en
Feedback
Gamo zone RMNCH-N team

Gamo zone RMNCH-N team

Open in Telegram

This channel is used to exchange new initiatives, ideas and updates within Gamo zone for sustainable, reliable and timely interaction among zone, woreda and PHCU staffs to strengthening routine immunization.

Show more
431
Subscribers
No data24 hours
+67 days
+1030 days
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+6
in 0 channels
August '26
+10
in 0 channels
Get PRO
July '26
+12
in 0 channels
Get PRO
June '26
+5
in 0 channels
Get PRO
May '26
+7
in 0 channels
Get PRO
April '26
+4
in 0 channels
Get PRO
March '26
+4
in 0 channels
Get PRO
February '26
+1
in 0 channels
Get PRO
January '260
in 0 channels
Get PRO
December '25
+11
in 0 channels
Get PRO
November '25
+7
in 0 channels
Get PRO
October '25
+8
in 0 channels
Get PRO
September '25
+8
in 0 channels
Get PRO
August '25
+11
in 0 channels
Get PRO
July '25
+10
in 0 channels
Get PRO
June '25
+13
in 0 channels
Get PRO
May '25
+17
in 0 channels
Get PRO
April '25
+13
in 0 channels
Get PRO
March '25
+21
in 0 channels
Get PRO
February '25
+25
in 0 channels
Get PRO
January '25
+15
in 0 channels
Get PRO
December '24
+24
in 0 channels
Get PRO
November '24
+32
in 0 channels
Get PRO
October '24
+18
in 0 channels
Get PRO
September '24
+8
in 0 channels
Get PRO
August '24
+15
in 0 channels
Get PRO
July '24
+35
in 0 channels
Get PRO
June '24
+20
in 0 channels
Get PRO
May '24
+23
in 0 channels
Get PRO
April '24
+21
in 0 channels
Get PRO
March '24
+33
in 0 channels
Get PRO
February '24
+21
in 0 channels
Get PRO
January '24
+18
in 0 channels
Get PRO
December '23
+11
in 0 channels
Get PRO
November '23
+6
in 0 channels
Get PRO
October '23
+208
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September0
06 September+1
05 September+1
04 September0
03 September0
02 September+4
01 September0
Channel Posts
photo content
+6

2
‎የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ መደበኛ ሳምንታዊ የክስተት አስተዳደር ስርዓትን እና የመሰረታዊ የጤና አገልግሎት አፈፃፀምን ገመገመ፤ ‎ ‎አርባ ምንጭ:- ጳጉሜ 2/2018 ዓ.ም (የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ) ‎ ‎በተደረገው ቅንጅታዊ አሰራር ወባ የመያዝ ምጣኔ መቀነሱን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡ ‎ ‎ህብረተሰቡን ከወባ ወረርሽኝ እና ሥርዓተ ምግብ አለመመጣጠን በሽታን ለመከላከል ቅንጅታዊ አሠራሩ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የመምሪያው ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ባንጌ ባንጃ አሳስበዋል። ‎ ‎በወባማ ወረዳዎች የተሰራጩ ፀረ ወባ ኬሚካሎች በወቅቱ ርጭት ያካሄዱ መዋቅሮች እንዲጠናከሩ እና ርጭት ያልጨረሱ መዋቅሮች በፍጥነት ሊጨርሱ ይገባል ተብሏል፡፡ ‎ ‎ጤናና ጤና ነክ ጉዳዮች ቁጥጥር ሥራ በሣምንቱ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ህገ ወጥ የመዲሃኒት ክምችት እና ጥራታቸው የጎደሉ የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶች ተወግደዋል፡፡ ‎ ‎የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል የአከባቢ ቁጥጥር ሥራዎች የተጠናከሩ ቢሆንም ወረርሽኙን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር እስክቻል ድረስ ተግባሩን ማጠናከር እንደሚገባ በውይይቱ ከተሳታፊዎች አፅኖት ተስጥቶታል። ‎ ‎የህፃናት ሥርዓተ ምግብ አለመመጣጠን በሽታን ለመቆጣጠር በየደረጃው የህፃናት የምግብ እጥረት ሁኔታ የልየታ ስራ መጠናከር ይኖርበታል ተብሏል። ‎ ‎በእለቱ ስብሰባ የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ባንጌ ባንጃ፣ የመምሪያው ከፍተኛ ባለሙያዎች፣ የወረዳ ጤና ጽ/ቤት አመራር እና ባለሙያዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። ‎ ‎
29
3
Gamo Zone Health Department Health Related Meeting Friday, Jul 3, 11:00 AM – Thursday, Dec 31, 12:00 PM Google Meet joining info Video call link: https://meet.google.com/wyh-bhcs-zmi
28
4
ሠላም ሠላም!! ዛሬ 8፡30 ላይ በወባ፣ ሥርዓተ-ምግብ አለመመጣጠን እንዲሁም በመሠረታዊ የጤና አገልግሎት አፈጻጸም ዙሪያ በበይነ-መረብ መደበኛ ውይይት ለማድረግ ዝግጅታችንን ጨርሰናል፡፡ ስለሆነ ከመዋቅራችሁ የጽ/ቤት ኃላፊ፣ የዩኒት አስተባባሪ፣ የበሽታ መከላከልና ጤና ማበልጸግ ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ፣ የእናቶችና ህጻናት ስርዓተ-ምግብና ወጣቶች ጤና ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ እንዲሁም የዘርፈብዙ ኤች.አይ..ቪ/ኤድስ ምላሽ ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ ከታች በተያያዘው ሊንክ በመጠቀም እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡
292
5
አጅግ አስቾካይ! የኮማንድ ፖስት ሪፖርት ወደ ጎግል ሺት ያለስገቡ መዋቅሮች ሲሆኑ በነዚህ መዋቅሮች ሪፖርት ያለማስገባት የተነሣ ሪፖርት አስከአሁን ለክልል መላክ ያልተጫለና ከፍተኛ ትችት ከክልል እየ
አጅግ አስቾካይ! የኮማንድ ፖስት ሪፖርት ወደ ጎግል ሺት ያለስገቡ መዋቅሮች ሲሆኑ በነዚህ መዋቅሮች ሪፖርት ያለማስገባት የተነሣ ሪፖርት አስከአሁን ለክልል መላክ ያልተጫለና ከፍተኛ ትችት ከክልል እየተሰነዘረብን ይገኛል፡፡ ስለሆነም የወረዳዎችን ትከታተሉ ዘንድ ተመደባችሁ የዞን ባለሙያዎች ተዋት አስከ 2 ሰዓት ሪፖርቱ ወደ ጎግል ሺት እንዲገባ እንድታደርጉ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ግልባጭ ለአቶ ሴይፉ ዋናቃ ለወ/ሮ ባንጌ ባንጃ
178
6
የነሐሴ ወር VRF ያልላኩ ጤና ተቋማት
118
7
No text...
118
8
Gamo Zone Health Department Health Related Meeting Friday, Jul 3, 11:00 AM – Thursday, Dec 31, 12:00 PM Google Meet joining info Video call link: https://meet.google.com/wyh-bhcs-zmi
571
9
እስቾካይ!! ‎ ‎ዛሬ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት ላይ ጳጉሜ 4 ላይ የሚከበረውን የህብር ቀን አስመልክቶ በሚከናወኑ አበይት ኩነቶች ዙሪያ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ውይይት ይካሄዳል። ‎ ‎ስለሆነም በውይይቱ የሁሉም ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የሁሉም ከተማ ጤና ዩኒት አስተባባሪዎች እንዲሁም የሁሉም ሆስፒታል ስራ አስኪያጆች ከታች በተላከው ሊንክ በመጠቀም በተገለፅው ሰዓት ትሳተፉ ዘንድ እናሳስባለን። ‎
360
10
የኮማንድ ፖስት ኢ-ሜይል የላኩ
የኮማንድ ፖስት ኢ-ሜይል የላኩ
305
11
የኮማንድ ፖስት ኢ-ሜይል የላኩ+1
የኮማንድ ፖስት ኢ-ሜይል የላኩ
1
12
ዙፍኔ ከተማ ልኳል በሚል ይስተካከል
139
13
ይነበብ እንደሚታወቀው የ90 ቀን ኮማንድ ፖስት እቅድን ለመከታተል የዞናል ከፍተኛ ባለሙያዎች ወረዳ እንዲደግፉ እና ከተመደበቡበት ወረዳ የኮማንድ ፖስት ፎካል በማስመደብ የኢሜል አድሬሳቸወን እጂግ ቢ
ይነበብ እንደሚታወቀው የ90 ቀን ኮማንድ ፖስት እቅድን ለመከታተል የዞናል ከፍተኛ ባለሙያዎች ወረዳ እንዲደግፉ እና ከተመደበቡበት ወረዳ የኮማንድ ፖስት ፎካል በማስመደብ የኢሜል አድሬሳቸወን እጂግ ቢዘገይ እስከ ነሐሴ 26/2018 ዓ.ም ለማቅረብ መስማማታችን ይታወቃል፡፡ ሆኖም ከ ተዋቀሩ 4 ምድብ ሁለቱ ምድብ ቢቻ የኮማንድ ፖስት ፎካል አስመድበው የኢሜል አድሬሳቸውን የላኩ ሲሆን የተቀሩት 2 ምድቦች ምንም እንቅስቃሴ አላደረጉም፡፡ ስለሆነም የተሠጣቸው ኃላፊነት ከባድ መሆኑን በመረዳት እስገ ነገ 4፡00 ቢቻ መረጃውን በመውሰድ እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡ ግልባጭ - ለአቶ ሴይፉ ዋናቃ - ለወ/ሮ ባንጌ ባናጃ
174
14
+2
Comand Post Reporete form for PHCU and Hospital.xlsx
646
15
Command Post Report Form
574
16
+3
No text...
194
17
+9
No text...
166
18
በጋሞ ዞን በተለያዩ ጤና ተቋማት በተደረገ ድንገተኛ ቁጥጥር ከ 4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ከደረጃ በላይ የተያዘ እና የአገሪቱ ተስማሚነት ምዘና ያላለፉ መድሃኒት በቁጥጥር መያዙ ተነገረ፤ ‎ ‎አርባ ምንጭ፡- ነሐሴ 25/2018 ዓ.ም (የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ) ‎ ‎በጋሞ ዞን በተለያዩ ጤና ተቋማት በተደረገ ድንገተኛ ቁጥጥር ከአራት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ከደረጃ በላይ የተያዘ የህክምና መገልገያ ቁሣቁስ እና መድሃኒት መያዙን የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ የምግብ፣ መድሃኒትና የጤና ነክ አገልግሎቶች ጥራት ግብዓት ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እስታውቋል። ‎‌ ‎ከደረጃቸው በላይ ሕክምና ሲሰጡ በተገኙ 12 የመጀመሪያ ደረጃ እና በ 4 መካከላኛ ክሊኒኮች ላይ ህጋዊ እርመጃ የተወሰደባቸው ሲሆን በ 9 የመጀመሪያና መካከለኛ ክሊኒኮች ላይ የፁሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰቷቸዋል። ‎ ‎ይህ በእንዲህ እንዳለ በተለያዩ ጤናና ጤና ተቋማት ከደረጃ በታች የተመረቱትንና የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸውን ምግብ ነክ ግብዓቶች በኦፕሬሽኑ መያዝ የተቻለ ሲሆን በግምት ከ 9 መቶ ሺህ ብር ሊያወጡ እንደሚችሉ ተጠቁሟል። ‎ ‎በመጨረሻም ችግር በተገኘባቸው በሌሎች ጤናና ጤና ነክ ተቋማት ላይ ተመጣጣኝ ርምጃ የተወሰደ መሆኑን የዞን ጤና መምሪያ የምግብ፣ መድሃኒትና የጤና ነክ አገልግሎቶች ጥራት ግብዓት ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አክሎ በማስታወቅ ህብረተሰብም ችግር ያለባቸውን ተቋማት በመጠቆም የተለመደ ትብብር ያደርግ ዘንድ ጥሪ ቀርቧል።
144
19
+6
No text...
88
20
የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ  የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል መደበኛ ስብሰባ አካሄደ፤ ‎ ‎አርባ ምንጭ፡- ነሐሴ 25/2018 ዓ.ም ( የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ) ‎ ‎የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ  የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል በበይነ-መረብ በመታገዝ መደበኛ ስብሰባ አካሂዷል። ‎ ‎ከወባ በሽታ ጋር በተያያዙ በሳምንቱ ውስጥ በሽታው በ 4 ሺህ 175 ሰዎች ላይ ተገኝቶ ህክምና የተደረገላቸው ሲሆን ይህም ከባለፈው ሳምንት ጋር ሲነፃፀር የመቀነስ አዝማሚያ  አሳይቷል። በሽታውን ለመከላከል የመኝታ አጎበር አጠቃቀምን ማሻሻል፣ ማህበረሰቡን በማሳተፍ የአከባቢ ቁጥጥር ስራን መስራት፣ የቤት ለቤት ጉብኝት እና ጤና ተቋማትን በመድሃኒት ዝግጅ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቁሟል። ‎ ‎ከስርዓተ-ምግብ ልየታ ስራ ጋር በተያያዘ 6 ሺህ 904 ህፃናት ለስርዓተ-ምግብ ልየታ ተደርጎላቸው በ29 ህፃናት ላይ ከፍተኛ የምግብ አለመመጣጠን ችግር ገጥሟቸው በውሎ ገብ እና በተኝቶ ህክምና ጣቢያ ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል። ከዚሁ ፕሮግራም አንፃር በቦረዳ ወረዳ እና በዋጫ ከተማ አስተዳደር በሳምንቱ ውስጥ ደካማ አፈፃፀም ተመዝግቦባቸዋል። ‎ ‎ይህ በእንዲህ እንዳለ የቀጣይ 90 ቀናት የበሽታ መከላከልና ጤና ማበልፅግ፣ የእናቶች፣ ህፃናት፣ ስርዒተ-ምግብና ወጣቶች ጤና እንዲሁም የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ እና የጉበት በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬቶች የመሰረታዊ የጤና አገልግሎት ዕቅድ ቀርቦ መግባባት ላይ ተደርሷል። ‎ ‎በመጨረሻ በመድረኩ የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ም/ኃላፊ ወ/ሮ ባንጌ ባንጃ፣ የዞኑ ጤና መምሪያ የማኔጅመንት አባላት እና ባለሙያዎች፣ የወረዳና የከተማ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ባሉሙያዎች እንዲሁም የአጋር ድርጅት ተወካዮች ተሳትፈውበታል።
95