884
Subscribers
+324 hours
+77 days
+1230 days
Posts Archive
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሀገር አቀፍ ደረጃ መስከረም 14/1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመርና ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች በራሳቸው መርሀ-ግብር ማስጀመር እንደሚችሉ መግለፁ ይታወቃል። ይሁን እንጂ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እናሳውቃለን።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ውድ የሳውዝ ዌስት አካዳሚ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች
በቅድሚያ እንኳን ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን፤ ከ 1 -12 ክፍል ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ፣ መስከረም 7፣2016 ዓ.ም ሲሆን የቅድመ አንደኛ ክፍል ( KG Division) ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምሩት ሰኞ፣ መስከረም 14፣ 2016 ዓ.ም መሆኑን ልናስገነዝቦ እንወዳለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር
Repost from SWA JEMO G9/18
WHO OWNS SUCCESS?
Success belongs to those who wake up every morning and pursue their dreams regardless of the hardships.
Success is for those who have made up their mind not to give up, not to give in and not to throw in the towel.
It is for those who have said "It is not going to be over until I win", success is for those who don't suffer from "what will people say syndrome".
Success is for you, never underestimate the ability and the potential that has been invested in you. You've got Greatness within you and you deserve to be successful.
WHO OWNS SUCCESS?
Success belongs to those who wake up every morning and pursue their dreams regardless of the hardships.
Success is for those who have made up their mind not to give up, not to give in and not to throw in the towel.
It is for those who have said "It is not going to be over until I win", success is for those who don't suffer from "what will people say syndrome".
Success is for you, never underestimate the ability and the potential that has been invested in you. You've got Greatness within you and you deserve to be successful.
Repost from Swa Jemo 1-4
ውድ የሳውዝ ዌስት አካዳሚ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች
በቅድሚያ እንኳን ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን፤ ከ 1 -12 ክፍል ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ፣ መስከረም 7፣2016 ዓ.ም ሲሆን የቅድመ አንደኛ ክፍል ( KG Division) ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምሩት ሰኞ፣ መስከረም 14፣ 2016 ዓ.ም መሆኑን ልናስገነዝቦ እንወዳለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር
ዉድ የወረዳችን ነዋሪዎች !
የንፋስ ስልክ ለ/ክፍለ ከተማ ወረዳ ጀሞ አስተዳደር ሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት የነዋሪዎች ከፍተኛ ፍለጎት ግንዛቤ ዉስጥ በማስገባት እሁድ ነሐሴ 21/2015 አገልግሎት የምንሰጥ መሆናችንን ስንነግራችሁ በደስታ ነዉ፡፤
በዚህ መሠረትም በዕለቱ የተማሪዎች የልደት ምዝገባ እና የነዋሪዎች መታወቂያ ስርጭት ስለምንሰጥ ከሁን በፊት ልጆቻችሁን በተለያዩ ምክንያት ያላስመዘገባችሁ እንዲሁም የነዋሪነት መታወዊያ ለመዉሰድ የተመዘገባችሁ በጽ/ቤታችን በመገኘት አገልግሎቱን እንድታገኙ በአክብሮት እናሳዉቃለን፡፡
19/12/2015አ.ም
የን/ላ/ክፍለ ከተማ ወረዳ ጀሞ አስተዳደር ሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት
ለአዲስ አበባ ሶሮባን ሰልጣኞች በሙሉ በ2015 ዓ.ም በማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ ሶሮባን የሰለጠናችሁ ተማሪዎች በሙሉ አዲስ አበባን በመወከል ሀገር አቀፍ ውድድር ላይ የሚሳተፉ ተማሪዎችን ለመለየት ቅዳሜ ነሐሴ 6/2015 ዓ.ም ፈተና ስለሚከናወን ዝግጅት እንድታረጉ፡፡ የፈተናው ቦታ ዳግማዊ ምንሊክ ት /ቤት ሲሆን ከጠዋቱ 2:30 እንድትገኙ።
ማስታወሻ
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ወደ ፈተና ጣቢያው ምንም አይነት ቦርሳ(ምሳ እቃን ጨምሮ)መግባት እንደማይቻል ስለተነገረን ለዚህም በአካዳሚው መፍትሔ ብሎ ያመነበትን በ 23/10/2015 አ.ም ለተፈታኝ ተማሪዎች በፈተና ጣቢያው ውስጥ መናገራችን ይታወቃል ::
በዚህም መሠረት
👉ሰኞ ሰኔ 26/2015 ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ የሳዌአ በሮች ክፍት ስለሚሆኑ ተማሪዎች ከወላጆቻችሁ ጋር በመምጣት ምሳ እቃና ለከሰዓት በሁአላ ፈተና የሚነበቡ ማስታወሻዎችን የያዘውን ቦርሳ በሳዌአ የመማሪያ ክፍላቸው ውስጥ ያስቀምጣሉ።
👉በመቀጠል ተፈታኝ ተማሪዎች ከወላጆቻቸው ጋር በመሆን ወደ ፈተና ጣቢያው ከጠዋቱ 1:00 ይደርሳሉ ። 👉የመጀመሪያዎቹን 2 የትምህርት አይነቶች ከተፈተኑ በሁዋላ ለምሳ ወደ ሳዌአ በተዘጋጀላቸው ሰርቪስ ይመጣሉ ።
👉ምሳቸውን ከተመገቡ በሁዋላ በተዘጋጀላቸው (ሳዌአ ባዘጋጀው) ሰርቪስ ወደ ፈተና ጣቢያው ይመለሳሉ ።
👉የእለቱ የፈተና መርሐ ግብር ከተጠናቀቀ በሁዋላም ተማሪዎች ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ሳዌአ በመምጣት ጠዋት ያስቀመጡትን ቦርሳ ይዘው ለቀጣይ ቀን ፈተና ዝግጅት ወደ ቤታቸው ይሄዳሉ።
🤔🤔🤔በመጨረሻም 🤔🤔🤔
✋ከጥዋቱ 1:30 በሁዋላ ወደ ፈተና ጣቢያው መግባት ስለማይቻል ቀድማችሁ ድረሱ።
✋5ቱን በሰፊዉ የተነጋገርንባቸውን አስፈላጊ ነገሮች ይዛችሁ መምጣትን እንዳትዘነጉ ።
✋የማክሰኞ የፈተና መርሃግብር ለግማሽ ቀን ይሆናል ።
✋ሁሌም Booklet code ከፈተናው የጥያቄ ወረቀት ላይ መጻፍን/ማጥቆርን እንዳትዘነጉ።
✋በ Orentation ወቅት ያሳያችሁትን ስነ-ስርዓት በፈተናው ወቅትም ተግብሩ አኩርታችሁናልም።
🙏🙏🙏 መልካም ፈተና🙏🙏🙏
እሁድ እስከ ቀኑ 6:00 ድረስ ብቻ ከታች ያለው ስልክ ቁጥር ላይ ደውሎ ግልጽ ያልሆነ ነገር ካለ መጠየቅ ይቻላል።
Mr.Dawit Z..... Director
0993645066
