742
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-330 days
Posts Archive
742
742
መጋቢት 12
ዘነግህ
ምስባክ፡49፡5
አእይንትየሰ ኀበ መሃይምናነ ምድር፤
ከመ አንብሮሙ ምስሌየ፤
ዘየሐውር በፍኖት ንጹሕ ውእቱ ይትለአከኒ፡፡
ወንጌል ፡-ማቴ.5፡1-17
#ዘቅዳሴ
መልእክታት -1 ቆሮ.7፡1-8
-2 ጴጥ.2፡9-ፍ.ም
-ግብ ሐዋ.27፡1-11
ምስባክ፡-33፡19
ይትዐየን መልአከ እግዚአብሔር ዐውዶሙ፤
ለእለ ይፈርህዎ ወያድኅኖሙ፤
ጠዐሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.18፡10-21
ቅዳሴ፡-ያዕቆብ ዘሥሩግ(ተንሥኡ)
@gisawe
@gisawe
@gisawe
742
ደብረ ዘይት የዐብይ ጾም አምስተኛ ሳምንት
ደብረ ዘይት ማለት ቃሉ “ደብር” ሲል ተራራ ሲሆን “ዘይት” ሲል የወይራ ዛፍን ያመለከታል።
ባጠቃላይ ደብረ ዘይት የወይራ ዛፍ (የዘይት ዛፍ) የበዛበት ተራራ ማለት ነው። ቦታው በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ከጎለጎታ (ቀራንዮ) ተራራ በስተምስራቅ በግምት ፪ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ታላቅ ተራራ ነው።
በሁለቱ ተራሮች መካከል ጌቴሴማኒ የሚባለው ለምለም ስፍራ ይኸውም የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የመቃብር ስፍራ ይገኛል።
የደብረ ዘይት ተራራ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብዙ ጊዜ የሚያድርበት፣ የሚያስተምርበት፣ ውሎ የሚያርፍበት ሥፍራ ነው። ሉቃ ፳፩፥ ፴፯፣ ሉቃ ፳፪፥ ፴፱፣ ዮሐ ፰፥ ፩
ከዚሁ ተራራ ላይ ነው ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያረገው። ኋላም በዳግም ምጽአት እዚሁ ተራራ ላይ ነው ለፍርድ የሚመጣው። /ሐዋ ፩፥፲፫/። "
" በዚህ ቀን ስለ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ወደ ምድር ስለመምጣቱ (ዳግም ምፅአቱ ) ይሰበካል።
ይህን ዓለምንም አሳልፎ ለመረጣቸውና ላከበራቸው ዘላለማዊ መንግሥትን ሊያወርሳቸው እንደሚመጣ ይነገርበታል። ይህ ቀንም እኩለ ፆም በመባል የሚታወቅ ሲሆን በዚህች በተለየች ቀንም ሁሉም እንደ የሥራው ፍርዱን ከአምላክ የሚቀበልበት መሆኑ፤ መልካም ላደረጉ መልካም እንደሚመለስላቸ ክፉም ላደረጉ የክፋታቸውን ዋጋ እንደሚያገኙ ይሰበካል።
ጌታም የአባቴ ቡሩካን የተዘጋጀላችሁን የክብር ቦታ ውረሱ በማለት ወዳጆቹን እንደሚጠራ ይነገራል።
" እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም እሳት በፊቱ ይቃጠላል " ማቴ.፳፬፡፩-፴፮ ኢየሱስም ከመቅደስ ወጥቶ ሄደ፥ ደቀ መዛሙርቱም የመቅደሱን ግንቦች ሊያሳዩት ቀረቡ።
እርሱ ግን መልሶ፦ ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም አላቸው። እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት።
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ። ብዙዎች። እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ። ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው።
ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው። በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል፥ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ።
በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፤ ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ ከዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች። እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል። "
742
መጋቢት 9
ዘነግህ
ምስባክ፡76፡26
እግዚአብሔር መክፈልትየ ለዓለም፡፡
እስመ ናሁ እለ ይርኀቁ እምኔነ ይትሐጐሉ፡፡
ወሠረውኮሙ ለኵሎሙ እለ ይዜምዉ እምኔከ፡፡
ወንጌል ፡-ማቴ.9፡14-18
#ዘቅዳሴ
መልእክታት -ገላ.1፡1-18
-ያዕቆብ.2፡1-14
-ግብ ሐዋ.4፡13-19
ምስባክ፡-33፡11
ፈሪሃ አግዚአብሔር እመሀርክሙ፡፡
መኑ ውእቱ ብእሲ ዘየፈቅድ ሐይወ፡፡
ወያፈቅር ይርአይ መዋዕለ ሠናያተ፡፡
ወንጌል፡-ማር.1፡23-29
ቅዳሴ፡-ዘቄርሎስ
@gisawe
@gisawe
@gisawe
742
መጋቢት 8
ዘነግህ
ምስባክ፡26፡1
እግዚአብሔር ያበርህ ሊተ ያድኅነኒ ምንትኑ ያፈርሀኒ፡፡
እግዚአብሔር ምእመና ለሕይወትየ ምንትኑ ያደነግፀኒ ፡፡
ሶበ የቀርቡኒ እኩያን ይብልዑኒ ሥጋየ፡፡
ወንጌል ፡-ሉቃ.18፡35-ፍ.ም
#ዘቅዳሴ
መልእክታት -ሮሜ.2፡1-17
-ይሁዳ.1፡17-ፍ.ም
-ግብ ሐዋ.1፡15-ፍ.ም
ምስባክ፡-18፡3
አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰምዐ ቃሎሙ፡፡
ውስተ ኵሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ፡፡
ወእስከ አፅናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.10፡1-16
ቅዳሴ፡-ዘሐዋርያት
@gisawe
@gisawe
@gisawe
742
መጋቢት 7
ዘነግህ
ምስባክ፡10፡6
እሳት ወተይ መንፈሰ ዐውሎ መክፈልተ ፀዋዖሙ፡፡
እስመ ጻድቅ እግዚአብሔር ወጽድቀ አፍቀረ፡፡
ወርትዕሰ ትሬእዮ ገጾ፡፡
ወንጌል ፡-ማቴ.24፡1-6
#ዘቅዳሴ
መልእክታት -ሮሜ.8፡31-ፍ.ም
-1 ዮሐ.2፡14-20
-ግብ ሐዋ.5፡17-34
ምስባክ፡-110፡10
ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ አግዚአብሔር፡፡
ምክር ሠዓት ለኵሉ ዘየገብራ፡፡
ወስብሓቲሁኒ ይነብር ለዓለም፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.10፡28-ፍ.ም
ቅዳሴ፡-ዘወልደ ነጐድጓድ
@gisawe
@gisawe
@gisawe
742
Repost from ያሬዳውያን
💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎
አመ ፭ቱ ለመጋቢት ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሥርዓተ ማህሌት
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ፦
ሰላም ለሕፅንክሙ ምርፋቀ ጻድቃን አግብርቲሁ፤ ማያተ ኢያሱ ሥላሴ እለ ትውኅዙ እምሕሊናሁ፤ እንዘ በአፍአሁ አንትሙ ወአንትሙ በውሣጤሁ፤ ኢነጸረ ኀበ ሐይመት ከመ አብርሃም አቡሁ፤ ወመስኮተ ነቢይ ዳንኤል ኢፈቀደ ያርኁ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ላህም መግዝዕ ተጠብሐ፤ ጽዋዓ መድኃኒት ተቶስሐ፤ አግብርት አግብርት አግብርት ይረፍቁ፤ ውስተ ሕፅኑ ለመርዓዊ፡፡
@EOTCmahlet
መልክአ ሚካኤል
ሰላም ለሕፅንከ እንተ በዲቤሁ ሕቁፍ፤ ጸሎተ ቅዱሳን ውኩፍ፤ ሚካኤል ክቡር መስፍነ ትጉሃን አእላፍ፤ ለረዲኦትየ ከመ ዘይሠርር ዖፍ፤ እንዘ ትሠርር ነዓ በ፪ኤ አክናፍ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወይሁቦ ጸሎቶ ለዘጸለየ፤ ወባረከ ዓመተ ጻድቃኑ፡፡
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዘጣዕሙ፦
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
አመ ኖኅ ይእቲ መድኃኒት፤ እንተ ኮነት አንቀጸ ሕይወት ማርያም ቅድስት።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ(ሌላ)
ማርያም ቤዛ ብዙኃን፤ ሕይወተ ኮነት ለኲሉ ዓለም፤ ፍሥሐነ ለእለ አመነ፡፡
@EOTCmahlet
መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኆኅያቲሁ ቅሩጽ፤ ኀበ ዓምደ ብርሃን ጽዱል ወአኮ ዘዕፅ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኃያል ሠዋቄ ትንቱናን እምዳኅፅ፤ ለዝክረ ስምከ ሠናየ ዜና ወድምፅ፤ ትሴብሕ ኢትዮጵያ ወትዜምር ግብፅ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
አባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዘይሠርር በአክናፍ ከመ አዕዋፍ፤ ኀበ ዓምደ ወርቅ ስሙ ጽሑፍ፡፡
@EOTCmahlet
ወረብ
ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዘይሠርር በአክናፍ/፪/
'ኀበ ዓምደ ወርቅ'/፪/ ስሙ ጽሑፍ/፪/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም ለከናፍሪከ ወለአፉከ ሰላም፤ ዓቃቤ ሥርዓት ዘሤመ ወማዕፆ ሕግ ዘዓቅም፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መነኮስ በምግባረ ሠናይ ፍጹም፤ እንበለ መብልዕ ወስቴ እንዘ ትትጋደል በጾም፤ ነጺራ ትዕግሥተከ አንከረት ገዳም፡፡
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ በንጹሕ ዘፆመ፤ በከናፍሪሁ ማዕፆ ዘሤመ፤ ሐዳስ ይትዋረስ ዓለመ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ሃሌ ሃሌ ሉያ በንጹሕ ዘፆመ በከናፍሪሁ ማዕፆ ዘሤመ/፪/
ሐዳስ ይትዋረስ ዓለመ/፬/
@EOTCmahlet
መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም ለከርሥከ ዘተሴሰየ ኅብስተ፤ አኮ ኅብስተ ምድራዌ እንተ ያመጽዕ ሐኬተ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኲሉ ይንዕዱከ ከሡተ፤ ብርሃነ ለዕውራን ወለሐንካሣን ፍኖተ፤ ወለበሐማን ቃለ ዘኮንኮሙ አንተ፡፡
@EOTCmahlet
ዚቅ
ኦ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አኮ ኅብስተ ምድራዌ ዘተሴሰይከ፤ አላ ኅብስተ ሰማያዌ እምሰማየ ሰማያት ዘበስለ፤ ኦ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አኮ ስቴ ምድራዌ ዘሰተይከ፤ አላ ስቴ ሰማያዌ እምሰማየ ሰማያት ዘተቀድሐ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ኦ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አኮ ዘተሴሰይከ ኅብስተ ምድራዌ ኅብስተ/፪/
አላ ኅብስተ ሰማያዌ እምሰማየ ሰማያት/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም ለጸአተ ነፍስከ እንተ ረሰየ ህላዌ፤ ኀበ ኢሰማዕ ቦቱ ዜና ሞት ወዝክረ ደዌ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንተ ዘገዳማውያን ሠርዌ፤ ወረዱ ጊዜ ሞትከ ዑፁፋነ ፅዱል ሥርጋዌ፤ ከመ ይትቀበሉ ኪያከ መርዓዌ፡፡
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ፤ ወተቀበልዎ መላእክት በስብሐት ወበማኅሌት፤ እንዘ ይብሉ ሃሌ ሉያ፤ ወአብዕዎ ኢየሩሳሌም ሰማያዊተ፡፡
@EOTCmahlet
ወረብ
ወተቀበልዎ መላእክት በስብሐት ወበማኅሌት/፪/
ወአብዕዎ ኢየሩሳሌም ሰማያዊተ አብዕዎ ለገብረ ሕይወት/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም ለበድነ ሥጋከ ብርሃነ ሰማይ ዘአገቶ፤ እለ ያዕቆብ ወዮሴፍ እስከነ ፈርሁ ቀሪበቶ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ባዕል ለብዕለ ጸጋከ ዘያስተቶ፤ ኃያል ብእሲ ይንሣእ ሢመቶ፤ ወበዓለ ዕዳ ይበርብር ንዋዮ ወቤቶ፡፡
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ፀሐይ ፀሐይ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ፀሐይ፤ ዘያበርህ ስኑ በውስተ ቀላይ፤ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ ዘባረኮ አግዚእ አዶናይ።
@EOTCmahlet
መልክአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም መቃብሪከ ዘኢተከሥተ ለባዕድ፤ ከመ መቃብሩ ለሙሴ ወልደ ዮካብድ፤ ዜና መቃብርከሰ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጸማድ፤ ቦ ዘይቤ በኢየሩሳሌም ዓፀድ፤ ወቦ ዘይቤ ሀለወ በከብድ፡፡
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወረደ ብርሃን ኀበ መቃብሩ ለብእሴ እግዚአብሔር፤ ወኮነ መቃብሩ ዘየሐዩ ዱያነ፤ ጸሎቱ ለገብረ መንፈስ ቅዱስ ወበረከቱ የሃሉ ምስሌነ፡፡
@EOTCmahlet
ወረብ፦
ወረደ ብርሃን ወረደ ብርሃን ኀበ መቃብሩ ለብእሴ እግዚአብሔር፤
ወኮነ መቃብሩ ዘየሐዩ ዱያነ ጸሎቱ ለገብረ ህይወት፤
@EOTCmahlet
ዓዲ (ወይም)
ዚቅ፦
አባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዘእግዚአብሔር ገብር በእደ መላእክት ቅቡር፤ በኢየሩሳሌም ሀገር፤ ኀበ ኢይበጽሕ ሰብእ በእግር፤ እንበለ ዳዕሙ ዖፍ ዘይሠርር።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ምልጣን፦
ግሩማን መላእክት ሱራፌል ወኪሩቤል፤ እለ አክናፊሆሙ ነበልባል፤ ወረዱ ዮም ይትቀበሉከ በብሂል፤ አማን፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገባሬ ኃይል።
@EOTCmahlet
አመላለስ
'አማን በአማን'/፪/ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 'አማን በአማን'/፪//፩/
ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገባሬ ኃይል/፬/
@EOTCmahlet
ወረብ
'ግሩማን መላእክት'/፪/ ሱራፌል ወኪሩቤል እለ አክናፊሆሙ ነበልባል/፪/
ወረዱ ዮም ይትቀበሉከ በብሂል አማን ገብረ ህይወት/፪/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
እስመ ለአለም
👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
#Join & share
742
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
አመ ፭ቱ ለመጋቢት ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሥርዓተ ዋዜማ
🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁
ሃሌ ሉያ-
አባ አባ ክቡር ገብረ መንፈስ ቅዱስ ክቡር፤ ብእሴ እግዚአብሔር፤ ተሰምዓ ዜናከ ውስተ ኲሉ ምድር፤ ድርገተ ኮንከ እንተ ላዕለ ኃይል፤ አባ፤ ጸሊ በእንቲአነ።
@EOTCmahlet
ምልጣን
ተሰምዓ ዜናከ ውስተ ኲሉ ምድር፤ ድርገተ ኮንከ እንተ ላዕለ ኃይል፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
አባ ጸሊ በእንቲአነ፤(2)
አባ ጸሊ ጸሊ በእንቲአነ፤(4)
@EOTCmahlet
💠ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ
አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ ጸሎትከ ወትረ ይብጽሐነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
💠እግዚአብሔር ነግሠ፦
@EOTCmahlet
ወረደ ብርሃን ኀበ መቃብሩ ለብእሴ እግዚአብሔር፤ ወኮነ መቃብሩ ዘየሐዩ ዱያነ፤ ጸሎቱ ለገብረ መንፈስ ቅዱስ ወበረከቱ የሃሉ ምስሌነ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
💠ይትባረክ፦
ኪያከ መሠረት አንተ ብነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ እስመ ጸሎተ ጻድቅ ይሰምዕ እግዚአብሔር።
@EOTCmahlet
💠ሰላም፦
አበው ቅዱሳን እለ ደብር ወገዳም፤ አስተምህሩ ለነ፤ ነሃሉ ወትረ በሰላም።
@EOTCmahlet
💠አመላለስ፦
እለ ደብር ወገዳም እለ ደብር ወገዳም፤
አስተምህሩ ለነ ነሃሉ ወትረ በሰላም(4)
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዓዲ (ወይም)
💠ሰላም
አበው ቅዱሳን ዔሉ ውስተ አድባር ወበዓታት፤ አዕረፉ በክብር ወበብዙኅ ሰላም።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
💠አመላለስ፦
አበው ቅዱሳን ዔሉ ውስተ አድባር ወበዓታት፤(2)
አዕረፉ በክብር ወበብዙኅ ሰላም፤(4)
👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
#Join & share
742
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
መዝሙር ዘመጻጒዕ
🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸
አምላኩሰ ለአዳም ለዕረፍት ሰንበተ ሠርዐ ወይቤልዎ አይሁድ በዓይ ሥልጣን ትገብር ዘንተ ወይቤሎሙ ኢየሱስ አነኒ እገብር አንትሙኒ እመኑ ለግብርየ ወይቤሎሙ አነ ውእቱ እግዚአ ለሰንበት እግዚኣ ለሰንበት ወልድ ዋሕድ ወይቤሎሙ ብውሕ ሊተ እኅድግ ኃጢአተ በዲበ ምድር እስብክ ግእዛነ ወእክሥት አዕይንተ ዕውራን አቡየ ፈነወኒ
ትርጒም፦
የአዳም ፈጣሪ ለዕረፍት ሰንበትን ሠራ አይሁድ ይህንን በማን ሥልጣን ታደርጋለህ ብለው ጠየቁት ኢየሱስም እኔ እሠራለሁ እናንተም ሥራዬን እመኑ የሰንበት ጌታ እኔ ነኝ አላቸው የሰንበት ጌታዋ ወልድ ዋህድ ነው አላቸው በምድር ላይ ኃጢአትን እተው/ይቅር እል ዘንድ ሥልጣን አለኝ ነጻነትን እሰብክ ዘንድ የዕውራንን ዓይን አበራ ዘንድ አባቴ ላከኝ አላቸው
የዕለቱ ምስባክ፦
እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ
ወይመይጥ ሎቱ ኲሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ
አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ መዝ ፵፥፫
ትርጉም፦
እግዚአብሔር በሕማሙ አልጋ ሳለ ይረዳዋል
መኝታውንም ከደዌው የተነሣ ይለውጥለታል
እኔስ አቤቱ ይቅር በለኝ እላለሁ
የዕለቱ ወንጌል፦
ዮሐ ፭፥፩ - ፳፭
ቅዳሴ፦ ዘእግዚእነ
@gisawe
@gisawe
@gisawe
