en
Feedback
ASTUECSF ACTION OFFICIAL

ASTUECSF ACTION OFFICIAL

Open in Telegram

Evangelism And Mobilization

Show more
224
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆🔆                       🗣 የማለዳ ፀሎት 🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።   👨‍🏫👩‍🏫ውድ የaction team አባላት እንዴት ናችሁ?  🔷ነገ ጥዋት ከ🕖11፡30-01፡00 ከ Focus Fellowship ጋር ስለ Mini Mission በጋራ የፀሎት ጊዜ ስለሚኖረን       @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆🔆                       🗣 ማስታወቂያ "ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።" (መዝሙረ ዳዊት 122:1)  🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።   👨‍🏫👩‍🏫ውድ የaction team አባላት እንዴት ናችሁ? 📌ዛሬ ከ🕖11:30 ጀምሮ       🔷 የጸሎት                                        🔷የዝማሬና 🔷 የትምህርት ጊዜ                       ስለምኖረን        @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟                               🔔In-reach🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️ነገ🕠 11: 30 ጀምሮ 🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል! #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆🔆                       🗣 የማለዳ ፀሎት 🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።   👨‍🏫👩‍🏫ውድ የaction team አባላት እንዴት ናችሁ?  🔷ነገ ጥዋት ከ🕖11፡30-01፡00 የፀሎትጊዜ ስለሚኖረን       @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🔆💫💫💫💫🌟💫💫💫💫🔆🔆                       🗣 ማስታወቂያ "ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።" (መዝሙረ ዳዊት 122:1)  🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።   👨‍🏫👩‍🏫ውድ የaction team አባላት እንዴት ናችሁ? 📌ዛሬ ከ🕖11:30 ጀምሮ       🔷 የጸሎት                                        🔷የዝማሬና 🔷 የትምህርት ጊዜ(መንፈሳዊ ትጋትና ወንጌል)                       ስለምኖረን        @ቻፕል በጊዜ እንድንመጣ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟                               🔔In-reach🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  ዛሬ 🕠 11: 30 ጀምሮ 🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል! #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉                   🔔 ማስታወቂያ 🔔 “በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ መልሶ፦ እነሆ፥ እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ፤ እንኪያስ ምን እናገኝ ይሆን? አለው።” — ማቴዎስ 19፥27   🙋‍♂️🙋‍♀️ሰላም ሰላም Actions እንደምን አላችሁ? የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ! 📌 ዛሬ  🕚 ከ 11፡30 ጀምሮ                 🙏  የጸሎት ጊዜ          🛐   የአምልኮ ጊዜ   እና   🙋‍♀️🙋‍♂️🙋‍♀️🙋‍♂️Fresh Welcome        ስለሚኖረን ሁላችንም🗣️👥 ተጠራርተን @chapel እንምጣ 🔹አንደኛ አመቶችንም ለመቀበል በጊዜ እንገናኝ! #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟                               🔔In-reach🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  ነገ 🕠 11: 30 ጀምሮ 🗣📖 In-reach ስላለን ጊቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል! #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔹🔸🔸🔹🔹🔆🔸🔹🔹🔸🔹🔹                               🔔 ማስታወቂያ 🔔 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️በሚመጣው እሁድ በሚኖረን የቲም ፕሮግራም ላይ፥ 🔺በወንጌል ስርጭት ላይ የገጠሟችሁን ማንኛውም አይነት ጥያቄዎችን 🔺ወይም ብንጠየቅስ ብላችሁ የምታስቧቸውን ጥያቄዎች አዘጋጅታችሁ ይዛችሁ እንድትመጡ ይሁን!! 👉 በተቻለ አቅም እንዳይረሳ!!!! ተባረኩ🙌🙌 # Apologetics sub-team #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

"የዛሬ 507 ዓመት፣ በዛሬዋ ዕለት፣ በኦክቶበር 31፣ 1517 አመተ እግዚ አንድ ብዙም የማይታወቅ መነኩሴ በአንዲት ትንሽ የጀርመን ዩኒቨርስቲ ውስጥ የመጽሐፍ ቅዱስ ፕሮፌሰር የነበረ ሰው በዩኒቨርስቲው ቅጥር ውስጥ በሚገኘው የቤተ ክርስትያን በሮች ላይ የተወሰኑ ወረቀቶችን ለመለጠፍ መዶሻ አነሳ። እነዚያን ወረቀቶች በቤተ ክርስትያን አደባባይ ላይ የለጠፈበት ምክንያት የቤተ ክርስትያኑ በር/አደባባዩ ለዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ እንደ ማስታወቅያ ሰሌዳ ያገለግል ስለነበር በርከት ያለ ሰው እንዲመለከተውና ውይይት እንዲያጭር አስቦ ነበር። በለጠፈው ወረቀት ውስጥ 95 አናቅጽት (Thesis) 'የኢንደልጀንስን' [indulgence] (የኃጢአት ይቅርታ ሰነድ) የመሸጥ ልምምድ ከጳጳሱ ፍቃድ ያገኘና አንድ ሰው 'ፑርጋቶሪ' [Purgatory] (ነፍስ ወደ ገነትም ሆነ ሲኦል ከመውረዷ በፊት የምትሆንበት ስፍራ) ውስጥ በምድር በሕይወት እያለ ስላጠፋው ስለሃጢያቱ የሚቆይበትን ጊዜ (ወደ መንግስተ ሰማይ ከመግባቱ በፊት) በሚገዛው 'ኢንደልጀንስ' መቀነስ ይችል ነበር የሚለውን ፀረ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሃሳብ የሚገዳደር ነበር። ይህ 'ኢንደንጀልስ' በወረቀት የሰፈረና የቤተ ክርስትያንን ይሁንታ አግኝቶ መግዛት ለቻለ ሁሉ የቀረበ ነበር። ህዝቡም ኢንደልጀንሱን ይገዛ ዘንድ 'በቅቤ አቅልጥ' ደላላ አሻሻጮች ይጎተጎት ዘንድ ቤተ ክርስቲያን ይሁንታዋን ሰጥታ ነበር። ህዝቡ ለራሱ፣ ለዘመዱና ለወዳጁ ይገዛ ነበር፤ በሞቱት ስም እንኳን ሳይቀር ይቸበችቡታል። ሉተር 95 አናቅጽቱን ጽፎ ሲለጥፋቸው ዩኒቨርስቲ ውስጥ ባሉት ፕሮፌሰሮች መሃል ውይይት እንዲፈጥር በማሰብ ነበር። ነገር ግን ዘጠና አምስቱ አናቅጽት ከቪተንበርግ ፕሮፌሰሮች ከባቢ በዘለለ በመላው የጀርመን ግዛቶችና በጠቅላላው የካቶሊክ ቤተ ክርስትያን ዘንድ ታላቅ ሁካታን ለመፍጠር በቃ። በአጭር ጊዜ ውስጥም ብዙ ህዝብ የዚህን መነኩሴ ስም ማወቅ ጀመረ፣ በቪተንበርግ ዩኒቨርስቲ የሥነ መለኮት ዶክተሩን ማርቲን ሉተርን። ህዝብን በማወክና ባለመታዘዝ ቤተክርስትያን ከሰሰቸው፣ በጀርመን ንጉስ ፊትም ራሱን እንዲከላከልና ያደረገው ሃሰት መሆኑን አውቆ እንዲያስወግድ ታዘዘ። ያደረገው ስህተት መሆኑን ባለመቀበሉና ህሊናው ለቅዱሳት መጽሐፍት ተገዢነታቸውን በማጽናቱ ምክንያት የውጤቱን ስሜት 500 አመታትን ተሻግሮ ዛሬ እኛም ይሰማናል። . «ስቻለሁ የምለው አንዳች ነገር የለኝም፤  ኅሊናዬ ከሚያዘኝ ውጪ መሆን ትክክልም ሆነ አግባብ አይደለም። እነሆ፤ እዚሁ ቆሜያለሁ፤ ከዚህ ውጪ ምንም ላደርግም አይቻለኝም። እግዚአብሔር ሆይ እርዳኝ። አሜን።» . ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ እንዳሉት፣ "አሕይዎና ተሐድሶ (Revival and Renewal or Reformation) ተደላድሎና ተመቻችቶ በተቀመጠ ሥርዐት (Establishement) ውስጥ የዛገና የሚራገፍ ነገር የሚያይ የአእምሮ ችሎታና የተፈጥሮ ተሰጥዎ ካላቸው ታላላቅ ሰዎች ዘንድ የሚመጡ ሐሳቦች ናቸው።" በዚህ ሰው ለመጽሐፍ ቅዱስ ምንባባት በታማኝነት መታዘዝና መሰጠት ምክንያት የቤተክርስቲያን መልክ እንደ ቀደሞው ላይሆን ተለውጧል። . ተሐድሶ ብቻ መቆምን ይጠይቃል። ዘመንን መረዳትን፣ መጽሐፍትን መመርመርን፣ ለእግዚአብሔርና ለህሊናችን ታማኝ መሆንን ይጠይቃል። ተሐድሶ ወደ አባቶችና አያቶች ለመንፀሪያ መመልከትን አንደ ቄንጥ አያይም። የድነትን መኸከለኛ፣ የእምነትን ፈፃሚ፣ የእግዚአብሔርን መገለጥ፣ ትምሕርተ ክርስቶስን አደብዛዥን ሁሉ ለመቃወም ሁለቴ አያስብም። ተሐድሶ ቃለ–እግዚአብሔር ማሕደረ–ክርስቶስ በተባለችው ቤተክርስቲያን ሲደፈጠጥ ጥሪውን በማማ ላይ ያሰማል፤ እነሆኝ ለህሊናዬም ለቃሉም ቆሜያለሁ ይላል። እግዚአብሔር ልጁን በገለጠበት ቃል በኩል ለኅሊናዬ ብቻዬን እንኳን ቢሆን እቆማለሁ የሚል እውነትና ፅናት ያድለን። . የዛሬ 507 ዓመት ግድም የተለኮሰውን የተሐድሶውን እሳት ከሰሞኑ አስበን ውለናል። ከተሐድሶው ቱሩፋቶች አንዱ የሆነውን የወንጌላዊው እምነትና የሕይወት ለውጥን አውስተናል። የተሐድሶው ውጤት ተራ የነገረ መለኮት ክርክር ሳይሆን ተግባራዊ የሆነ ክርስቲያናዊ ግብርም ነው። መልካም እለተ ተሐድሶ ማስታወሻ! የከርሞ ሰው ይበለን!" አማኑኤል አሰግድ

🌟🌟💫💫💫💫🌟💫💫💫💫💫💫                       🗣 ማስታወቂያ "በአንድ አሳብ ተስማሙ፥ አንድ ፍቅር አንድም ልብ አንድም አሳብ ይሁንላችሁ።”          ፊልጵስዩስ 2፥2 🙌ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን።   📌ዛሬ ከ🕖11:30 ጀምሮ       🔶የጸሎትና 🔶 የትምህርት ጊዜ             ስለምኖረን        @ቻፕል እንድትመጡ ይሁን #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም በጌታ የተወደዳችሁ ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? ⚪️ የጌታ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋   📅ዛሬ 🕛12: 00 ላይ ቻፕል ተገናኝተን ስላልዳኑት ነፍሳት በጌታ ፊት 🧎‍♂️🧎 ጥናችንን ስለምናነሳ በጊዜ እንድትገኙ እንላለን።                         🗣👥ተጠራርተን እንምጣ!     “ሙሴም አሮንን፦ ጥናህን ውሰድ፥ ከመሠዊያውም ላይ እሳት አድርግበት፥ ዕጣንም ጨምርበት፥ ወደ ማኅበሩም ፈጥነህ ውሰደው አስተስርይላቸውም፤ ከእግዚአብሔር ፊት ቍጣ ወጥቶአልና መቅሠፍት ጀምሮአል አለው።”   — ዘኍልቁ 16፥46

🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 📜ማስታወቂያ📜 “ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።” — መዝሙር 133፥1 💥ሰላም ሰላም ቅዱሳን እንደምን አላችሁ? 🎉🎉🎉🎉4 እና 5ተኛ አመቶች እንኳን ደህና መጣችሁ🎉🎉🎉🎉 ነገ 🕚 ከ 11:30 ጀምሮ በተለመደው የቲም ሰአት 🔹የፀሎትና 🔹 የህብረት ጊዜ ይኖረናል። 🔺በህብረት በጌታ ፊት የምነሆንበት 🔺ስለ እረፍታችን share የምንደራረግበት ጊዜ ስለሚሆን ማናችንም እንዳንቀር!!! 👉ሁለተኛ አመቶች እንኳን ጌታ ረዳችሁ!!! 🎊🎊🎊ጊቢ ያላችሁ ከኛ ጋር ሕብረት እንድታደርጉ ይሁን!     ሁላችንም እየተጠራራን @ቻፕል በጊዜ እንምጣ! #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ 🔔 ማስታወሻ 🔔 “ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።” — መዝሙር 133፥1 ♦️ሰላም ሰላም ቅዱሳን እንደምን አላችሁ? ነገ 🕚ከጥዋቱ 12፡30-3፡30 🔹የፀሎት ፣ 🔹 የህብረት እና 🔹የትምህርት ጊዜ ይኖረናል 📖'አገልግሎት' የሚለውን ትምህርት እንወስዳለን። 👉'የመንፈሳዊ እድገት መርሀ-ግብር' መዝጊያ እንዲሁም ለ2ተኛ አመቶች የመጨረሻው የአንድነት ጊዜያችን ስለሚሆን ሁላችንም እንገኝ። በሰአት መጨረስ እንድንችል       @ቻፕል በጊዜ እንምጣ! #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

📢📢📢📢📢📢📢📢📢📢📢📢                           🔔OUT-REACH 🔔       “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤”   — ማቴዎስ 10፥32 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም Actions እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  ነገ 🕚 ከ11: 30 ጀምሮ በሚኖረን 🗣📖 Out-reach 🔹 ጀማ 📢 🔹 one to one 👥 🔹 Pray 🙏 ስለሚኖረን ሁላችንም በጊዜ @chapel እንገናኝ! ♦️በሌሎች የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወገኖችንም እንዲሳተፉ መጋበዝ ይቻላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

Actions, እንደምን አላችሁ? ፈተናስ አሪፍ ነው? የእግዚአብሔር ፀጋ እንደበዛላችሁ እናምናለን። የቅዳሜው ፕሮግራም በየትኛው ሰዓት ቢሆን ይመችሃል/ሻል?
Anonymous voting

🔹🔸🔸🔹🔹🔆🔸🔹🔹🔸🔹🔹               🔔 ማስታወቂያ 🔔 “መልካም እረኛ እኔ ነኝ፥ አብም እንደሚያውቀኝ እኔም አብን እንደማውቀው የራሴን በጎች አውቃለሁ የራሴም በጎች ያውቁኛል፤ ነፍሴንም ስለ በጎች አኖራለሁ።” — ዮሐንስ 10፥14-15 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም Actions እንዴት ናችሁ? 🔹የዮሐንስ ወንጌል ንባብ አሪፍ እየሄደላችሁ ነው? ጌታስ ቃሉን እንድታነቡ እያበረታችሁ ነው? 🔹ከእግዚአብሔር እርዳታ ጋር ዛሬ ምዕራፍ 11 ላይ ደርሰናል።     ☑️እናም ምናልባት በአንዳንድ ምክንያቶች ከሙሉ ቲሙ እኩል መከታተል ያልቻላቹ ብትኖሩ አሁን ቲሙ ከደረሰበት መጀመር ወይም ከምዕራፍ 1 ጀምራቹ እስከ ደረሳችሁበት መቀጠል ትችላላችሁ ።     ☑️እንዲሁም በአንዱ ምዕራፍ ላይ የተረዳውን እንዲያካፍል ተረኛ ከሆነው ሰው ውጭ ያለን ከቦታው ጌታ ያስረዳንን ለቲሙ ማካፈል እንችላለን ።     እግዚአብሔር ቃሉን በማንበብ የምንተጋበትን ፀጋ እንዲሁም የቃሉን ፍቅር ይጨምርብን! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔹🔸🔸🔹🔹🔆🔸🔹🔹🔸🔹🔹                               🔔 ፀሎት 🔔 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  ነገ 🕠 11: 30 ጀምሮ የህብረት የፀሎት ጊዜ ስለሚኖረን ስላለን ሁላችንም    🗣👥ተጠራርተን @ቻፕል እንምጣ! 👉በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም መጋበዝ ይቻላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!

🔆🌟💫🔆🔸🔹🔸🔸🔹🔸🔹🔹                          🔔ልዩ ፕሮግራም 🔔       “ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።” — ያዕቆብ 1፥27 🙋‍♂️🙋‍♀️ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን እንደምን ናችሁ? የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ👋     ☑️  በመጨረሻው የአዳር ፕሮግራማችን ማግስት ማለትም ጥቅምት 4 በAction team የተቸገሩትን የምንረዳበት የፍቅር አግልግሎት ይኖረናል።   ☑️ ካለን በማካፈል የክርስቶስን ወንጌል በተግባር እንሰብካለን።      ☑️ለዚህም ሁላችን የአክሽን ቲም አባላት ለአንድ dinner ልናወጣ የምንችለውን ወጪ (ከ 100 ብር ጀምሮ) ከታች በተጠቀሱት ስልክ ቁጥሮች ቅርባችን ላሉት እየደወልን እናዋጣ።   - ናኦል 0935890881 - አቤኒ 0935651441 - ዱርሲቱ 0949419079 -ዮርዳኖስ 0993889563 ☑️በእለቱም እግዚአብሔር በብዙ እንዲጠቀምብን ባለንበት ሆነን እንፀልይ። 👉 በሌላ የአገልግሎት ቲሞች የታቀፉ ወንድሞች እና እህቶችንም ወደዚህ አገልግሎት መጋበዝ ይቻላል! ተባረኩ🙌🙌 #የመንግሥቱ #ምስክሮች #ናችሁ!