Bulbula Raey Primary School ቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
Open in Telegram
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ12 ውስጥ በ2002ዓ.ም የተቋቋመ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው:: Bulbula Raey Primary School was established in 2002 EC in Bole Sub-City, Woreda 12, Addis Ababa.
Show more352
Subscribers
+124 hours
-57 days
-330 days
Posts Archive
Barsiisonni mana barumsaa bulbulaa raa'ii guyyaa gaafa 5/02/2015 karoora bsc irratti ogeessa super Deresedhaan leenjiin hubannoo fudhataniuru ykn leenji"aniiru
የ2015ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት መክፈቻ ቀን /First day first class/ በቡልቡላ ራዕይ የመጀ/ደ/ት/ቤት በ09/01/2015ዓ.ም በዚህ መልክ ተከናውኗል፡፡
በቦሌ ክፍለከተማ አስተዳደር ወረዳ 12 ትምህርት ጽ/ቤት ስር የሚገኘው የቡልቡላ ራዕይ ቅድመ መጀመሪያና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና በ2015 በጀት ዓመት መሪ እቅድ እንዲሁም በ2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን አጀማመር ዙሪያ ከትምህርት ቤቱ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ጋር ዓርብ መስከረም 6 ቀን 2015 ዓ/ም ሰፊ ውይይት በማድረግና የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ ተጠናቋል።
በቦሌ ክፍለከተማ አስተዳደር ወረዳ 12 ትምህርት ጽ/ቤት ስር የሚገኘው የቡልቡላ ራዕይ ቅድመ መጀመሪያና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና በ2015 በጀት ዓመት መሪ እቅድ እንዲሁም በ2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን አጀማመር ዙሪያ ከትምህርት ቤቱ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ጋር ዓርብ መስከረም 6 ቀን 2015 ዓ/ም ሰፊ ውይይት በማድረግና የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ ተጠቋል።
