266
Subscribers
No data24 hours
+47 days
-330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የቅዱስ ጊዮርጊስ ዋናው የእግር ኳስ ቡድን በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ የዛንዚባሩን ኬኤም ኬኤም ቡድን በማሸነፉ እንኳን ደስ አለን ፡፡ ክለባችን ለአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ መታሰቢያ ልዩ ማሊያ ያሰራ በመሆኑ ከነገ ነሐሴ 23ቀን 2015ዓ.ም ጀምሮ በመዝናኛ ማዕከልና በሚሊንየም አዳራሽ ሽያጭ ላይ ይውላል ፡፡
የአንዱ ማሊያ ዋጋ ብር 1000 (አንድ ሺህ ብር ) ብቻ ነው፡፡
ፈር ቀዳጁ፤የቅዱስ ጊዮርጊስ ቦክሰኛ በቀለ አለሙ ( ጋንች)ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ኢትዮጵያን በኦሎምፒክ መድረክ በመወከል ቀዳሚ ከሆኑት መከካል አንዱ የሆኑት ቦክሰኛ በቀለ አለሙ በቅጽል ስማቸው ጋንች ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ቦክሰኛ በቀለ በሮም፣በቶክዮ እና በሜክሲኮ ኦሎምፒክ ጨምሮ በተለያዩ አህጉር አቀፍና አለም አቀፍ ውድድሮች ሀገራችን ኢትዮጵያን ወክለው ተሳትፈዋል።
የሌጎስ የአፍሪካ ሻምፒዮን መሆናቸውንም የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
ቦክሰኛ በቀለ አለሙ የህይወት ታሪካቸውን የሚዳሰስ "ያልተነገረለት የአገር ባለውለታ "በሚል ርዕስ በ2004 ዓ/ም መጽሐፍ ታትሞላቸዋል።
ፈር ቀዳጁ፤ ቦክሰኛ በቀለ አለሙ ( ጋንች) ባጋጠማቸው የጤና እክል በቅዱስ ጳውሎስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ ተኝተው እየታከሙ የነበሩ ሲሆን በትናንትናው እለት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
በ1933 ታህሳስ 29 የተወለዱት ቦክሰኛ በቀለ የ11 ልጆች አባት ናቸው።
የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ ተሳታፊ የነበሩት የአቶ በቀለ ዓለሙ የቀብር ስነስርዓት በዛሬው እለት ቀትር ላይ 6:00 ሰዓት በሸጎሌ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ይፈፀማል ።
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በቀድሞ ቦክሰኛው ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹና ወዳጅ ዘመዶቹ መፅናናትን ይመኛል ።
Photo unavailableShow in Telegram
የድርሻዬን ለታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የገቢ ማሰባሰብ እንደቀጠለ ነው ...
እርሶስ የድርሻዎን ተወጥተዋል ...?
Photo unavailableShow in Telegram
ጨዋታው በፈረሰኞቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ
#African Champions League
⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 3 - 1 ኬኤም ኬኤም ⚽️
⚽ዳዊት ተፈራ 49'
⚽ናትናኤል ዘለቀ 65'
⚽አማኑኤል ኤርቦ80'
📆 ዛሬ እሁድ ነሐሴ 21/2015
🕗 10:00
🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም
👉 ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ገፃችን ይቀላቀሉ!!
https://t.me/stgeorge123
#ሼርShare_በማድረግ_መረጃውን_ለደጋፊዎች_ያጋሩ!
Repost from ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
Photo unavailableShow in Telegram
✌️ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️
አሸንፈናል ❤️✌️❤️
የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ የጨዋታ ዉጤት
#African Champions League
ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ኬኤም ኬኤም
⚽️ ቢኒያም
⚽️ ናትናኤል
💚💛❤️ እንኳን ደስ አላችሁ 💚💛❤️
🏆ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው🏆
#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉@SAINTGEORGEFCV 👈የቪዲዮ ቻናል
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
Repost from ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
Photo unavailableShow in Telegram
✌️😍#ለክለቤ_ቅዱስ_ጊዮርጊስ_የአቅሜን_አበረክታለሁ😍✌️
Repost from ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
Photo unavailableShow in Telegram
✌️ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️
ኢትዮጵያን ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን የኮከቦችን ምርጫ ውጤት ይፋ አድርጓል
ኮኮብ ተጫዋች ሆኖ ቢንያም በላይ ተመርጣል
🏆 ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው 🏆
#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉@SAINTGEORGEFCV 👈የቪዲዮ ቻናል
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
Repost from ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
Photo unavailableShow in Telegram
✌️ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️
ድንቅ ፎቶ
ለሚመጣው ትውልድ የምናወርሰው ታሪክ አለን ❤️🏆❤️
ወልዳችሁ ለመሳም ያብቃችሁ ቤተሰቦች
🏆 ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው 🏆
#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉@SAINTGEORGEFCV 👈የቪዲዮ ቻናል
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️