋል? ‹ማርያም ተነሣች› የሚል ነገር አለውን? የሚለውን ጥያቄ በዚህች አጭር ጽሑፍ እንመለከታለን፡፡ ወደዚህ ጉዳይ ከመግባታችን በፊት ግን አንድ ቁምነገርን እናስቀድም፡፡     በሐዲስ ኪዳን ለምናምን ፣ በወንጌል ለምንመራ ክርስቲያኖች የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ምን ያደርጉልናል? የሙሴ ሕግጋት ፣ የነቢያት መጻሕፍት ፣ የዳዊት መዝሙራት ለክርስቲያኖች ምን ይጠቅሙናል? ብለን ከመጠየቅ እንጀምር፡፡ የዚህ ጥያቄ መልሱ ጌታችን ‹‹በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙራትም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ሊፈጸም ይገባል›› እንዳለው የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ሁሉ በምሥጢር የሚናገሩት ስለ ክርስቶስ ስለሆነ ነው፡፡ (ሉቃ. 24፡44) ‹ከሙሴና ከነቢያት ጀምሮ ስለ እርሱ የተጻፈውን ተረጎመላቸው› ተብሎ የተነገረላቸው የኤማሁስ መንገደኞች ‹በመንገድ ሲናገረን መጻሕፍትን ሲከፍትልን ልባችን ይቃጠልብን አልነበረምን?› ብለው እንደተናገሩ ብሉይ ኪዳን በእርግጥ ስለ ክርስቶስ እንደሚናገር በሚገባ ትርጉሙን ከተረዳን  ልባችን በጥልቅ ተመሥጦ ይቃጠላል፡፡ ይህንን የአባቶችን ጥንታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ መነፅር በዓይናችን ካጠለቅን ብሉይ ኪዳንን እያነበብን በሐዲስ ኪዳን ባሕር ውስጥ መዋኘት እንችላለን፡፡ በኅብረ አምሳል (Typology) አስቀድሞ የተነገረበትን ምክንያት (Primary application) እና ፍጻሜውን (Ultimate fulfillment) ስንረዳ በታሪክና ትንቢት ሁሉ ውስጥ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስን እያገኘነው ስንደነቅ እንኖራለን፡፡     በገነት መካከል ተኝቶ ከጎኑ የሁላችንን እናት ሔዋንን ያስገኘውን አዳም ታሪክ ስናነብ በዕለተ ዓርብ በቀራንዮ በመስቀል ላይ አንቀላፍቶ ከጎኑ በፈሰሰው የጥምቀት ውኃ የሁላችን እናት ቤተ ክርስቲያንን ያስገኘውን ክርስቶስን እናየዋለን፡፡ ወይን ጠጥቶ ሰክሮ ዕርቃኑን የወደቀውንና ካም ሲዘብትበት ፣ ሴምና ያፌት ዕርቃኑን የሸፈኑለትን የኖኅን ታሪክ ስናነብ የሞትን ጽዋ ጠጥቶ በሰው ልጅ ፍቅር ሰክሮ ዕርቃኑን የተሰቀለውንና አይሁድ ሲዘብቱበት ፀሐይና ጨረቃ ዕርቃኑን የሸፈኑለትን ክርስቶስን እናየዋለን፡፡ አብርሃም የሚወደውን ልጁን ይስሐቅን ሊሠዋ መፍቀዱንና በግ የመሠዋቱን ታሪክ ስናነብ አንድያ ልጁን እስኪሠጥ ድረስ ዓለሙን የወደደውን እግዚአብሔር አብንና እስከ ሞት ድረስ የታዘዘ ልጁን ንጹሑን በግ ክርስቶስን እናየዋለን፡፡ ዳዊት ጎልያድን ድል አድርጎ እስራኤልን ነጻ ሲያወጣ ስናይ ክርስቶስ ዲያቢሎስን ድል አድርጎ የሰው ልጅን ነጻ ሲያወጣ ይታየናል፡፡ እስራኤል በበረሃ ተጉዘው በበትር ከተመታው ከዓለት ውኃ ፈልቆላቸው ሲጠጡ ስናይ በዕለተ ዓርብ ጎኑን በጦር ተወግቶ በደሙ ጥማችንን ያረካልን መድኃኔ ዓለም ይታየንና ከቅዱስ ጳውሎስ ጋር ‹ያም ዓለት ክርስቶስ ነበረ› እንላለን፡፡ ወደ መገናኛው ድንኳን ገብተን ደብተራ ኦሪትን ብንጎበኝ እንኳን ክርስትናችን አይለቀንም፡፡ በመሠዊያ ላይ የሚሠዋውን በግ ስናይ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግደው የእግዚአብሔር በግ ኢየሱስ ክርስቶስ በሕሊናችን ይመጣብናል፡፡ ወደ ድንኳኑ ዘልቀን በመቅረዙ ላይ መብራት ሲበራ ስናይ እውነተኛው ብርሃን ክርስቶስ ፣ ዕጣን ስናይ የኃጢአት ሽታችንን ያራቀልን ክርስቶስ ፣ በወርቅ የተለበጠ ታቦት ስናይ በመለኮቱ መለወጥ የሌለበትን ክርስቶስ ፣ መናውን ስናይ የሕይወት እንጀራ ክርስቶስ እየታየን እንደ ኤማሁስ መንገደኞች ‹‹ልባችን እየተቃጠለ ለካስ ኦሪትና ነቢያት ሁሉ የሚናገሩት ስለ ክርስቶስ ነበረ?›› እንላለን፡፡     ኦርቶዶክሳውያን ከሆንን ደግሞ ጌታን ባገኘንበት ሥፍራ ሁሉ እመቤታችንን ፍለጋ ማማተራችን አይቀርም፡፡ አዳምን የክርስቶስ ምሳሌ ሆኖ ስናየው አዳምን ያለ አባት ያስገኘችዋ መሬት ያለ ወንድ ዘር የወለደችውን ድንግል ሆና ትታየናለች፡፡ አብርሃም የሠዋውን ከዱር ቀንዱ እንደታሰረ የወጣ በግ ስናይ የድንግልናዋ ማኅተም ሳይፈታ የወለደችው የበጉ እናት ትታየናለች፡፡ ወደ መገናኛው ድንኳን ገብተንም አናርፍም ፣ እርሱ መብራት ሆኖ ሲታየን እርስዋ መቅረዝ ትሆንልናለች፡፡ እርሱ ዕጣን ሲሆን እርስዋ ማዕጠንት ትሆናለች ፣ እርሱ ታቦት ሲሆን እርስዋ ታቦቱ ያለበት ቅድስተ ቅዱሳን ትሆናለች ፣ እርሱ ጽላት ሲሆን እርስዋ የጽላቱ ማደሪያ ታቦት ትሆናለች ፣ እርሱ በጽላት ላይ የተጻፈው ቃል ሲሆን እርስዋ ጽላት ትሆናለች ፣ እርሱ የተሰወረ መና ሲሆን እርስዋ የመናው መሶበ ወርቅ ትሆናለች፡፡ ለሰብአ ሰገል ‹ሕጻኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት› እንደተባለላቸው እኛም በሔድንበት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ሁሉ የጌታችንን ምሳሌ ባነበብንበት ሥፍራ ሁሉ እናቱንም እናያታለን፡፡         እውነቱን ለመናገር ለመመርመር ትዕግሥት ላለው ሰው ስለ ክርስቶስ በሚናገሩት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ውስጥ እንኳን ድንግል ማርያምን ቀርቶ ከሐዲው ይሁዳንም ማግኘት ይቻላል፡፡ ዮሴፍ የክርስቶስ ምሳሌ ሲሆን ዮሴፍ በሃያ ብር እንዲሸጥ ሃሳብ ያቀረበው ወንድሙ ይሁዳ የአስቆሮቱ ይሁዳ ምሳሌ አይደለምን? ፍልስጤማውያንን ድል ያደረገው ናዝራዊው ሶምሶን የናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ሲሆን ሶምሶንን እየሳመች አሳልፋ የሠጠችው ደሊላ ስሞ የሸጠው የይሁዳ ምሳሌ አይደለችምን? አባቱን ለመግደል ሲያሴር ኖሮ መጨረሻ በዛፍ ላይ ተሰቅሎ የሞተው አቤሴሎምስ ጌታውን አሳልፎ ሠጥቶ ተሰቅሎ የሞተው የይሁዳ ምሳሌ አይደለምን? ‹የታመንሁበት የሰላሜ ሰው እንጀራዬን የበላ ተረከዙን በእኔ ላይ አነሣ› ተብሎ የተነገረው ስለ ይሁዳ አይደለምን? ብሉይ ኪዳን እንኳን አምላክን ስለወለደችው ቅድስት ድንግል ቀርቶ አምላኩን ስለሸጠው ይሁዳም ትንቢት ተናግሯል፡፡     አሁን ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስ! ‹አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ ፤ አንተና የመቅደስህ ታቦት› ብሎ ዳዊት ስለ ቤተ መቅደስ መሠራትና ታቦቱም ወደ ቤተ መቅደሱ ስለመግባቱ የዘመረው መዝሙር ፣ ልጁ ሰሎሞንም መቅደሱ ተሠርቶ ሲያልቅ ደግሞ የዘመረው ይህ መዝሙር ከድንግል ማርያም ጋር ምን ያገናኘዋል? (2ዜና 6፡41) ኦርቶዶክሳውያን አባቶች ከጥንት ጀምሮ ይህንን ጥቅስ ከድንግል ማርያም ጋር የሚጠቅሱት ዳዊት ስለ መቅደሱ መሠራትና ስለ ታቦቱ መግባት የተናገረ መሆኑ ጠፍቷቸው ነው? ‹አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ ፤ አንተና የመቅደስህ ታቦት› የሚለውን የዳዊት መዝሙር

መጽሐፈ ግጻዌ ከነምልክቱ .pdf212.64 MB

መጽሐፈ ግጻዌ ከነምልክቱ .pdf212.64 MB