ጦር ሜዳ
ምክንያቱም ተጋድሎአችን ከሥጋና ከደም ጋር ሳይሆን -ከዚህ ከጨለማ ዓለም ገዦች፣ -ከሥልጣናትና ከኀይላት -እንዲሁም በሰማያዊ ስፍራ ካሉ ከርኩሳን መናፍስት ሰራዊት ጋር ነው። ኤፌ 6:12 *ጦር ሜዳ ውስጥ መሆኑን ያላወቀ ሰው ለውግያ የተዘጋጀ አይደለም፡፡ ሁሌ የተማረከ እና የተሸነፈ ነው፡፡ ሰለዚህ "የእግዚአብሔርን ሙሉ የጦር ዕቃ ልበሱ ኤፈ 6:13.... ... አስተያየት ካላችሁ @endyab
Show more738
Subscribers
-124 hours
+77 days
+2230 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 Media files | 27 | 0 | Loading... |
02 No one talks about how hard it is to walk faithfully with God. It's easy to post the verses and cute bible notes but there's a lifetime of spiritual warfare, losing friendships and being tempted and tested constantly throughout every day. It's not easy to be seperated from the world, but man it's so worth it.
የክርስትና ሁለቱ ገጽታዎች
*******************************
©ከእግዚአብሔር ጋር በታማኝነት እና በቅድስና መጓዝ ምን ያህል ከባድ ነው🤔!!
©ጥቅሶችን እና የሚያማምሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን መለጠፍ በጣም ቀላል ነው።
©ነገር ግን በየቀኑ ያለማቋረጥ እየተፈተኑ መኖር ፣ የልብ ስብረት፣መናቅ እና መሰደብ፣መገፍት እና ጓደኝነትን ማጣት ፣ መገለል እና ተቀባይነት ማጣት የእለት ተለት እና የህይወት ዘመን መንፈሳዊ ጦርነት ነው።
©በአለም ውስጥ ሆኖ ከአለም መለያየት ቀላል አይደለም።
©ደስ የምለው ነገር ግን ይህ ጦርነት የረከሰ ሳይሆን #በጣም #ዋጋ ያለበት ፣ ወርደት ሳይሆን #ክብር ያለበት ፣ ሰላም እና እውነተኛ ደስታ ያለበት ነው።
*
*
@በዓለም ወርደት እንጂ ክብር የለም።
@በኃጢአት ባዶነት እና ሰላም ማጣት እንጂ ደስታ የለም።
@ከሰይጣን ጋራ ወርደት እንጂ ክብር የለም።
@ክርስትና የወሬ እና የንግግር ጉዳይ ሳይሆን የኃይል እና በተግባር የመኖር ጉዳይ ነው።
****************************************
#ክርስትና #ይኖራል (ጠብቆ ሲነበብ)። | 104 | 2 | Loading... |
03 Media files | 111 | 1 | Loading... |
04 Media files | 105 | 0 | Loading... |
05 Media files | 95 | 0 | Loading... |
06 ኢያሱ 24:14-16
እግዚአብሔርን #ብቻ #አምልኩ። ....... #እግዚአብሔርን #ማምለክ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣........ #የምታመልኩትን #ዛሬውኑ #ምረጡ፤ ........ እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን።”
*****
-የቀድሞ አባቶቻችሁ ከወንዙ ማዶና በግብፅ ያመለኳቸውን አማልክት #ከእናንተ #አርቁ፤
-ራስወዳድነትን #ከእናንተ #አርቁ፤
-አለመታዘዝን #ከእናንተ #አርቁ፤
-አስመሳይነትን #ከእናንተ #አርቁ፤
-ሴሰኝነትንና ዝሙት #ከእናንተ #አርቁ፤
****
**
***
.........#እግዚአብሔርን #ብቻ #አምልኩ። .......
..........
**
*
**
-15 #እግዚአብሔርን #ማምለክ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-ለእግ/ር መታዘዝ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-መቀደስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-ከኃጢአት መራቅ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-በመንፈስ መመላለስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-ለእግ/ር መገዛት #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-በጠባቡ መንገድ መሄድ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-በፍቅር መመላለስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
****
**
*
-የቀድሞ አባቶቻችሁ ከወንዙ ማዶ ካመለኳቸው አማልክት ወይም በምድራቸው የምትኖሩባቸው አሞራውያን ከሚያመልኳቸው አማልክት ታመልኩ #እንደሆነ
-ዓለምን #ታመልኩ #እንደሆነ
-እንደ ሥጋ ፈቃድ መኖር ትፈልጉ #እንደሆነ
-በዝሙት መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ
-በአስመሳይነት መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ
-በጥላቻ መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ
*******
*****
******
#የምታመልኩትን #ዛሬውኑ #ምረጡ፤
**
*
**
እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን።” | 96 | 4 | Loading... |
07 " እንሆ ህይወትንና ሞትን በረከትንና ርግማንን በፊትህ እንዳስቀመጥኩ ዛሬ ሰማይና ምድር አድርጌ እጠራብሃለው። እንግዲህ አንተ እና ልጆችህ በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ፤ ይኸውም አምላክህን እግዚአብሔርን እንድትወድ፣ቃሉን እንድታደምጥና፣ ከእርሱም ጋር እንድትጣበቅ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ህይወትህ ነው።"
ዘዳግም 30:19-20 | 341 | 3 | Loading... |
08 Media files | 127 | 7 | Loading... |
09 ⚠Waring:-⚠በአእምሮህ ስተምታስበው ነገር ተጠንቀቅ⚠
************************************
#ሀሳቡን ስትዘራው #ተግባሩን ታጭዳለህ
#ተግባሩን ስትዘራው #ልምምድ ሆኖ ታጭዳለህ
#ልምምዱን ስትዘራው #ባህሪ ሆኖ ታጭዳለህ
#ባህሪህን ስትዘራው #ዛላለምህን ታጭዳለህ
*******************
Sow a thought, reap an action;
Sow an action, reap a habit.
Sow a habit, reap a character.
Sow a character, reap a destiny. | 342 | 7 | Loading... |
10 Media files | 138 | 5 | Loading... |
11 Media files | 375 | 5 | Loading... |
12 Media files | 179 | 4 | Loading... |
13 ክርስትና ይኖራል ( ጠብቆ ይነበባል) እንጂ አይሰበክም። | 880 | 4 | Loading... |
14 ምህረት ተደርጎልኛል by zema 4 christ
******************
ከፍጥረቴ ጀምሮ እጅግ በደለኛ
ክፋት በሞላው ምድር የኃጢአት ምርኮኛ
ሆኜ ስኖር አይቶ ደጉ ስለራራልኝ
ወረት በሌለው ፍቅሩ ምህረት አረገልኝ 2*
ምህረት ተደርጎልኛል ይቅር ተብያለሁ
ከኃጢአት እስራት ነጻ ወጥችያለሁ
ይቅር ባይነቱን እሩሩህ መሆኑን
እያዜምኩ ኖራለሁ ቸር መሃርነቱን 2*
ያለፍው ኃጢአቴ ዛሬ አይኮንነኝም
ምህረቱን እንዳላየ ተጨንቄ አልኖርም
#እርሱ #ይቅር #ካለኝ #ምህረት #ካደረገልኝ
#እኔ #እኔን #ልኮንን #ማን #ፈራጅ #አረገኝ 2*
ምህረት ተደርጎልኛል ይቅር ተብያለሁ
ከኃጢአት እስራት ነጻ ወጥችያለሁ
ይቅር ባይነቱን እሩሩህ መሆኑን
እያዜምኩ ኖራለሁ ቸር መሃርነቱን 2*
*************************
ጦር ሜዳ:-https://t.me/btlfld | 238 | 6 | Loading... |
15 ዕብራውያን 7:23-25
* በአገልግሎታቸው እንዳይቀጥሉ ሞት ስለከለከላቸው፤ የቀድሞዎቹ ካህናት ቁጥራቸው ብዙ ነበር፤ ኢየሱስ ግን ለዘላለም የሚኖር በመሆኑ፣ ክህነቱ የማይሻር ነው። ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁልጊዜ በህይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈፅሞ ሊያድናቸው ይችላል።
ዕብራውያን 7:27
* እርሱም ( ክርስቶስ) እንደ ሌሎቹ ሊቃነ ካህናት፣ መጀመሪያ ስለራሱ ኀጢያት ከዚያም ስለ ህዝቡ ኀጢያት በየቀኑ መስዋዕት ማቅረብ አያስፈልገውም፤ ራሱን በሰጠ ጊዜ ስለ ኀጢያታቸው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መስዋዕት አቅርቧል።
ዕብራውያን 9:13-14
* የውጭ አካላቸው ይነፃ ዘንድ በረከሱ ሰዎች ላይ የሚረጨው የፍየሎችና የኮርማዎች ደም እንዲሁም የጊደር ዐመድ የሚቀድሳቸው ከሆነ፣ በዘላለም መንፈስ አማካኝነት ራሱን ነውር አልባ መስዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ያቀረበው የክርስቶስ ደም ህያው እግዚአብሔርን እንድናመልክ ኅሊናችንን ከምውት ስራ እንዴት ይበልጥ ያነፃ ይሆን !
ዕብራውያን 10:10
* በዚህ ፈቃድ በኢየሱስ ክርስቶስ ስጋ አማካኝነት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በቀረበው መስዋዕት ተቀድሰናል።
ዕብራውያን 9:28
* ክርስቶስ የብዙ ሰዎችን ኀጢያት ለመሸከም፣ እንዲሁ አንድ ጊዜ መስዋዕት ሆኖአል፤ ሁለተኛ ጊዜም ይገለጣል፤ ይህም ለሚጠባበቁት ድነትን ለማምጣት እንጂ ኀጢአትን ለመሸከም አይደለም።
ዕብራውያን 10:16-18
* ከዚያም በኋላ ከእነሱ ጋር የምገባው ኪዳን ይህ ነው ፤ ይላል ጌታ "ህጌን በልባቸው አኖራለሁ ፤ በአእምሮአቸውም እፅፈዋለው፤ ደግሞም ኀጢያታቸውንና አመፃቸውን ከእንግዲህ አላስብም" ይላል።
ዕብራውያን 4:16
* እንግዲህ ምህረትን እንድንቀበልና በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ፀጋ እንድናገኝ፣ ወደ ፀጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።
https://t.me/btlfld | 566 | 7 | Loading... |
16 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው እንሆ አሮጌው ነገር አልፎአል ሁሉም አዲስ ሆኖአል።2ኛ ቆሮ 5:17
# አመንዝራ የነበርን፣
# ዝሙት አዳሪ የነበረን፣
# ፈትተን ያገባን፣
#ግብረሰዶማውያን የነበርን፣
# የmasturbation ሱሰኞች የነበርን፣
# የpornography ሱሰኞች የነበርን፣
# ፆታችንን የቀየርን፣
# ፅንስ ያስወረድን፣
# ከጋብቻ በፊት ወሲብ የፈፀምን፣
# ዘፋኞች የነበርን፣
# ነፍሰ ገዳዮች የነበርን፣
# ሌቦች የነበርን፣
# አጭበርባሪዎች የነበርን፣
# ጉበኞች የነበርን፣
# አታላዮች የነበርን፣
# አራጣ አበዳሪዎች የነበርን፣
# መተተኞች የነበርን፣
# ጠንቋዮች የነበርን፣
# ጣዖት አምላኪዎች የነበርን፣
# የክርስቲያን አሳዳጅ የነበርን፣
# ለዓለም ዝናና ክብር ራሳችንን አሳልፈን ሸጠን የነበርን፣
# ሰካራሞች የነበርን፣
# ጫታሞች የነበርን፣
# ወላጆቻችንን ምንንቅ የነበርን፣
# በሌሎች ላይ የምንፈርድ የነበርን፣
# ይቅርታን ለማድርግ እምቢተኞች የነበርን፣
# ቸርነትን የማናደርግ የነበርን፣
# ፍቅር ያልነበረን ሁላችን በልዩ ልዩ ሐጢያት እግዚአብሔርን የበደለን የነበርን፤ ስጋችንን የሐጢያት መሳሪያ አድርገን ኖረን የነበርን አሁን ግን የሁላችንንም መተላለፍ ተሸክሞ በተሰቀለልን በክርስቶስ በፈሰሰው ደሙ የሐጢያት ስርየትን አግኝተናል!
አዲስ ማንነት፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ አኗኗር አለን።
አዲስ አድርጎ በሚሰራን በክርስቶስ አዲስ ሆነናል።
ስለዚህ ማንም በድሮው ታሪኩ እስረኛ አይሁን
ለንስሃ በሚሆን ከእግዚአብሔር በሆነ ሀዘን እንጂ ከዓለም በሆነ ወደሞት በሚያመራው ሀዘን ራሳችሁን አትስሩ ።
ማንም ደግሞ በድሮው ማንነታችሁ እንዲወቅሳችሁ አትፍቀዱለት ምክንያቱም ፍርድ እና ወቀሳ የእግዚአብሔር እንጂ የሰው አይደለም።
እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይቃወማቸዋል የሚያፀድቅ እሱ ነው የሚኮንንስ ማነው?
ስለዚህ ማንም በድሮ ህይወታችሁ ሊመዝናችሁ ቢመጣ ንገሩት ውድ እንደሆናችሁ በደም ዋጋ እንደተገዛችሁ በድፍረት ተናገሩ።
አዲስ ሰዎች ነን!!! | 649 | 8 | Loading... |
17 በብዙ የተማረ ብዙ ፍቅር ያሳያል፤
በጥቂቱ የተማረ ጥቂት ፍቅር ያሳያል።ሉቃስ 7:47 | 813 | 4 | Loading... |
18 https://t.me/btlfld | 738 | 2 | Loading... |
19 Media files | 802 | 2 | Loading... |
20 ማንኛውንም ነገር ስታደርጉ ሁሉንም ነገር ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት። 1ኛ ቆሮንቶስ 10*31
ማንኛውም ነገር፦ ስትለብሱ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦አረማመዳችሁን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ስትበሉም ሆነ ስትጠጡ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ስትማሩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ጥሩ ውጤት ስትሰሩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ማወቃችሁን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ጥበባችሁን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ስራን ስትሰሩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ታዋቂና ዝነኛ ስትሆኑ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ባለጠጋ ስትሆኑ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦እጮኝነትን ስትመሰርቱ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
ቤት ስትሰሩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ጋብቻን ስትመሰርቱ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ልጅን ስትወልዱ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦በጓደኞቻችሁ መካከል ያለውን ንግግራችሁን፣ጨዋታችሁን፣ውይይታችሁን፣ ወሬያችሁን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦በቤተሰቦቻችሁ መካከል ያለውን ንግግራችሁን፣ጨዋታችሁን፣ውይይታችሁን፣ ወሬያችሁን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ በምድር ባለው አኗኗራችሁን ሁሉ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
ማንኛውንም ነገር ስታደርጉ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
እግዚአብሔር በሚከብርበት በዚያ ክብር አለ ፤
እግዚአብሔር በማይከብርበት ክብርህን አትፈልግበት፣ እግዚአብሔር በማይከብርበት ክብርሽን አትፈልጊበት። | 1 151 | 9 | Loading... |
21 ማንኛውንም ነገር ስታደርጉ ሁሉንም ነገር ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት። 1ኛ በቆሮንቶስ 10*31
ማንኛውም ነገር ፦ስትፀልዩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ መፅሐፍ ቅዱስ ስታነቡ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ስትፆሙ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ስታመልኩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ስትዘምሩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ ስታስተምሩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦በትንቢት ስትናገሩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ በልሳን ስትናገሩ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦ሰዎች ቃላችሁን ሲሰሙና ሲቀበሏችሁ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
፦እምነታችሁን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
ማንኛውንም ነገር ስታደርጉ ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት እንጂ ለራሳችሁ ክብር አታድርጉት።
እግዚአብሔር በሚከብርበት በዚያ ክብር አለ ፤
እግዚአብሔር በማይከብርበት ክብርህን አትፈልግበት፣ እግዚአብሔር በማይከብርበት ክብርሽን አትፈልጊበት። | 941 | 7 | Loading... |
22 ጦር ሜዳ:-https://t.me/btlfld | 723 | 2 | Loading... |
23 ጦር ሜዳ:-https://t.me/btlfld | 694 | 2 | Loading... |
24 Media files | 924 | 2 | Loading... |
25 ካንተ ዘንድ መልካም ነገር አገኛለሁ :- Zema 4 christ
**************************
ተግተው የምሸኝ እነርሱ ያገኙኛል
ብለህ በሕያው ቃልህ ተናግረሃል
ሰለዚህ ጌታ ተግቼ እሻሃለሁ
ካንተ ዘንድ መልካም ነገር አገኛለሁ
ዋላ ወደ ውሃ ምንጭ እንደምትናፍቅ
ነፍሴ አንተን ጌታዬን እጅጉን ተጠማች
ሁል ጊዜ ፍትህን ተግቼ ፈልጋለሁ
ካንተ ዘንድ መልካም ነገር አገኛለሁ | 362 | 4 | Loading... |
No one talks about how hard it is to walk faithfully with God. It's easy to post the verses and cute bible notes but there's a lifetime of spiritual warfare, losing friendships and being tempted and tested constantly throughout every day. It's not easy to be seperated from the world, but man it's so worth it.
የክርስትና ሁለቱ ገጽታዎች
*******************************
©ከእግዚአብሔር ጋር በታማኝነት እና በቅድስና መጓዝ ምን ያህል ከባድ ነው🤔!!
©ጥቅሶችን እና የሚያማምሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን መለጠፍ በጣም ቀላል ነው።
©ነገር ግን በየቀኑ ያለማቋረጥ እየተፈተኑ መኖር ፣ የልብ ስብረት፣መናቅ እና መሰደብ፣መገፍት እና ጓደኝነትን ማጣት ፣ መገለል እና ተቀባይነት ማጣት የእለት ተለት እና የህይወት ዘመን መንፈሳዊ ጦርነት ነው።
©በአለም ውስጥ ሆኖ ከአለም መለያየት ቀላል አይደለም።
©ደስ የምለው ነገር ግን ይህ ጦርነት የረከሰ ሳይሆን #በጣም #ዋጋ ያለበት ፣ ወርደት ሳይሆን #ክብር ያለበት ፣ ሰላም እና እውነተኛ ደስታ ያለበት ነው።
*
*
@በዓለም ወርደት እንጂ ክብር የለም።
@በኃጢአት ባዶነት እና ሰላም ማጣት እንጂ ደስታ የለም።
@ከሰይጣን ጋራ ወርደት እንጂ ክብር የለም።
@ክርስትና የወሬ እና የንግግር ጉዳይ ሳይሆን የኃይል እና በተግባር የመኖር ጉዳይ ነው።
****************************************
#ክርስትና #ይኖራል (ጠብቆ ሲነበብ)።
Repost from ጦር ሜዳ
ኢያሱ 24:14-16
እግዚአብሔርን #ብቻ #አምልኩ። ....... #እግዚአብሔርን #ማምለክ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣........ #የምታመልኩትን #ዛሬውኑ #ምረጡ፤ ........ እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን።”
*****
-የቀድሞ አባቶቻችሁ ከወንዙ ማዶና በግብፅ ያመለኳቸውን አማልክት #ከእናንተ #አርቁ፤
-ራስወዳድነትን #ከእናንተ #አርቁ፤
-አለመታዘዝን #ከእናንተ #አርቁ፤
-አስመሳይነትን #ከእናንተ #አርቁ፤
-ሴሰኝነትንና ዝሙት #ከእናንተ #አርቁ፤
****
**
***
.........#እግዚአብሔርን #ብቻ #አምልኩ። .......
..........
**
*
**
-15 #እግዚአብሔርን #ማምለክ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-ለእግ/ር መታዘዝ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-መቀደስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-ከኃጢአት መራቅ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-በመንፈስ መመላለስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-ለእግ/ር መገዛት #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-በጠባቡ መንገድ መሄድ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
-በፍቅር መመላለስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣
****
**
*
-የቀድሞ አባቶቻችሁ ከወንዙ ማዶ ካመለኳቸው አማልክት ወይም በምድራቸው የምትኖሩባቸው አሞራውያን ከሚያመልኳቸው አማልክት ታመልኩ #እንደሆነ
-ዓለምን #ታመልኩ #እንደሆነ
-እንደ ሥጋ ፈቃድ መኖር ትፈልጉ #እንደሆነ
-በዝሙት መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ
-በአስመሳይነት መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ
-በጥላቻ መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ
*******
*****
******
#የምታመልኩትን #ዛሬውኑ #ምረጡ፤
**
*
**
እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን።”
" እንሆ ህይወትንና ሞትን በረከትንና ርግማንን በፊትህ እንዳስቀመጥኩ ዛሬ ሰማይና ምድር አድርጌ እጠራብሃለው። እንግዲህ አንተ እና ልጆችህ በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ፤ ይኸውም አምላክህን እግዚአብሔርን እንድትወድ፣ቃሉን እንድታደምጥና፣ ከእርሱም ጋር እንድትጣበቅ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ህይወትህ ነው።"
ዘዳግም 30:19-20
⚠Waring:-⚠በአእምሮህ ስተምታስበው ነገር ተጠንቀቅ⚠
************************************
#ሀሳቡን ስትዘራው #ተግባሩን ታጭዳለህ
#ተግባሩን ስትዘራው #ልምምድ ሆኖ ታጭዳለህ
#ልምምዱን ስትዘራው #ባህሪ ሆኖ ታጭዳለህ
#ባህሪህን ስትዘራው #ዛላለምህን ታጭዳለህ
*******************
Sow a thought, reap an action;
Sow an action, reap a habit.
Sow a habit, reap a character.
Sow a character, reap a destiny.