ASTUECSF ACTION OFFICIAL
Open in Telegram
224
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
🔔ማስታወሻ🔔
"¹⁴ እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ?
¹⁵ መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?"
— ሮሜ 10፡14-15
♦️ሰላም ሰላም ቅዱሳን እንደምን አላችሁ?
ነገ 🕚ከ11፡30 ጀምሮ
🔹የፀሎት እና
🔹የትምህርት ጊዜ ይኖረናል
📖'የወንጌል ተልዕኮና ልኡካን' የሚለውን ትምህርት እንወስዳለን።
ስለዚህም ሁላችን
@ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔆🌟💫🔆🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹
🔔In-reach🔔
“ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”
— ማቴዎስ 10፥32
🙋♂️🙋♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ?
የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋
☑️ ነገ 🕠 11: 30 ጀምሮ
🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም
🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ!
👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል!
ተባረኩ🙌🙌
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
A🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹
🔔 ማስታወቂያ 🔔
📖የመፅሀፍ ቅዱስ ንባብ እቅድ📖
🙋♂️🙋♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ?
የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋
👉ጌታ ቢፈቅድ ጥቅምት 2 (አርብ) በመንፈሳዊ እድገት መርሀ-ግብሩ መሰረት የጀማ ስብከት ይኖረናል።
☑️ ይህም አገልግሎት ለብዙዎች መዳን ምክንያት እንዲሆን የእግዚአብሔርም ክብር በሀይል እንዲገለጥ እንድ team አስቀድመን በቃሉ ልንታጠቅ ይገባናል።
“የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው።”
— ኤፌሶን 6፥17
☑️እናም ይህን በማስመልከት በAction team ከመስከረም 11(ቅዳሜ) ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት የሚቆይ 'የዮሐንስ ወንጌል የንባብ እቅድ' ተዘጋጅቷል።
👉 ስለዚህም ሁላችን የaction team ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ ባለንበት ሆነን እግዚአብሔር የቃሉን እውነት እንዲያበራልን በመፀለይ ፣ከዮሐንስ የወንጌል መፅሀፍ በየቀኑ አንድ አንድ ምዕራፍ ለማንበብ በመንፈስቅዱስ ሀይል እንትጋ።
👉 ከታች ስማችን የተጠቀሰ ወገኖች ደግሞ በተሰጠን ተራ ቁጥር መሰረት ቀናችን ሲደርስ ጠብቀን ከምዕራፉ የተረዳነውን ፣ ሌላው ቢሰማ ይታነፅበታል ብለን ያሰብነውን የቃል እውቀት በአጭሩ Action official group ላይ እናካፍል።
👉 እኛን ተጠቅሞ እግዚአብሔር ለልቡ የሚናገረው አንድ ወንድም/ አንዲት እህት/ እንደሚኖር አንዘንጋ።
👉በሌሎች የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም ወደዚህ የንባብ እቅድ መጋበዝ ይችላል!
ተባረኩ🙌🙌
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆🔆
🗣 የማለዳ ፀሎት
🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።
👨🏫👩🏫ውድ የaction team አባላት እንዴት ናችሁ?
🔷ነገ ጥዋት ከ🕖11፡30-01፡00 የፀሎትጊዜ ስለሚኖረን
@ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
🔔ማስታወሻ🔔
“ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።”
— መዝሙር 133፥1
♦️ሰላም ሰላም ቅዱሳን እንደምን አላችሁ?
ነገ 🕚ከ11፡30 ጀምሮ
🔹የፀሎት እና
🔹የትምህርት ጊዜ ይኖረናል
📖'መንፈሳዊ ህብረትና አስፈላጊነቱ' የሚለውን ትምህርት እንወስዳለን።
ስለዚህም ሁላችን
@ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔆🌟💫🔆🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹
🔔In-reach🔔
“ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”
— ማቴዎስ 10፥32
🙋♂️🙋♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ?
የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋
☑️ ነገ 🕠 11: 30 ጀምሮ
🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም
🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ!
👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል!
ተባረኩ🙌🙌
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ውድ የAction team አባላት እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም አደረሳችሁ!
2016 እግዚአብሔር ብዙ ነፍሳትን ከጨለማው መንግስት የሚናጠቅበት እኛም ልጆቹ በመንፈስቅዱስ ሀይል አብረን የምንሰራበት አመታችን ነው ።
“ከሰው ሁሉ ጋር ሰላምን ተከታተሉ ትቀደሱም ዘንድ ፈልጉ፥ ያለ እርሱ ጌታን ሊያይ የሚችል የለምና።”
— ዕብራውያን 12፥14
ለሁላችንም መልካም አዲስ አመት 🌼🌼
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆
🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹
🔔In-reach🔔
“ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”
— ማቴዎስ 10፥32
🙋♂️🙋♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ?
የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋
☑️ ዛሬ 🕠 11: 30 ጀምሮ
🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም
🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ!
👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል!
ተባረኩ🙌🙌
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆🔆
🗣 የማለዳ ፀሎት
🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።
👨🏫👩🏫ውድ የaction team አባላት እንዴት ናችሁ?
🔷ነገ ጥዋት ከ🕖11፡30-01፡00 የፀሎትጊዜ ስለሚኖረን
@ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫
“ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።”
— ሐዋርያት 1፥8
ቅዱሳን 👋እንዴት ናችሁ?
🔹 በቅዳሜው የአዳር ፕሮግራም እግዚአብሔር በሕልውናው መልካምን ጊዜ ሰጥቶን ነበር።
🔹'ስነ-መንፈስቅዱስ' የሚለውን ትምህርት ወስደን፤ 'የሐዋርያት ሥራ 1፡8ን ከሌሎች ክፍሎች ጋር እያነፃፀርን አጠናን።
🔹መንፈስቅዱስም በነበረን የትምህርትና የመፅሀፍቅዱስ ጥናት ጊዜ ራሱ ይገልጥ ነበር።
🔹ስላበዛልን ቸርነት ስሙ ከፍ ከፍ ይበል!
🔹 እናም እነዚህ የ 'ስነ-መንፈስቅዱስ' ትምህርት የተውጣጣባቸው ዋቢ መፅሀፍት ናቸው።
🔹በርዕሱ ዙርያ በይበልጥ ለመማርና ለመረዳት ደግሞ እኚህን መፅሀፍት ማንበብ ይቻላል።
ተባረኩ🙌
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹
🔔 ማስታወቂያ 🔔
🙋♂️🙋♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ?
የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋
☑️ በቅዳሜው የአዳር ፕሮግራም ምክንያት የእሁድ የቲም የአምልኮ ፕሮግራም እንደማይኖር ልናሳስብ እንወዳለን ።
👉እናም ነገ ማታ
🔹ማስታወሻ እና እስኪብርቶ
እንዲሁም
🔹መፅሀፍ-ቅዱሳችንን
ይዘን ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ
🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ!
👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይችላል!
ተባረኩ🙌🙌
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆
🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹
🔔In-reach🔔
“ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”
— ማቴዎስ 10፥32
🙋♂️🙋♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ?
የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋
☑️ ዛሬ 🕠 11: 30 ጀምሮ
🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም
🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ!
👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይችላል!
ተባረኩ🙌🙌
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🌟🌟🌟💥💥💥💥💥💫💫💫💫
🔔🔔🔔 ማስታወሻ 🔔🔔🔔
“ከጸለዩም በኋላ ተሰብስበው የነበሩበት ስፍራ ተናወጠ፥ በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ የእግዚአብሔርንም ቃል በግልጥ ተናገሩ።”
— ሐዋርያት 4፥31
🙋♂️🙋♀️ሰላም ቅዱሳን እንዴት ናችሁ?
የጌታ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ🙏🙏
🔶እግዚአብሔር ቢፈቅድና ብንኖር የፊታችን ቅዳሜ የአዳር ፕሮግራም ይኖረናል።
🔶በሚኖረንም ጊዜ
'ስነ-መንፈስቅዱስ' የሚለውን ትምህርት እንማራለን።
🔶በዚሁ ርዕስ ላይም የመፅሀፍ ቅዱስ ጥናት እና የህብረት ፀሎት ይኖረናል።
🔶በሌሎች የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይችላል!
🔶ስለዚህ የምንችል ሁላችን
🌟 ከምሽቱ 12:30
✒️መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ይዘን
@ ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን ።
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫
ቅዱሳን 👋እንዴት ናችሁ?
🔹 ትላንት ደቀመዝሙርነት በሚለው ትምህርት ጌታ ብዙ አስተምሮን ነበር ።
🔹 እናም እነዚህ ትምህርቱ የተውጣጣባቸው ዋቢ መፅሀፍት ናቸው።
🔹በርዕሱ ዙርያ በይበልጥ ለመማርና ለመረዳት ደግሞ እኚህን መፅሀፍት ማንበብ ይቻላል።
ተባረኩ🙌
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
🔔ማስታወሻ🔔
“በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።”
— ማቴዎስ 16፥24
♦️ሰላም ሰላም ቅዱሳን እንደምን አላችሁ?
እሁድ 🕚 11፡30 ጀምሮ
🔹የፀሎት እና
🔹የትምህርት ጊዜ ይኖረናል
📖'ደቀመዝሙርነት' የሚለውን ትምህርት እንወስዳለን።
ስለዚህም
@ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹🔹
🔔In-reach🔔
“ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”
— ማቴዎስ 10፥32
🙋♂️🙋♀️ሻሎም ሻሎም የaction team አባላት እንደምን ናችሁ?
የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋
☑️ አርብ 🕠 11: 30 ጀምሮ
🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም
🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ!
#የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!
