Bulbula Raey Primary School ቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
Open in Telegram
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ12 ውስጥ በ2002ዓ.ም የተቋቋመ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው:: Bulbula Raey Primary School was established in 2002 EC in Bole Sub-City, Woreda 12, Addis Ababa.
Show more352
Subscribers
+124 hours
-57 days
-330 days
Posts Archive
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ሰራተኞች ፣ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች ስለነበረን ተከታታይ መልካም ሁለት ዓመታት ላሳያችሁኝ ፍቅድ አንድነት እና ክብር ከልብ እያመሰገንሁ 2015ዓ.ም መልካም የትምህርት እና የስራ ዘመን እንዲሆንላችሁ ከልብ እመኛለሁ፡፡
መምህር ታገል ጋሻዬ
ቀን 17/12/2014 ዓ.ም
ቡልቡላ ራዕይ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
የምዝገባ ማስታወቂያ
የ2015 ዓ.ም የተማሪዎች የምዝገባ ፕሮግራም
የመደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ፕሮግራም
የምዝገባ ቀን ከነሀሴ 23-30/12/2014 ዓ.ም
የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
ተማሪዉ ለምዝገባ ሲመጣ ወላጅ ወይም አሳዳጊ ይዞ መምጣት አለበት
ከክፍል ወደ ክፍል የተዛወሩበትን ሰርተፍኬት
የወላጅ ወይም ያሳዳጊ መታወቂያ ኮፒ
ሁለት የእጅ ሳሙና
የአዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ፕሮግራም
የምዝገባ ቀን ከጷጉሜ 01-05/13/2014 ዓ.ም
የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
ከክፍል ወደ ክፍል የተዛወሩበትን ሰርተፍኬት
2x2 የተማሪዉ ጉርድ ፎቶግራፍ 2
ተማሪዉ ለምዝገባ ሲመጣ ወላጅ ወይም አሳዳጊ ይዞ መምጣት አለበት
የወላጅ ወይም ያሳዳጊ መታወቂያ ኮፒ
ከተማሩበት ት/ቤት መሸኛ
አንድ 3x4 የሆነ የወላጅ ጉርድ ፎቶግራፍ
አንድ ክላሴር
ሁለት የእጅ ሳሙና
ኬጂ 1 ለመመዝገብ የሚመጡ ተማሪዎች መስከረም 3 (ትምህርት ሲጀመር)
4 ዓመት እና በላይ የሞላቸው ብቻ ነው የምንመዘግበው ማሳሰብያ፡- ማንኛዉም ተመዝጋቢ ለምዝገባ ሲመጣ ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን ካላሟላ መመዝገብ አይችልም፡፡
እንኳን ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ፡፡
ት/ቤቱ
Guyyaa 17/12/2014
BARUMSAA BULBULAA RAA'II SADARKAA 1FFAA
Beeksisa Galmee Bara Barnootaa 2015
Sagantaa Galmee Barattoota Buleeyyii
Guyyaa Galmee Hagayya 23 hanga 30/12/2014
Ulaagaalee galmeedhaaf barbaachiisan
Barataan /ttuun galmeedhaaf yoo dhufu/dhuftu maatii yookiin guddiftuu fidee/fiddee dhufu qaba/ qabdi
Kaardii barataa /ttuu
Waraqaa eenyummaa maatii yookiin giddiftuu koppii tokko
Saamuunaa harkaa lama /2
Sagantaa Galmee Barattoota Haaraa
Guyyaa galmee qaamee / xawalwaallee 1 hanga 5/13/2014
Ulaagaalee galmeedhaaf barbaachiisan
Kaardii barataa /ttuu
Suuraa barataa/ttuu abbaa 3x4 lama /2
Suuraa maatii barataa/ttuu abbaa 3x4 tokko/ 1
Waraqaa eenyuummaa maatii yookiin guddiftuu koppii tokko /1
Waraqaa geggeessituu
Saamuunaa harkaa lama /2
Kilaaseerii tokko barataa/ttuu tokko qofaaf
Kejii tokkoffadhaf galmef kaan dhufaan wagga afur (4)qofa ta,uu isiin beeksifna
Hubachiisa : barataan/ttuun kamiyyuu galmeedhaaf yoo dhufu ulaagaalee armaan olitti tarreeffaman yoo guutuu baate galmaa’u hin danda’u.
BAGA BARA BARNOOTAA 2015 A.L.I ISIN GAHE
Mana barumsichaaA
[Forwarded from ትምህርት በቤቴ®]
ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መሰጠት ይጀምራል❗️
ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ በሚጀምረው አዲሱ ስርአተ ትምህርት ( ካሪኩለም) መሰረት ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የማጠናቀቂያ ፈተና መውሰድ የሚጀምሩ ይሆናል።
ለሁሉም ክልሎች ትምህርት ቢሮዎች ከተላከ ፋይል እንደተረዳነው የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ካላንደር የተገለጸ ሲሆን ከሰኔ 12 እስከ ሰኔ 16 /2015 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት ውስጥ ሁሉም ተማሪዎች የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ሲወስዱ 6ኛ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ በልዩ ሁኔታ የ6ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መውሰድ ይጀምራሉ።
በ2009 ዓ.ም የመጨረሻው የ10ኛ ልፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከተሰጠ እና የ10ኛ ክፍል መልቀቂይ ብሔራዊ ፈተና ( ማትሪክ) መሰጠት ካቆመና ተማሪዎች በክፍል ውጤታቸው ብቻ ማለፍ ከጀመሩ ወዲህ ጥቂት ጊዜያት በኋላ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር ሲገለጽ ቆይቶ ነበር።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
በት/ት ፍኖተ ካርታ ከቅድመ መደበኛ እስከ በመጀመሪያ መካከለኛ ት/ቤቶች በየክፍል ደረጃ የሚሠጡ የት/ት አይነቶች:-
😁= ቅድመ መደበኛ (KG) ለሁለት አመት የሚሠጥ:-
1ኛ= የአፍ መፍቻ ቋንቋ
2ኛ= አካባቢ ሳይንስ
3ኛ= ሙያ
4ኛ= ሂሳብ
5ኛ= የሠውነት ማጎልመሻ ናቸው፡፡
😁በመጀመሪያ ደረጃ ከ1ኛ-6ኛ ክፍል የሚሠጡ የት/ት አይነቶች:-
1ኛ= የአፍ መፍቻ ቋንቋ
2ኛ= አገር አቀፍ ቋንቋ
3ኛ= እንግሊዘኛ
4ኛ= ሂሳብ
5ኛ= አካባቢ ሳይንስ
6ኛ= የግብረገብ ት/ት
7ኛ= ሙያ
8ኛ= የሠውነት ማጎልመሻ ናቸው፡፡
😁በመጀመሪያ መካከለኛ ደረጃ ከ7ኛ-8ኛ ክፍል የሚሠጡ የት/ት አይነቶች:-
1ኛ= የአፍ መፍቻ ቋንቋ
2ኛ= የአገር አቀፍ ቋንቋ
3ኛ=እንግሊዘኛ
4ኛ= ሂሳብ
5= ሳይንስ
6ኛ= ህብረተሰብ
7ኛ= ስነ -ዜጋ
8ኛ= ሙያ
9ኛ= አይቲ (IT)
10ኛ= የሠውነት ማጎልመሻ ናቸው::
ሀምሌ 22/2014
