5 445
Subscribers
-1224 hours
-797 days
-41530 days
Posts Archive
5 440
Fenerbahçe has returned to the UEFA Champions League group stage after 18 years.
Fenerbahçe secured their place in the group stage of the competition by defeating Lyon, thanks to goals scored by Vedat Muriqi and Archie Brown.
5 440
🚨BREAKING፦
ሊቨርፑል ሴኔጋላዊውን ክንፍ ተጫዋች ኢስማኢላ ሳርን ለማስፈረም ድርድር ጀምሯል።
ሊቨርፑል ለሳር ወደ 50 ሚሊዮን ፓውንድ የሚጠጋ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን፣ ተጫዋቹም ወደ ሊቨርፑል ለመዘዋወር ፍላጎት አለው።
[Fabrizio Romano]
5 440
🚨 ሪያል ማድሪድ በዘንድሮው የUCL የሊግ ምዕራፍ ላይ ሊቨርፑልን በአንፊልድ አያገኝም።
አዲሱ የUEFA ህግ ተመሳሳይ ሁለት ቡድኖች በሊግ ምዕራፉ ለሶስት ተከታታይ ጊዜ በተመሳሳይ ሜዳ እንዲገናኙ አይፈቅድም።
