en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 220 subscribers, ranking 6 119 in the Religion & Spirituality category and 2 384 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 220 subscribers.

According to the latest data from 01 August, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -59 over the last 30 days and by -1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 18.50%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.05% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 630 views. Within the first day, a publication typically gains 1 144 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 August, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 220
Subscribers
-124 hours
+227 days
-5930 days
Posts Archive
እድህ ላለች ጓደኛችሁ ላኩላት👌

አንዳንድ መለያየቶች በረከት ናቸዉ! «በህይወት ዉስጥ ሁሉም መለያየት ኪሳራ አይደለም! አንዳንድ መለያየቶች ነፃነት ናቸዉ።» =

መገን Ai ግን የት እየደረሰ ነዉ? ለማንኛዉም ተጠቀሙበት በዚህ ሱስ የተጠመዳችሁ..ለሌሎችም ሼር አድርጉላቸዉ። =

ይደመጥ ስለ መተናነስ ተዳሷል....🤲

ደርስ ~ • ኪታቡ:- ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- ❾ • የኪታቡ ሶፍት ኮፒ በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል፦ t.me/IbnuMunewor/9250

ውበቷና ክብሯ በሐያእ (በጨዋነት) የተገነባው ሴት፣ አእምሮዋም በዕውቀትና በጥበብ የዳበረ ነው፡፡ ሃይማኖቷን ጠንቅቃ ታውቃለች፤ ትማራለች፤ ትጠይቃለች፤ እንዲሁም ትውልድን ታስተምራለች! ሐያእ ለእሷ የዕውቀት በር መክፈቻ እንጂ መዝጊያዋ አይደለም፡፡ منقول =

‏ياربّ لا تجعلني ممّن ينساك في نعمته، ولا يذكرك إلا في شدّته، واجعلني قريبًا منك شاكرًا لك في السراء والضراء ጌታ ሆይ፣ በምቾት ጊዜ የ
‏ياربّ لا تجعلني ممّن ينساك في نعمته، ولا يذكرك إلا في شدّته، واجعلني قريبًا منك شاكرًا لك في السراء والضراء ጌታ ሆይ፣ በምቾት ጊዜ የሚረሱ እና በችግር ጊዜ ብቻ ከሚያስታውሱህ ሰዎች አታድርገኝ። በደስታም እና በሀዘንም ጊዜ አመስጋኝ እና ወደ አንተ የቀረብኩ አድርገኝ ። صباح #جميل

أصل الدين وقاعدته "التوحيد". العلامة ابن باز رحمه الله تعالى.

قال رسول الله ﷺ: "مَن قَرَأَ سورةَ الكَهفِ يومَ الجُمُعةِ أضاءَ له من النورِ ما بَينَ الجُمُعتينِ " (صحيح الجامع 6470)📖
قال رسول الله ﷺ: "مَن قَرَأَ سورةَ الكَهفِ يومَ الجُمُعةِ أضاءَ له من النورِ ما بَينَ الجُمُعتينِ " (صحيح الجامع 6470)📖

✿ ‏قال رسول الله ﷺ : ‏“ ‏خيرُ يومٍ طلعت عليه الشمس يوم الجمعة ‏“ ‏فيه خُلق آدم ‏وفيه أدخل الجنة ‏وفيه أخرج منها ‏ولا تقوم الساعة ‏إلا في يوم الجمعة ‏“
‏📒صحيح مسلم 854
=

ለአላህ ብሎ የሚወድህ ጓደኛ የሚያስተምርህ፣ ወደ መልካም ነገር የሚያመላክትህ፣ ከአንተ ጉድለት ሲያይ የሚያስታዉስህ፣ የሚመክርህ ይሄ ከሁሉም ሀብቶች የበለጠ ዉድ ነዉ። ለሱ ጓጓ ትጋለት። ያ የሚያስቅህ፤ በአንተ ጉዳይ ላይ ትኩረት የማይሰጥ ይሄ ጓደኛ አይደለም። በእዉነት ለአላህ ብሎ የሚወድህ ጓደኛ ካገኘህ ለእርሱ ጣር ጓጓ ! =