en
Feedback
ግጻዌ

ግጻዌ

Open in Telegram

የየዕለቱን ምስባክ፣መልእክታት፣ቅዳሴ ያገኙበታል፡፡ አስተያየት ጥያቄ ካለዎት፦ @gisaweBot

Show more
742
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-330 days
Posts Archive
ገብር ኄር(6ኛ ሳምንት) #ዘቅዳሴ መልእክታት    -2 ጢሞ.2፡1-16                  -1 ጴጥ.5፡1-12                  -ግብ ሐዋ.1፡6-9 ምስባክ፡-39፡8 ከመ አንግር ፈቃድከ መከርኩ አምላኪየ፤ ወሕግከኒ በማዕከለ ከርሥየ፤ ዜኖኩ ጽድቀከ በማኀበር ዐቢይ። ወንጌል፡-ማቴ.25፡14-31 ቅዳሴ፡-ዘባስልዮስ @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 15 ዘነግህ ምስባክ፡55፡13 እስመ አድኀንካ ለነፍስየ እሞት፡፡ ወለአእይንትየኒ እምአንብዕ፡፡ ወለአገርየኒ እምዳህፅ፡፡ ወንጌል ፡-ማር.9፡43-ፍ.ም #ዘቅዳሴ መልእክታት    -ኤፌሶን.5፡21-ፍ.ም                  -1 ዮሐ.5፡14-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.26፡1-ፍ.ም ምስባክ፡-36፡29 ፃድቃንሰ ይወርስዋ ለምድር፡፡ ወይነብሩ ውስቴታ ለዓለመ ዓለም፡፡ አፉሁ ለፃድቅ ይትሜሐር ጥበበ፡፡ ወንጌል፡-ሉቃ.10፡19-25 ቅዳሴ፡-ዘባስልዮስ @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 14 ዘነግህ ምስባክ፡106፡42 ይርአዩ ራትዓን ወይትፈሥሑ፡፡ ወትትፈፀም እፉሃ ኵላ ዐመፃ፡፡ መኑ ጠቢብ ዘየዐቅቦ ለዝ፡፡ ወንጌል ፡-ማቴ.24፡45-ፍ.ም #ዘቅዳሴ መልእክታት    -1 ቆሮ.6፡9-11                  -ያዕ.4፡6-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.6፡1-8 ምስባክ፡-83፡6 እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ፡፡ ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል፡፡ ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን፡፡ ወንጌል፡-ማቴ.7፡1-15 ቅዳሴ፡-ዘባስልዮስ @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 13 ዘነግህ ምስባክ፡49፡5 አስተጋብኡ ሎቱ ጻድቃኑ፡፡ እለ ይገብሩ መሥዋዕተ ዘበሕጉ፡፡ ይነግራ ሰማያት ጽድቀ ዚአሁ፡፡ ወንጌል ፡-ማር.13፡32-ፍ.ም #ዘቅዳሴ መልእክታት    -1 ጢሞ.3፡1-11                  -2 ጴጥ.1፡1-12                  -ግብ ሐዋ.17፡5-13 ምስባክ፡-33፡19 ወእምኵሉ ያድኀኖሙ እግዚአብሔር፡፡ እግዚአብሔር የዐቅብ ኵሎ አእፅምቲሆሙ፡፡ ወኢይትቀጠቀጥ ፩ዱ እምውስቴቶሙ፡፡ ወንጌል፡-ማቴ.5፡1-17 ቅዳሴ፡-ግሩም አው ዘባስልዮስ @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 12 ዘነግህ ምስባክ፡49፡5 አእይንትየሰ ኀበ መሃይምናነ ምድር፤ ከመ አንብሮሙ ምስሌየ፤ ዘየሐውር በፍኖት ንጹሕ ውእቱ ይትለአከኒ፡፡ ወንጌል ፡-ማቴ.5፡1-17 #ዘቅዳሴ መልእክታት -1 ቆሮ.7፡1-8                  -2 ጴጥ.2፡9-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.27፡1-11 ምስባክ፡-33፡19 ይትዐየን መልአከ እግዚአብሔር ዐውዶሙ፤ ለእለ ይፈርህዎ ወያድኅኖሙ፤ ጠዐሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር፡፡ ወንጌል፡-ማቴ.18፡10-21 ቅዳሴ፡-ያዕቆብ ዘሥሩግ(ተንሥኡ) @gisawe @gisawe @gisawe

​​​​ደብረ ዘይት የዐብይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት ማለት ቃሉ “ደብር” ሲል ተራራ ሲሆን “ዘይት” ሲል የወይራ ዛፍን ያመለከታል። ባጠቃላይ ደብረ ዘይት የወይራ ዛፍ (የዘይት ዛፍ) የበዛበት ተራራ ማለት ነው። ቦታው በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ከጎለጎታ (ቀራንዮ) ተራራ በስተምስራቅ በግምት ፪ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ታላቅ ተራራ ነው። በሁለቱ ተራሮች መካከል ጌቴሴማኒ የሚባለው ለምለም ስፍራ ይኸውም የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የመቃብር ስፍራ ይገኛል። የደብረ ዘይት ተራራ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብዙ ጊዜ የሚያድርበት፣ የሚያስተምርበት፣ ውሎ የሚያርፍበት ሥፍራ ነው። ሉቃ ፳፩፥ ፴፯፣ ሉቃ ፳፪፥ ፴፱፣ ዮሐ ፰፥ ፩ ከዚሁ ተራራ ላይ ነው ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያረገው። ኋላም በዳግም ምጽአት እዚሁ ተራራ ላይ ነው ለፍርድ የሚመጣው። /ሐዋ ፩፥፲፫/። " " በዚህ ቀን ስለ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ወደ ምድር ስለመምጣቱ (ዳግም ምፅአቱ ) ይሰበካል። ይህን ዓለምንም አሳልፎ ለመረጣቸውና ላከበራቸው ዘላለማዊ መንግሥትን ሊያወርሳቸው እንደሚመጣ ይነገርበታል። ይህ ቀንም እኩለ ፆም በመባል የሚታወቅ ሲሆን በዚህች በተለየች ቀንም ሁሉም እንደ የሥራው ፍርዱን ከአምላክ የሚቀበልበት መሆኑ፤ መልካም ላደረጉ መልካም እንደሚመለስላቸ ክፉም ላደረጉ የክፋታቸውን ዋጋ እንደሚያገኙ ይሰበካል። ጌታም የአባቴ ቡሩካን የተዘጋጀላችሁን የክብር ቦታ ውረሱ በማለት ወዳጆቹን እንደሚጠራ ይነገራል። " እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም እሳት በፊቱ ይቃጠላል " ማቴ.፳፬፡፩-፴፮ ኢየሱስም ከመቅደስ ወጥቶ ሄደ፥ ደቀ መዛሙርቱም የመቅደሱን ግንቦች ሊያሳዩት ቀረቡ። እርሱ ግን መልሶ፦ ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም አላቸው። እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት። ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ። ብዙዎች። እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ። ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው። ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው። በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል፥ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፤ ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ ከዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች። እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል። "

እግዚአብሔርሰ ገሃደ.m4a8.84 KB

ዘደብረ ዘይት(5ኛ ሳምንት) #ዘቅዳሴ መልእክታት -1 ተሰ.4፡13-ፍ.ም                  -2 ጴጥ.3፡7-15                  -ግብ ሐዋ.24፡1-22 ምስባክ፦40፡3 እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ፤ ወአምላክነሂ ኢያረምም፤ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ። ወንጌል፦ማቴ.24፡1-36 ቅዳሴ፦ዘአትናቴዎስ @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 9 ዘነግህ ምስባክ፡76፡26 እግዚአብሔር መክፈልትየ ለዓለም፡፡ እስመ ናሁ እለ ይርኀቁ እምኔነ ይትሐጐሉ፡፡ ወሠረውኮሙ ለኵሎሙ እለ ይዜምዉ እምኔከ፡፡ ወንጌል ፡-ማቴ.9፡14-18 #ዘቅዳሴ መልእክታት    -ገላ.1፡1-18                  -ያዕቆብ.2፡1-14                  -ግብ ሐዋ.4፡13-19 ምስባክ፡-33፡11 ፈሪሃ አግዚአብሔር እመሀርክሙ፡፡ መኑ ውእቱ ብእሲ ዘየፈቅድ ሐይወ፡፡ ወያፈቅር ይርአይ መዋዕለ ሠናያተ፡፡ ወንጌል፡-ማር.1፡23-29 ቅዳሴ፡-ዘቄርሎስ @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 8 ዘነግህ ምስባክ፡26፡1 እግዚአብሔር ያበርህ ሊተ ያድኅነኒ ምንትኑ ያፈርሀኒ፡፡ እግዚአብሔር ምእመና ለሕይወትየ ምንትኑ ያደነግፀኒ ፡፡ ሶበ የቀርቡኒ እኩያን ይብልዑኒ ሥጋየ፡፡ ወንጌል ፡-ሉቃ.18፡35-ፍ.ም #ዘቅዳሴ መልእክታት    -ሮሜ.2፡1-17                  -ይሁዳ.1፡17-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.1፡15-ፍ.ም ምስባክ፡-18፡3 አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰምዐ ቃሎሙ፡፡ ውስተ ኵሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ፡፡ ወእስከ አፅናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ፡፡ ወንጌል፡-ማቴ.10፡1-16 ቅዳሴ፡-ዘሐዋርያት @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 7 ዘነግህ ምስባክ፡10፡6 እሳት ወተይ መንፈሰ ዐውሎ መክፈልተ ፀዋዖሙ፡፡ እስመ ጻድቅ እግዚአብሔር ወጽድቀ አፍቀረ፡፡ ወርትዕሰ ትሬእዮ ገጾ፡፡ ወንጌል ፡-ማቴ.24፡1-6 #ዘቅዳሴ መልእክታት    -ሮሜ.8፡31-ፍ.ም                  -1 ዮሐ.2፡14-20                  -ግብ ሐዋ.5፡17-34 ምስባክ፡-110፡10 ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ አግዚአብሔር፡፡ ምክር ሠዓት ለኵሉ ዘየገብራ፡፡ ወስብሓቲሁኒ ይነብር ለዓለም፡፡ ወንጌል፡-ማቴ.10፡28-ፍ.ም ቅዳሴ፡-ዘወልደ ነጐድጓድ @gisawe @gisawe @gisawe

መልካም አገልግሎት

Repost from ያሬዳውያን
💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎 አመ ፭ቱ ለመጋቢት ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሥርዓተ ማህሌት 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet @EOTCmahlet መልክአ ሥላሴ፦ ሰላም ለሕፅንክሙ ምርፋቀ ጻድቃን አግብርቲሁ፤ ማያተ ኢያሱ ሥላሴ እለ ትውኅዙ እምሕሊናሁ፤ እንዘ በአፍአሁ አንትሙ ወአንትሙ በውሣጤሁ፤ ኢነጸረ ኀበ ሐይመት ከመ አብርሃም አቡሁ፤ ወመስኮተ ነቢይ ዳንኤል ኢፈቀደ ያርኁ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዚቅ ላህም መግዝዕ ተጠብሐ፤ ጽዋዓ መድኃኒት ተቶስሐ፤ አግብርት አግብርት አግብርት ይረፍቁ፤ ውስተ ሕፅኑ ለመርዓዊ፡፡ @EOTCmahlet መልክአ ሚካኤል ሰላም ለሕፅንከ እንተ በዲቤሁ ሕቁፍ፤ ጸሎተ ቅዱሳን ውኩፍ፤ ሚካኤል ክቡር መስፍነ ትጉሃን አእላፍ፤ ለረዲኦትየ ከመ ዘይሠርር ዖፍ፤ እንዘ ትሠርር ነዓ በ፪ኤ አክናፍ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዚቅ ወይሁቦ ጸሎቶ ለዘጸለየ፤ ወባረከ ዓመተ ጻድቃኑ፡፡ @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዘጣዕሙ፦ ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። @EOTCmahlet ዚቅ አመ ኖኅ ይእቲ መድኃኒት፤ እንተ ኮነት አንቀጸ ሕይወት ማርያም ቅድስት። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዚቅ(ሌላ) ማርያም ቤዛ ብዙኃን፤ ሕይወተ ኮነት ለኲሉ ዓለም፤ ፍሥሐነ ለእለ አመነ፡፡ @EOTCmahlet መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኆኅያቲሁ ቅሩጽ፤ ኀበ ዓምደ ብርሃን ጽዱል ወአኮ ዘዕፅ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኃያል ሠዋቄ ትንቱናን እምዳኅፅ፤ ለዝክረ ስምከ ሠናየ ዜና ወድምፅ፤ ትሴብሕ ኢትዮጵያ ወትዜምር ግብፅ። @EOTCmahlet ዚቅ አባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዘይሠርር በአክናፍ ከመ አዕዋፍ፤ ኀበ ዓምደ ወርቅ ስሙ ጽሑፍ፡፡ @EOTCmahlet ወረብ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዘይሠርር በአክናፍ/፪/ 'ኀበ ዓምደ ወርቅ'/፪/ ስሙ ጽሑፍ/፪/ @EOTCmahlet @EOTCmahlet መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም ለከናፍሪከ ወለአፉከ ሰላም፤ ዓቃቤ ሥርዓት ዘሤመ ወማዕፆ ሕግ ዘዓቅም፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መነኮስ በምግባረ ሠናይ ፍጹም፤ እንበለ መብልዕ ወስቴ እንዘ ትትጋደል በጾም፤ ነጺራ ትዕግሥተከ አንከረት ገዳም፡፡ @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዚቅ ሃሌ ሃሌ ሉያ በንጹሕ ዘፆመ፤ በከናፍሪሁ ማዕፆ ዘሤመ፤ ሐዳስ ይትዋረስ ዓለመ። @EOTCmahlet ወረብ ሃሌ ሃሌ ሉያ በንጹሕ ዘፆመ በከናፍሪሁ ማዕፆ ዘሤመ/፪/ ሐዳስ ይትዋረስ ዓለመ/፬/ @EOTCmahlet መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም ለከርሥከ ዘተሴሰየ ኅብስተ፤ አኮ ኅብስተ ምድራዌ እንተ ያመጽዕ ሐኬተ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኲሉ ይንዕዱከ ከሡተ፤ ብርሃነ ለዕውራን ወለሐንካሣን ፍኖተ፤ ወለበሐማን ቃለ ዘኮንኮሙ አንተ፡፡ @EOTCmahlet ዚቅ ኦ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አኮ ኅብስተ ምድራዌ ዘተሴሰይከ፤ አላ ኅብስተ ሰማያዌ እምሰማየ ሰማያት ዘበስለ፤ ኦ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አኮ ስቴ ምድራዌ ዘሰተይከ፤ አላ ስቴ ሰማያዌ እምሰማየ ሰማያት ዘተቀድሐ። @EOTCmahlet ወረብ ኦ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አኮ ዘተሴሰይከ ኅብስተ ምድራዌ ኅብስተ/፪/ አላ ኅብስተ ሰማያዌ እምሰማየ ሰማያት/፪/ @EOTCmahlet መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም ለጸአተ ነፍስከ እንተ ረሰየ ህላዌ፤ ኀበ ኢሰማዕ ቦቱ ዜና ሞት ወዝክረ ደዌ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንተ ዘገዳማውያን ሠርዌ፤ ወረዱ ጊዜ ሞትከ ዑፁፋነ ፅዱል ሥርጋዌ፤ ከመ ይትቀበሉ ኪያከ መርዓዌ፡፡ @EOTCmahlet ዚቅ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ፤ ወተቀበልዎ መላእክት በስብሐት ወበማኅሌት፤ እንዘ ይብሉ ሃሌ ሉያ፤ ወአብዕዎ ኢየሩሳሌም ሰማያዊተ፡፡ @EOTCmahlet ወረብ ወተቀበልዎ መላእክት በስብሐት ወበማኅሌት/፪/ ወአብዕዎ ኢየሩሳሌም ሰማያዊተ አብዕዎ ለገብረ ሕይወት/፪/ @EOTCmahlet መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም ለበድነ ሥጋከ ብርሃነ ሰማይ ዘአገቶ፤ እለ ያዕቆብ ወዮሴፍ እስከነ ፈርሁ ቀሪበቶ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ባዕል ለብዕለ ጸጋከ ዘያስተቶ፤ ኃያል ብእሲ ይንሣእ ሢመቶ፤ ወበዓለ ዕዳ ይበርብር ንዋዮ ወቤቶ፡፡ @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዚቅ ፀሐይ ፀሐይ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ፀሐይ፤ ዘያበርህ ስኑ በውስተ ቀላይ፤ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ ዘባረኮ አግዚእ አዶናይ። @EOTCmahlet መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሰላም መቃብሪከ ዘኢተከሥተ ለባዕድ፤ ከመ መቃብሩ ለሙሴ ወልደ ዮካብድ፤ ዜና መቃብርከሰ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጸማድ፤ ቦ ዘይቤ በኢየሩሳሌም ዓፀድ፤ ወቦ ዘይቤ ሀለወ በከብድ፡፡ @EOTCmahlet ዚቅ ወረደ ብርሃን ኀበ መቃብሩ ለብእሴ እግዚአብሔር፤ ወኮነ መቃብሩ ዘየሐዩ ዱያነ፤ ጸሎቱ ለገብረ መንፈስ ቅዱስ ወበረከቱ የሃሉ ምስሌነ፡፡ @EOTCmahlet ወረብ፦ ወረደ ብርሃን ወረደ ብርሃን ኀበ መቃብሩ ለብእሴ እግዚአብሔር፤ ወኮነ መቃብሩ ዘየሐዩ ዱያነ ጸሎቱ ለገብረ ህይወት፤ @EOTCmahlet ዓዲ (ወይም) ዚቅ፦ አባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዘእግዚአብሔር ገብር በእደ መላእክት ቅቡር፤ በኢየሩሳሌም ሀገር፤ ኀበ ኢይበጽሕ ሰብእ በእግር፤ እንበለ ዳዕሙ ዖፍ ዘይሠርር። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ምልጣን፦ ግሩማን መላእክት ሱራፌል ወኪሩቤል፤ እለ አክናፊሆሙ ነበልባል፤ ወረዱ ዮም ይትቀበሉከ በብሂል፤ አማን፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገባሬ ኃይል። @EOTCmahlet አመላለስ 'አማን በአማን'/፪/ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 'አማን በአማን'/፪//፩/ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገባሬ ኃይል/፬/ @EOTCmahlet ወረብ 'ግሩማን መላእክት'/፪/ ሱራፌል ወኪሩቤል እለ አክናፊሆሙ ነበልባል/፪/ ወረዱ ዮም ይትቀበሉከ በብሂል አማን ገብረ ህይወት/፪/ @EOTCmahlet @EOTCmahlet እስመ ለአለም 👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹 @EOTCmahlet #Join & share

🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 አመ ፭ቱ ለመጋቢት ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሥርዓተ ዋዜማ 🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁 ሃሌ ሉያ- አባ አባ ክቡር ገብረ መንፈስ ቅዱስ ክቡር፤ ብእሴ እግዚአብሔር፤ ተሰምዓ ዜናከ ውስተ ኲሉ ምድር፤ ድርገተ ኮንከ እንተ ላዕለ ኃይል፤ አባ፤ ጸሊ በእንቲአነ። @EOTCmahlet ምልጣን ተሰምዓ ዜናከ ውስተ ኲሉ ምድር፤ ድርገተ ኮንከ እንተ ላዕለ ኃይል፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet አመላለስ፦ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤(2) አባ ጸሊ ጸሊ በእንቲአነ፤(4) @EOTCmahlet 💠ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ ጸሎትከ ወትረ ይብጽሐነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet 💠እግዚአብሔር ነግሠ፦ @EOTCmahlet ወረደ ብርሃን ኀበ መቃብሩ ለብእሴ እግዚአብሔር፤ ወኮነ መቃብሩ ዘየሐዩ ዱያነ፤ ጸሎቱ ለገብረ መንፈስ ቅዱስ ወበረከቱ የሃሉ ምስሌነ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet 💠ይትባረክ፦ ኪያከ መሠረት አንተ ብነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ እስመ ጸሎተ ጻድቅ ይሰምዕ እግዚአብሔር። @EOTCmahlet   💠ሰላም፦ አበው ቅዱሳን እለ ደብር ወገዳም፤ አስተምህሩ ለነ፤ ነሃሉ ወትረ በሰላም። @EOTCmahlet 💠አመላለስ፦ እለ ደብር ወገዳም እለ ደብር ወገዳም፤ አስተምህሩ ለነ ነሃሉ ወትረ በሰላም(4) @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዓዲ (ወይም) 💠ሰላም አበው ቅዱሳን ዔሉ ውስተ አድባር ወበዓታት፤ አዕረፉ በክብር ወበብዙኅ ሰላም። @EOTCmahlet @EOTCmahlet 💠አመላለስ፦ አበው ቅዱሳን ዔሉ ውስተ አድባር ወበዓታት፤(2) አዕረፉ በክብር ወበብዙኅ ሰላም፤(4)    👇👇👇👇👇🇪🇹      👉@EOTCmahlet👈                       👉@EOTCmahlet👈      👉@EOTCmahlet👈     🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹       @EOTCmahlet     #Join & share

መጋቢት 5 ዘነግህ ምስባክ፡90፡13 ወትከይድ አንበሳ ወከይሴ፡፡ እስመ ብየ ተወከለ አድኀኖ፡፡ ወእከድኖ እስመ አእመረ ስምየ፡፡ ወንጌል ፡-ሉቃ.21፡33-ፍ.ም #ዘቅዳሴ መልእክታት    -ሮሜ.14፡1-ፍ.ም                  -1 ጴጥ.4፡1-12                  -ግብ ሐዋ.17፡19-ፍ.ም ምስባክ፡-115፡5 ክቡር ሞቱ ለጻድቅ በቅድመ እግዚአብሔር፡፡ እግዚኦ ኣነ ገብርከ፡፡ ገብርከ ወልደ ዓመትከ፡፡ ወንጌል፡-ማቴ.6፡19-ፍ.ም ቅዳሴ፡-ግሩም @gisawe @gisawe @gisawe

🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀 መዝሙር ዘመጻጒዕ 🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸 አምላኩሰ ለአዳም ለዕረፍት ሰንበተ ሠርዐ ወይቤልዎ አይሁድ በዓይ ሥልጣን ትገብር ዘንተ ወይቤሎሙ ኢየሱስ አነኒ እገብር አንትሙኒ እመኑ ለግብርየ ወይቤሎሙ አነ ውእቱ እግዚአ ለሰንበት እግዚኣ ለሰንበት ወልድ ዋሕድ ወይቤሎሙ ብውሕ ሊተ እኅድግ ኃጢአተ በዲበ ምድር እስብክ ግእዛነ ወእክሥት አዕይንተ ዕውራን አቡየ ፈነወኒ ትርጒም፦ የአዳም ፈጣሪ ለዕረፍት ሰንበትን ሠራ አይሁድ ይህንን በማን ሥልጣን ታደርጋለህ ብለው ጠየቁት ኢየሱስም እኔ እሠራለሁ እናንተም ሥራዬን እመኑ የሰንበት ጌታ እኔ ነኝ አላቸው የሰንበት ጌታዋ ወልድ ዋህድ ነው አላቸው በምድር ላይ ኃጢአትን እተው/ይቅር እል ዘንድ ሥልጣን አለኝ ነጻነትን እሰብክ ዘንድ የዕውራንን ዓይን አበራ ዘንድ አባቴ ላከኝ አላቸው የዕለቱ ምስባክ፦  እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ ወይመይጥ ሎቱ ኲሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ መዝ ፵፥፫ ትርጉም፦ እግዚአብሔር በሕማሙ አልጋ ሳለ ይረዳዋል መኝታውንም ከደዌው የተነሣ ይለውጥለታል እኔስ አቤቱ ይቅር በለኝ እላለሁ የዕለቱ ወንጌል፦ ዮሐ ፭፥፩ - ፳፭ ቅዳሴ፦  ዘእግዚእነ @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 2 ዘነግህ ምስባክ፡89፡5 አንሰ ነዳይ ወምስኪን አነ፡፡ ወእግዚአብሔር ይረድአኒ፡፡ ረዳእየ ወምስካይየ አንተ እግዚአብሔር ወኢትጐንዲ፡፡ ወንጌል ፡-ማር.5፡21-25 #ዘቅዳሴ መልእክታት    -ሮሜ.1፡8-18                  -1 ዮሐ.1፡1-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.8፡14-26 ምስባክ፡-36፡30 አፉሁ ለጻድቅ ይትሜሐር ጥበበ፡፡ ወልሳኑ ይነበብ ጽድቀ ፡፡ ወህገ አምላኩ ውስተ ልቡ፡፡ ወንጌል፡-ማቴ.5፡20-31 ቅዳሴ፡-ዘባስልዮስ @gisawe @gisawe @gisawe

መጋቢት 1 ዘነግህ ምስባክ፡25፡5 ጸላዕኩ ማኀበረ እኩያን፡፡ ወኢይነብር ምስለ ጽልሕዋን፡፡ ወአኃፅብ በንፁሕ እደውየ፡፡ ወንጌል ፡-ማቴ.10፡14-16 #ዘቅዳሴ መልእክታት    -2 ጢሞ.2፡1-17                  -ያዕቆብ.1፡5-15                  -ግብ ሐዋ.15፡1-13 ምስባክ፡-15፡6 አንተ ውእቱ ዘታገብእ ሊተ ርስትየ፡፡ አህባለ ወረዉ ሊተ የአኀዙኒ፡፡ ወርስትየሰ እኁዝ ውእቱ ሊተ፡፡ ወንጌል፡-ማቴ.10፡17-26 ቅዳሴ፡-ግሩም @gisawe @gisawe @gisawe

የካቲት 29 ዘነግህ ምስባክ፦80፡11 ወኢሰምዑኒ ሕዝብየ ቃልየ፤ ወእስራኤልኒ ኢያፅምዑኒ፤ ወፈነውኩ ሎሙ በከመ ምግባሮሙ፡፡ ወንጌል፦ማቴ.22፡1-5 #ዘቅዳሴ መልእክታት -ሮሜ.8፡3-12                  -1 ዮሐ.4፡7-18                  -ግብ ሐዋ.9፡20-32 ምስባክ፦2፡7-8 እግዚአብሔር ይቤለኒ ወልድየ አንተ፤ ወአነ ዮም ወለድኩከ፤ ሰአል እምኔነ እሁበከ አሕዛበ ለርስትከ፡፡ ወንጌል፦ሉቃ.2፡1-21 ቅዳሴ፦ዘእግዚእነ @gisawe @gisawe @gisawe

የካቲት 27 #ዘቅዳሴ መልእክታት -ሮሜ.6፡5-12                  -1 ጴጥ.2፡21-ፍ.ም                  -ግብ ሐዋ.10፡36-44 ምስባክ፦73፡12 እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ እምቅድመ ዓለም፤ ወገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር፤ እንተ አጽናዕካ ለባሕር በኃይልከ፡፡ ወንጌል፦ዮሐ.19፡16-25 ቅዳሴ፦ዘዮሐንስ አፈወርቅ @gisawe @gisawe @gisawe