cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

Advertising posts
196
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from Prince Faysul
Photo unavailableShow in Telegram
መንገዱ ለቀደመው አይደለም መንገዱ እውነተኛ ለሆነ ነው!
Show all...
የጥበበኛው መልስ‼️ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ✔️ በደል በዛብን አሉት "የበዳይ እድሜ ማጠሩ ነው" አላቸው። ✔️ መከራው በጣም ከፍቷል። አሉት "ምንዳው ከፍ ማለቱ ነው" አላቸው ✔️ ጭንቀቱ ሊያጠፋን ተቃርቧል። አሉት "ፈረጁ ተቃርቧል ማለት ነው" አላቸው። በጣም ይገርማል! የሆነ ነገር በነገርንክ ሁሉ በተቃራኒው እየነገርከን ነው። አሉት አዎን! አላህም እንዲሁ ነው ያለው አላቸው። وَهُوَ الَّذِي يُنَزِّلُ الْغَيْثَ مِن بَعْدِ مَا قَنَطُوا وَيَنشُرُ رَحْمَتَهُ … እርሱ (አላህ) ያ ተስፋ ከቆረጡ በኋላ ዝናብን የሚያወርድ ችሮታውም የሚዘረጋ ነው… ቢጨልም ቢዘጋጋ መቼም ተስፋ እንዳትቆርጥ‼️ ……ህይወት ትቀጥላለች……… <]=====================[>        🔻@anush_tube 🌇        🔻@anush_tube 🌇        ♡ ㅤ  ❍ㅤ       ⌲        🔔        ˡᶦᵏᵉ  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ  ˢʰᵃʳᵉ   Unmute <]=====================[>
Show all...
ትዕግስት ካለ ህልምህን ትኖራለህ!!! ያለትዕግስት እንኳን ስኬታማ መሆን ይቅርና የስኬት ዕቅድም ማዘጋጀት ይከብዳል። ዝንብ ዘንቦ ፀሀይ እንደሚወጣ ማመን የትዕግስት አንዱ ማሳያ ነው። ትዕግስት ሲጠፋ እኮ ነው... ሰዎች ሰዎች ላይ አደጋ የሚያደርሱት... እርስ እርስ የሚጨራረሱት። ትዕግስትን ከሌሎች የህይወት መሳሪያዎች ይልቅ ወደ ፈጣሪ አስጠግተን የፈጣሪ አንዱ መገለጫ የምናደርገው? አቦ ትዕግሰቱን ሰጥቶ ህልማችንን ያኑረን።
Show all...
በወር በሚችሉት በመሳተፍ 50 የቲሞችን አሳድገው የተሻለ ደረጃ ላይ ያድርሱ! https://t.me/Muftiyatimmmm @laraislamic
Show all...
ሙፍቲ ዳውድ የቲሞችን ማሳደግ

የቲምን የተንከባከበረ ረሱል ጋር ጎረቤት ነው በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000388115444 ♢ አዋሸ ባንክ 01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ 1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ 1001097420001 የአካውንት ሰም ፦ ሙፍቲ ዳውድ የከሚሴ ወጣቶች የልማትና የበጎ አድራጎት

ኢማሙ ነወዊ እንዲህ አሉ:- «ሙሉ ቁርኣንን በአንድ ረካዓ ብቻ ያከተሙ ሰዎች በጣም በርካታ ናቸው»። ከእነርሱም መካከል ኡስማን ኢብኑ አፋን፣ ሰኢድ ኢብኑ ጁበይርና ተሚም አድ ዳሪይ ይገኙበታል»። ምንጭ:-📙አል አዝካር (102)
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የ ሰው ልጅ ብቻውን ቢሆን ምንም ሊያሸንፈው አይችልም! የሰው ልጅ በሚወዳቸው ነገሮች ይሸነፋል...
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ለሚወዱህ ሰወች ማብራራት.... አያስፈልግም ለሚጠሉህ ሰወች ማብራራት... ጥቅም የለውም
Show all...
ታገስ! አውሮፕላን ውስጥ ሆነህ አንድ የሚያበሳጭ ነገር ቢገጥምህ "ወራጅ አለ!" አትልም እኮ ብስጭትህን ዋጥ አርገህ መሬት እስክታርፍ ትታገሳለህ። አሁን የሚገጥሙህን ፈታኝ ነገሮች በትዕግስት ማሳለፍ ከቻልክ የጊዜ ሚዛን ላንተ ማዳላቱ አይቀርም፤ ታገስ ሀቢቢ
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً» «በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል»። اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمدﷺ 🌹
Show all...