Bulbula Raey Primary School ቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
Open in Telegram
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ12 ውስጥ በ2002ዓ.ም የተቋቋመ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው:: Bulbula Raey Primary School was established in 2002 EC in Bole Sub-City, Woreda 12, Addis Ababa.
Show more352
Subscribers
+124 hours
-57 days
-330 days
Posts Archive
English G 7 Student's format edited.pdf4.87 MB
Citizenship Education Grade 7 Textbook.pdf5.37 MB
ኬጂ የሚያስተምሩ መምህራን
ወ 2 ሴ 25 ድ 27 መሆናቸውን እናሳውቃለን፡፡
ለግብረ-ገብ የተመረጡ መምህራን
1ኛ.መምህር ሰብለ ግርማ
2ኛ.መ/ር ሰዓዳ ይመር
3ኛ.መ/ር ቤተልሄም በየነ
4ኛ.መ/ር ስራሽ ብዙ
5ኛ.መ/ር ህይወት ጌትነት
6ኛ.መ/ር ብዙ ደለለኝ መሆናቸውን እናሳውቃለን፡፡
ቡልቡላ ራዕይ ቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች
1.ልኡል ቴዎድሮስ ወ 6ኛ ክፍል
2.ፉአድ ኡመር ወ 3ኛ ክፍል
የቡልቡላ ራዕይ ቅድመ አንደኛ,አንደኛና መካከለኛ ትምህርት ቤት በ2015 ዓ.ም ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች
ኬጂ በአማርኛ 665
ኬጂ በአፋን ኦሮምኛ 175
ከ1ኛ እስከ 8ኛ
በአማርኛ 1615 ተማሪዎች
በኦሮምኛ 496 ተማሪዎች ናቸው፡፡
Repost from N/a
መረጃችሁ ትክክል ያልሆነ እንዲሁም ቅሬታ እና ጥቆማ ያላችሁ ዛሬ እስከ 10:00 እንዲታመለክቱ በጥብቅ እናሳስባለን።
Barsiisotni ragaan keessan dogongora qabu, akkasumas komii fi eeruu adda adaa qabdan har'a hanga sa'aatii 10:00tti akka dhiyeeffattan cimsinee isin beeksifna.
ለቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ስም ጠሪ መምህራን በሙሉ ነገ ማለትም አርብ ከ5:00 ሰዓት ጀምሮ ሮስተር ገቢ እንድታደርጉ እና ካርድ ወይም ሰርተፍኬት ያልወሰዳችሁ እንድትወስዱ፡፡
