en
Feedback
ASTUECSF ACTION OFFICIAL

ASTUECSF ACTION OFFICIAL

Open in Telegram

Evangelism And Mobilization

Show more
224
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ 🔔ማስታወሻ🔔 "¹⁴ እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ? ¹⁵ መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?" — ሮሜ 10፡14-15 ♦️ሰላም ሰላም ቅዱሳን እንደምን አላችሁ? ነገ 🕚ከ11፡30 ጀምሮ 🔹የፀሎት እና 🔹የትምህርት ጊዜ ይኖረናል 📖'የወንጌል ተልዕኮና ልኡካን' የሚለውን ትምህርት እንወስዳለን። ስለዚህም ሁላችን      @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🌟💫🔆🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹                               🔔In-reach🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  ነገ 🕠 11: 30 ጀምሮ 🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

የዮሐንስ ወንጌል የንባብ እቅድ
የዮሐንስ ወንጌል የንባብ እቅድ

A🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹                        🔔 ማስታወቂያ 🔔 📖የመፅሀፍ ቅዱስ ንባብ እቅድ📖 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋 👉ጌታ ቢፈቅድ ጥቅምት 2 (አርብ) በመንፈሳዊ እድገት መርሀ-ግብሩ መሰረት የጀማ ስብከት ይኖረናል።     ☑️  ይህም አገልግሎት ለብዙዎች መዳን ምክንያት እንዲሆን የእግዚአብሔርም ክብር በሀይል እንዲገለጥ እንድ team አስቀድመን በቃሉ ልንታጠቅ ይገባናል። “የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው።” — ኤፌሶን 6፥17      ☑️እናም ይህን በማስመልከት በAction team ከመስከረም 11(ቅዳሜ) ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት የሚቆይ 'የዮሐንስ ወንጌል የንባብ እቅድ' ተዘጋጅቷል። 👉 ስለዚህም ሁላችን የaction team ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ ባለንበት ሆነን እግዚአብሔር የቃሉን እውነት እንዲያበራልን በመፀለይ ፣ከዮሐንስ የወንጌል መፅሀፍ በየቀኑ አንድ አንድ ምዕራፍ ለማንበብ በመንፈስቅዱስ ሀይል እንትጋ። 👉 ከታች ስማችን የተጠቀሰ ወገኖች ደግሞ በተሰጠን ተራ ቁጥር መሰረት ቀናችን ሲደርስ ጠብቀን ከምዕራፉ የተረዳነውን ፣ ሌላው ቢሰማ ይታነፅበታል ብለን ያሰብነውን የቃል እውቀት በአጭሩ Action official group ላይ እናካፍል። 👉 እኛን ተጠቅሞ እግዚአብሔር ለልቡ የሚናገረው አንድ ወንድም/ አንዲት እህት/ እንደሚኖር አንዘንጋ። 👉በሌሎች የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም ወደዚህ የንባብ እቅድ መጋበዝ ይችላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆🔆                       🗣 የማለዳ ፀሎት 🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።   👨‍🏫👩‍🏫ውድ የaction team አባላት እንዴት ናችሁ?  🔷ነገ ጥዋት ከ🕖11፡30-01፡00 የፀሎትጊዜ ስለሚኖረን       @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ 🔔ማስታወሻ🔔 “ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።” — መዝሙር 133፥1 ♦️ሰላም ሰላም ቅዱሳን እንደምን አላችሁ? ነገ 🕚ከ11፡30 ጀምሮ 🔹የፀሎት እና 🔹የትምህርት ጊዜ ይኖረናል 📖'መንፈሳዊ ህብረትና አስፈላጊነቱ' የሚለውን ትምህርት እንወስዳለን። ስለዚህም ሁላችን      @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🌟💫🔆🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹                               🔔In-reach🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  ነገ 🕠 11: 30 ጀምሮ 🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ውድ የAction team አባላት እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም አደረሳችሁ! 2016 እግዚአብሔር ብዙ ነፍሳትን ከጨለማው መንግስት የሚናጠቅበት እኛም ልጆቹ በመንፈስቅዱስ ሀይል አብረን የምንሰራበት አመታችን ነው ። “ከሰው ሁሉ ጋር ሰላምን ተከታተሉ ትቀደሱም ዘንድ ፈልጉ፥ ያለ እርሱ ጌታን ሊያይ የሚችል የለምና።” — ዕብራውያን 12፥14 ለሁላችንም መልካም አዲስ አመት 🌼🌼 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆 🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹                               🔔In-reach🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  ዛሬ 🕠 11: 30 ጀምሮ 🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆🔆                       🗣 የማለዳ ፀሎት 🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።   👨‍🏫👩‍🏫ውድ የaction team አባላት እንዴት ናችሁ?  🔷ነገ ጥዋት ከ🕖11፡30-01፡00 የፀሎትጊዜ ስለሚኖረን       @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

+6
ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ 1.pdf3.25 MB

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫 “ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።” — ሐዋርያት 1፥8 ቅዱሳን 👋እንዴት ናችሁ? 🔹 በቅዳሜው የአዳር ፕሮግራም እግዚአብሔር በሕልውናው መልካምን ጊዜ ሰጥቶን ነበር። 🔹'ስነ-መንፈስቅዱስ' የሚለውን ትምህርት ወስደን፤ 'የሐዋርያት ሥራ 1፡8ን ከሌሎች ክፍሎች ጋር እያነፃፀርን አጠናን። 🔹መንፈስቅዱስም በነበረን የትምህርትና የመፅሀፍቅዱስ ጥናት ጊዜ ራሱ ይገልጥ ነበር። 🔹ስላበዛልን ቸርነት ስሙ ከፍ ከፍ ይበል! 🔹 እናም እነዚህ የ 'ስነ-መንፈስቅዱስ' ትምህርት የተውጣጣባቸው ዋቢ መፅሀፍት ናቸው። 🔹በርዕሱ ዙርያ በይበልጥ ለመማርና ለመረዳት ደግሞ እኚህን መፅሀፍት ማንበብ ይቻላል። ተባረኩ🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹                        🔔 ማስታወቂያ 🔔 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  በቅዳሜው የአዳር ፕሮግራም ምክንያት የእሁድ የቲም የአምልኮ ፕሮግራም እንደማይኖር ልናሳስብ እንወዳለን ። 👉እናም ነገ ማታ 🔹ማስታወሻ እና እስኪብርቶ እንዲሁም 🔹መፅሀፍ-ቅዱሳችንን ይዘን ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይችላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆 🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹                               🔔In-reach🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  ዛሬ 🕠 11: 30 ጀምሮ 🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይችላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🌟🌟🌟💥💥💥💥💥💫💫💫💫 🔔🔔🔔 ማስታወሻ 🔔🔔🔔 “ከጸለዩም በኋላ ተሰብስበው የነበሩበት ስፍራ ተናወጠ፥ በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ የእግዚአብሔርንም ቃል በግልጥ ተናገሩ።” — ሐዋርያት 4፥31 🙋‍♂️🙋‍♀️ሰላም ቅዱሳን እንዴት ናችሁ? የጌታ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ🙏🙏 🔶እግዚአብሔር ቢፈቅድና ብንኖር የፊታችን ቅዳሜ የአዳር ፕሮግራም ይኖረናል። 🔶በሚኖረንም ጊዜ 'ስነ-መንፈስቅዱስ' የሚለውን ትምህርት እንማራለን። 🔶በዚሁ ርዕስ ላይም የመፅሀፍ ቅዱስ ጥናት እና የህብረት ፀሎት ይኖረናል። 🔶በሌሎች የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይችላል! 🔶ስለዚህ የምንችል ሁላችን 🌟 ከምሽቱ 12:30 ✒️መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ይዘን @ ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን ። #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

የመንፈሳዊ እድገት መርሀ-ግብር.pdf2.78 KB

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫 ቅዱሳን 👋እንዴት ናችሁ? 🔹 ትላንት ደቀመዝሙርነት በሚለው ትምህርት ጌታ ብዙ አስተምሮን ነበር ። 🔹 እናም እነዚህ ትምህርቱ የተውጣጣባቸው ዋቢ መፅሀፍት ናቸው። 🔹በርዕሱ ዙርያ በይበልጥ ለመማርና ለመረዳት ደግሞ እኚህን መፅሀፍት ማንበብ ይቻላል። ተባረኩ🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

+4
annoint-1-cr.pdf1.57 MB

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ 🔔ማስታወሻ🔔 “በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።” — ማቴዎስ 16፥24 ♦️ሰላም ሰላም ቅዱሳን እንደምን አላችሁ? እሁድ 🕚 11፡30 ጀምሮ 🔹የፀሎት እና 🔹የትምህርት ጊዜ ይኖረናል 📖'ደቀመዝሙርነት' የሚለውን ትምህርት እንወስዳለን። ስለዚህም       @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹                               🔔In-reach🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም የaction team አባላት እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  አርብ 🕠 11: 30 ጀምሮ 🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!