Bulbula Raey Primary School ቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
Open in Telegram
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ12 ውስጥ በ2002ዓ.ም የተቋቋመ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው:: Bulbula Raey Primary School was established in 2002 EC in Bole Sub-City, Woreda 12, Addis Ababa.
Show more352
Subscribers
+124 hours
-57 days
-330 days
Posts Archive
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ቀን 21/11/2014 ዓ.ም
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
ለሁሉም ክፍለ ከተማ መምህራን ልማት ቡድን መሪዎች ከክፍለ ከተማችሁ በወለጋ ዩኒቨርስቲ በተሰጠው የትምህርት እድል ለተወዳደሩት የፈተና ቀን ሐምሌ 25/2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 በወለጋ ዩኒቨርስቲ በመሆኑ እሁድ ገብተው እንዲያድሩና ፈተናውን እንዲወስዱ መልዕክት እንዲተላለፍላቸው ይደረግ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ዩኒቨርስቲው የዶርም አገልግሎት እሰጣለው ብሎ የነበረውን አሁን እንደማይችል ስላሳወቀ ሰልጣኞች ዶርምና ምግብ በግላቸው መሆኑን አውቀው እንዲሄዱ በአፅንኦት እንዲነገራቸው አሳስባለሁ፡፡
የ2014 ዓ.ም የዜጎች የስምምነት ሰነድ መሰረት የሚሰጡ አገልግሎቶችና የአገልግሎት ስታንደርድ (Citizen Charter)
Tajaajiloota Garee Sirna Barnoota Waliigalaa Afaan Oromoo fi Supparvizyiiniidha kennaman Bara 2014 A.L.E
T.L Tajaajiloota ijoo kenname Yeroo kenname
1 Karoorawwan adda addaa sadarkaa Hundattuu Qopheeffamuusaa Madaaluudhaan haalaa baaruufibarsiisuu deeggarsfi hordoffii gochuu Sa’aatii 276 (308)
2 Barattoonni M/B Hundattuu Haala Gahaa ta’ee fi Walqixxummaadhaan Gahuu Isaa To’achuu fi Hordofuu. Sa’aatii 120
3 Humna Namaa Guddisuudhaan Hirmaannaan Barattootaa Akka Guddatu Gochuufi Sadarkaa Sadarkaadhaan To’achuun Gargaarsa Gochuu. Sa’aatii 40
4 Sagantaalee fi Cheekliistota Adda Addaa Qopheedhaan Raawwii Madaaluu. Sa’aatii 20
5 Dhiyeessii fi Galtee Akkasumas Itti Fayyadaminsa Kitaabolee Barataa fi Barsiisaa Hordofuu. Sa’aatii 76
6 Modeelii Gargaarsa Barnootaa, Laboraatoorii fi Meeshaalee Baruu-Barsiisuu Adda Addaa Hojiirra Ooluu Isaanii Hordofuu Sa’aatii 16
7 Humna Namaa Akkasumaas Faayinaansii M/B Haala Gaarii Ta’een Hojiirra Ooluu isaanii Hordofuu. Sa’aatii 16
8 Galtee Meeshaalee Baruu-Barsiisuuf DabalataanBarbaachisan Piroojeektii Qopheessuudhaan Dhugoomsuu/Hojechuu Sa’aatii 20
9 Barattoota Umuriin Isaanii Barumsaaf Gahe Hirmaannaa Maatii Lakkoofsaan Addaan Baasuudhaan Ulaagaa ta’een Akka Baratan Hordofuu Sa’aatii 60(120)
10 Ga’eessota Carraa Barnootaa Haala Itti Argachuu Qabaniin Karoora Qopheessuu Sa’aatii 20
11 Barnoota Gahumsa Keessoo Jabeessuufii To’achuu Sa’aatii 310
12 Qulqullina Barnootaa Mirkaneessuu Sa’aatii 960
13 Gahumsa Mataa Ofiitiifi Qaamota Ogeeyyii Barnootaa Bakka Adda Addaatti Guddisuu Sa’aatii 602
14 Tooftaalee Baruufi Barsiisuu Qajeelchuu Sa’aatii 520
የቡልቡላ ራዕይ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
የ2014 ዓ.ም የዜጎች የስምምነት ሰነድ መሰረት የሚሰጡ አገልግሎቶችና የአገልግሎት ስታንደርድ (Citizen Charter)
የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች
1. እድሜያቸዉ ለትምህርት የደረሱ ሁሉም ዜጎች የትምህርት አገልግሎት በመስጠት የትምህርት ተደራሽነትን ማሳደግ፣
2. የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ፣ የልዩ ፍላጎት ትምህርት ያላቸዉን እና በማስፋፊያ አከባቢ ያሉ ዜጎች የትምህርት እድል እንድያገኙ በማድረግ ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ፣
3. የመጽሐፍ ተማሪ ጥምርታን ወደ ስታንደርዱ በማድረስ በሁሉም የትምህርት አይነት እና ደረጃ የተማሪዎች ዉጤት 50% እና በላይ በማስመዝገብ የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ፣
4. ምቹ የትምህርት አከባቢ እንዲፈጠር ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት፣
5. በሁሉም የትምህርት እርከኖች መጠነ መድገምና መጠነ ማቋረጥን ዝቅ በማድረግ የትምህርት ዉስጣዊ ብቃትን ማሻሻል፣
6. ከክፍል ወደ ክፍል የዝዉዉር ምጣኔን ከፍ በማድረግ የትምህርት ዉስጣዊ ብቃትን ማሻሻል፣
1. የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንደርዶችና ሊሟሉ የሚገቡ ቅድመ ሁኔታዎች
ተ.ቁ የአገልግሎቱ አይነት ስታንደርድ ለእያንዳንዱ ከደንበኞች የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
1. የመማሪያ መጽሐፍት ስርጭት 2 ሰዓት የመጽሐፍ ፍላጎት ማሳወቅና ሞዴል 19 ይዞ መገኘት
2. የትምህርት ግብአት ስርጭት 2 ሰዓት ፍላጎት ማሳወቅ
3. ምቹ የትምህርት ቤት አከባቢን ለመፍጠር ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት 4 ሰዓት ስለጉዳዩ የሚገልጽ መረጃ
4. የተለያዩ የድጋፍ ደብዳቤዎች 15 ደቂቃ ስለጉዳዩ የሚገልጽ መረጃ
5. ድጋፍና ክትትል ማካሔድ 4 ሰዓት መረጃዎችን በአግባቡ አደረጅቶ መጠበቅ
6. ለባለዘርፈብዙ ጉዳዮች አሰራር ድጋፍና ክትትል ማካሔድ 4 ሰዓት መረጃዎችን በአግባቡ አደረጅቶ መጠበቅ
7. የቀረቡ ቅሬታዎችን መፍታት 3 ቀን መረጃን በአግባቡ አደራጅቶ ማቅረብ
8. ለተለያዩ መመሪያዎች ማብራሪያ ለሚጠይቁ 10 ደቅቃ መመሪያን መሰረት የደረገ መረጃ
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራት የፈጀው ሰዓት /ቀን የደንበኞች ፍላጎት
9 ቅድመ ምልመላና መረጣ ማካሄድ 15 ሰዓት ግልጽና ከአድሎ ነጻ የሆነ የእጩ መምህራን ምልመላ በጥራት በ15 ቀናት ምልመላ ይፈለጋል ፡፡
10 አዲስ ጀማሪ መምህራን ምደባ
ማካሄድ 8 ሰዓት አዲስ ጀማሪ መምህን በፍትሃዊና በሰሳታፊ በሆነ መልኩ በ3ቀን ውስጥ ምደባ እዲሰጣቸው ይፈልጋሉ ፡፡
11 ነባር መምህራን ዝውውር መፈፀም
/የውስጥና ውጭ/ 192 ሰዓት ግልጽና ፍትሃዊ ዝውውር በ5ቀን ውስጥ እዲሰራላቸው ይፈልጋሉ ፡፡
12 ለመምህራንና ለት/አመራር የስራ ላይ ስልጠና መስጠት 16 ሰዓት የትምህርት አመራሩን እና መምህራኑ ከአዲስ አሰራሮችና ዘዴዎች ጋር ራሳቸውን የማብቃትና የማሳደግ ፍላጎት ፡፡
13 የመምህራንና ት/አመራሩን የደረጃ እድገት መሰረት 16 ሰዓት የደረጃ እድገት በ3 ቀናት ውስጥ እዲሰራላቸው ይፈልጋሉ ፡፡
14 የሱፐርቪዥንአገልግሎትመስጠት 1520 ሰዓት ተከታታይና ችግር ፈቺ የሆነ ሙያዊ የሱፐርቪዥን አገልግሎት ማግኘት ፡፡
15 አደረጃቶችን ማጠናከር 16 ሰዓት ልዬ ልዬ አደረጃጀቶቸን በማጠናከር በትምህርት ስራ ላይ ለውጥ በማምጣት የት/ጥራት ፓኬጅን ተግባራዊ ማድረግ ጥራቱን ማረጋገጥ ይፈለጋል ፡፡
16 ጥናትና ምርምር ማካሄድ 57 ሰዓት ደረጃውን የጠበቀ ጥናትና ምርምር በማድረግ የትምህርት ችግሮችን እንዲፈቱ ይፈለጋል ፡፡
ተ.ቁ የአገልግሎት አይነት ስታንዳርድ ለእያንዳንዱ ከደንበኞች የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
17 የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና አልፈው የምደባ ቅሬታ ላቀረቡ 15 ደቂቃ የመኖሪያ አድራሻ የሚገልፅ መረጃ
18 የተለያዩ የድጋፍ ደብዳቤዎች 15 ደቂቃ ስለ ጉዳዩ የሚገልጽ መረጃ
19 ድጋፍና ክትትል ማካሄድ 4 ሰዓት መረጃችን በግባቡ አደራጅቶ መጠበቅ
20 ለባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች አሰራር ድጋፍና ክትትል ማካሄድ 4 ሰዓት መረጃዎችን በአግባቡ አደራጅቶ መጠቀም
21 የተግባር ተኮር ጎልማሶች ትምህርት ድጋፍና ክትትል ማካሄድ 4 ሰዓት መረጃዎችን በአግባቡ አደራጅቶ መጠቀም
22 የውጤት ትንተና በመስራት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መወያየት 8 ሰዓት የድርሻውን መወጣት
23 ለት/ቤቶች የትምህርት ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆ ማድረግ 8 ሰዓት የድርሻውን መወጣት
24 ክልላዊ ፈተና ወሳጆችን መረጃ ማጣራት 2 ሰዓት መረጃዎችን በአግባቡ ማጣራት
25 ብሄራዊ ፈተና ወሳጆችን መረጃ ማጣራት 2 ሰዓት መረጃዎችን በአግባቡ ማጣራት
26 ክልላዊ ፈተና ወሳጆችን ማስፈተን 2 ቀን የፈተና ህግን ጠብቆ መፈተን
27 ብሄራዊ ፈተና ወሳጆችን ማስፈተን 3 ቀን የፈተና ህግን ጠብቆ መፈተን
28 ክልላዊ ፈተና ውጤት ማሰራጨት 15 ደቂቃ መረጃዎችን በአግባቡ ማጣራት
29 ብሄራዊ ፈተና ውጤት ማሰራጨት 15 ደቂቃ መረጃዎችን በአግባቡ ማጣራት
30 የቀረቡ ቅሬታዎችን መፍታት 10 ደቂቃ መረጃዎችን በአግባቡ አደራጅቶ ማቅረብ
31 ለተለያዩ መመሪያዎች ማብራሪያ ለሚጠይቁ 10 ደቂቃ መመሪያን መሰረት ያደረገ መረጃ
ተ.ቁ የሚሰጡ አገልግሎቶች ስራው የሚወስደው ጊዜ በሰዓት
32 የተማሪዎች መረጃ ዝግጅት ስራን ማከናወን 251 ሰዓት
33 የአጠቃላይ ትምህርት ተቋማዊ መረጃ ማዘጋጀትና ማሰራጨት፣ 20ሰዓት
34 በትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት ላይ ለፈፃሚ ባለሙያዎች ሥልጠና መስጠትሥልጠና መስጠት 1188 ሰዓት
35 የመምህራንና ትምህርት አመራር መረጃ ዝግጅትና ስርጭት 395ሰዓት
[Forwarded from Kolfe keranio education bureau (Mesfin Asnake)]
የ2014 ዓ/ም ሚኒስትሪ ውጤት ለማየት በዚህ
ዌይብ ሳይት በመግባት ID በማስገባት GO የሚለውን ይጫኑ http://aaceb.gov.et
ቀን 15/11/2014 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ፡፡
ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 64.9 ፐርሰንት ተማሪዎች 50 እና በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ይህም ካለፉት አመታት ከተመዘገቡት ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ውጤቶች አንጻር ሲታይ ከፍተኛ ውጤት ሆናል፡፡
ለውጤቱ መመዝገብም የሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚና የላቀ በመሆኑ ቢሮው ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት በሙሉ ምስጋናውን እያቀረበ ከሰኞ ማለትም ከ18/11/2014 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎች ውጤታችሁን በቀጣይ በምናሳውቃችሁ አድራሻ አማካኝነት ኦላይን መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
አዲስ አበባ ትምሀርት ቢሮ
