cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ጦቢያ መፅሀፍት STORES

♻️አስደሳች ዜና ለተማሪዎች! ማንኛውንም አይነት #ትምህርታዊ 🎯ከ1-12 መማሪያ መፅሀፍት 🎯ከ9-12 የአስተማሪ መፅሀፍት 🎯ለዩኒቨርስቲ፣ ለ2ኛ ደረጃና መሰናዶ ተማሪዎች የሚሆኑ መፅሀፍት. 🎯 FRICTION BOOK 👥 GROUP 👥▼ 🎯 @STUDANT_CHAT_GROUP 🤖ኢ-ላይብረሪ ቦት 🤖▼ 🎯 @ETHIO_LIBRARY_ROBOT ♣️ for question - @Bboysis

Show more
Advertising posts
5 330
Subscribers
+124 hours
+77 days
+4530 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
ሉቃስ 24:34 ጌታ በእውነት ተነሥቶአል። ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን እና መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሳኤ በሰላም አደረሳችሁ። መልካም በዓል! 🎉 ✨💫💜🤍💟💙🫶💜💗❣️ #ETHIO_CHANNEL 📢 @HOPESIS 📢 @Amesi_Tech 📢 @ZODIAC_ETHIO 📢 @ALEKA_GEBRE_HANA 📢 @ETHIOPIA_BOOK_STORE 📢 @SPACE_SCIENCES 🤖 @kokeb_koteri_bot 🤖 @ethio_library_robot
7655Loading...
02
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።  መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። @tikvahethiopia
20Loading...
03
📚ርዕስ:- ምስጢሩን ማወቅ 5In1 •The Secret - ምስጢቱ •The Sower ታላቁ ኃይል •Magic - ታላቁ ምስጢር •Hero - ጀግና •How to use the secret - ምስጢሩን መጠቀም 📝ደራሲ:- Rhanda Byrne 👤ትርጉም:- ሙሉቀን ታሪኩና ብርሃኑ በላቸው 📜ይዘት:- ስነ አእምሮ 📖የገፅ ብዛት:- 600 📆ዓ.ም:- 2012 📌አዘጋጅ:- Woldeyohannes Feleke 🥰 ✨️አቅራቢ:- @ETHIOPIA_BOOK_STORE @ETHIOPIA_BOOK_STORE @ETHIOPIA_BOOK_STORE ማጋራት አይዘንጋ
1 57110Loading...
04
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይሰጣል? የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡ Credit :- Tikvah University 🌐JOIN : @QesemAcademy
1 7573Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ሉቃስ 24:34 ጌታ በእውነት ተነሥቶአል። ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን እና መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሳኤ በሰላም አደረሳችሁ። መልካም በዓል! 🎉 ✨💫💜🤍💟💙🫶💜💗❣️ #ETHIO_CHANNEL 📢 @HOPESIS 📢 @Amesi_Tech 📢 @ZODIAC_ETHIO 📢 @ALEKA_GEBRE_HANA 📢 @ETHIOPIA_BOOK_STORE 📢 @SPACE_SCIENCES 🤖 @kokeb_koteri_bot 🤖 @ethio_library_robot
Show all...
4
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።  መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። @tikvahethiopia
Show all...
📚ርዕስ:- ምስጢሩን ማወቅ 5In1 •The Secret - ምስጢቱ •The Sower ታላቁ ኃይል •Magic - ታላቁ ምስጢር •Hero - ጀግና •How to use the secret - ምስጢሩን መጠቀም 📝ደራሲ:- Rhanda Byrne 👤ትርጉም:- ሙሉቀን ታሪኩና ብርሃኑ በላቸው 📜ይዘት:- ስነ አእምሮ 📖የገፅ ብዛት:- 600 📆ዓ.ም:- 2012 📌አዘጋጅ:- Woldeyohannes Feleke 🥰 ✨️አቅራቢ:- @ETHIOPIA_BOOK_STORE @ETHIOPIA_BOOK_STORE @ETHIOPIA_BOOK_STORE ማጋራት አይዘንጋ
Show all...
2🔥 2👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይሰጣል?2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡ Credit :- Tikvah University 🌐JOIN : @QesemAcademy
Show all...
👍 3
Go to the archive of posts