ፍሬ ሃይማኖት
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአ/አ ሐገረ ሥብከት የመ/ደ/ገ/ቅዱስ ሚካኤል ካ/ፍ/ሃ/ሰ/ት/ቤት የቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እና ሥርዓት የጠበቁ መዝሙሮች እና ወረቦች ግጥማቸው ከነዜማ የሚገኝበት ቻናል ነው፡፡ ® ለማናኛውም ሃሳብ አስተያየት ጥያቄና ጥቆማ @Frehaymanoteebot
Show more1 707
Subscribers
-124 hours
-17 days
-730 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 በሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍሬ ሃይማኖት ለነዳያን ማስፈሰኪያ አገልግሎት እየተካሄደ ነው::
ሁላችሁም አባላት መጥታችሁ የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ እንጠይቃለን:: | 186 | 2 | Loading... |
02 የጌታችን የስቅለት በዓል በካቴድራላችን በመካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል እየተከበረ ይገኛል::
እንኳን አደረሳችሁ:: | 189 | 0 | Loading... |
03 ሰላም እንዴት ናችሁ የፍሬ ሃይማኖት ልጆች :-
እንኳን አደረሳችሁ ::
እነሆ የምግባረ ሰናይ ክፍል ለትንሳኤ የነድያን ምገባ እና ጉብኝት የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል ::በመሆኑም ሐሙስ አርብ ቅዳሜ እና እሁድ የተለያዩ ስራዎችን ያከናውናል :: ስለሆነም ሁላችንም ከላይ በተጠቀሱት ቀናት በመገኘት በአገልግሎቱ ተሳታፊ እና የበረከቱ ተካፋይ እንዲንሆን በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
ከሐሙስ ጀምሮ የሚከናወኑ ተግባራት
👉ለነድያን የሚበተኑ አልባሳትን መምረጥ መለየት እና ማስተካከል
👉አካባቢውን ማስተካከል እና ማጽዳት
👉ሽንኩርት መላጥ
👉ከምእመናን የሚመጡ ቁሳቁሶችን መቀበል
✝️ቅዳሜ ለእሁድ አዳር ✝️
🐂 በሬ ማረድ
🧅 ሽንኩርት ማቁላላት
🥩 ስጋ መክተፍ
🥘 ወጥ መስራት
🥡 ለፀበልተኞች ምግብ መቋጠር
🥡 የተቋጠረው በተመረጡ ቦታዎች መውሰድ እና ማደል ነድያንን ማስፈሰክ
ሌሎችም በርካታ አገልግሎቶች ስላሉ ከሐሙስ ጥዋት ጀምሮ ሙሉ ቀን ስላለን እየመጣን ምንተ ንግበር (ምን እናድርግ) እንበል የበዓሉ የበረከት ተሳታፊ እንሁን ሁላችንም እንገኝ በህብረት እናገልግል ። የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል ! | 297 | 3 | Loading... |
04 ሰላም ለእናንተ ይሁን የፍሬ ሃይማኖት አባላት
ለትንሳኤ የሚደረገው የነዳያን ምገባ ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ ነው:: ማገዝ እና መርዳት የምትችሉ ሁላችሁም የበረከት ተሳታፊዎች እንደምትሆኑ በትንሳኤው ባለቤት በልዑል እግዚአብሔር ስም አሳስባለሁ:: | 327 | 0 | Loading... |
05 Media files | 314 | 0 | Loading... |
06 Media files | 1 | 0 | Loading... |
07 ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ የሐመረ ብርሃን የብራና መፅሀፍት ሥራ ድርጅት "ንፁህ ምንጭ ኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ በዘመናችን ትልቅ ታሪካዊ አሻራ አሳርፎ የሚያልፍ ከሚያዝያ4 - ሚያዝያ13 የሚቆይ ልዩ ዓውደ ርይ በግዮን ሆቴሌ እንዳዘጋጁ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ ሲያስተዋውቁ የቆዩ ሲሆን ስለሆነም ለዚህ ተከታታይ 10 ቀን የሚቆይ አውደ ርይ ከሰንበት ት/ቤታችን የቀን አበል እየተከፈላቸው የሚያገለግሉ አባል ስለሚፈልጉ በአወደ ርዩ ላይ እንደ ኤግዚቢተር ለመሳተፍ የምትፈልጉ አባላት በሰንበት ት/ቤታችን ፅ/ቤት መታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ!
ፍ/ሀ/ሰ/ት/ቤት ጽ/ቤት | 832 | 3 | Loading... |
08 "ተፈፀመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል::
የአባቶች ተስፋ በድንግል ማርያም ተፈፀመ::
መድኃኒት የሚሆን መስቀልም በቀራንዮ ተተከለ::" መልክአ ሥላሴ
እንኳን ለጌታችን ጥንተ ሥቅለት አደረሳችሁ:: ለእኛ ሲል የተንገላታ የተሰቀለ አምላካችን ከመከራ ስጋ ከመከራ ነፍስ ይሰውረን :: አገልግሎታችንን ይባርክልን:: | 854 | 3 | Loading... |
በሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍሬ ሃይማኖት ለነዳያን ማስፈሰኪያ አገልግሎት እየተካሄደ ነው::
ሁላችሁም አባላት መጥታችሁ የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ እንጠይቃለን::
የጌታችን የስቅለት በዓል በካቴድራላችን በመካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል እየተከበረ ይገኛል::
እንኳን አደረሳችሁ::
ሰላም እንዴት ናችሁ የፍሬ ሃይማኖት ልጆች :-
እንኳን አደረሳችሁ ::
እነሆ የምግባረ ሰናይ ክፍል ለትንሳኤ የነድያን ምገባ እና ጉብኝት የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል ::በመሆኑም ሐሙስ አርብ ቅዳሜ እና እሁድ የተለያዩ ስራዎችን ያከናውናል :: ስለሆነም ሁላችንም ከላይ በተጠቀሱት ቀናት በመገኘት በአገልግሎቱ ተሳታፊ እና የበረከቱ ተካፋይ እንዲንሆን በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
ከሐሙስ ጀምሮ የሚከናወኑ ተግባራት
👉ለነድያን የሚበተኑ አልባሳትን መምረጥ መለየት እና ማስተካከል
👉አካባቢውን ማስተካከል እና ማጽዳት
👉ሽንኩርት መላጥ
👉ከምእመናን የሚመጡ ቁሳቁሶችን መቀበል
✝️ቅዳሜ ለእሁድ አዳር ✝️
🐂 በሬ ማረድ
🧅 ሽንኩርት ማቁላላት
🥩 ስጋ መክተፍ
🥘 ወጥ መስራት
🥡 ለፀበልተኞች ምግብ መቋጠር
🥡 የተቋጠረው በተመረጡ ቦታዎች መውሰድ እና ማደል ነድያንን ማስፈሰክ
ሌሎችም በርካታ አገልግሎቶች ስላሉ ከሐሙስ ጥዋት ጀምሮ ሙሉ ቀን ስላለን እየመጣን ምንተ ንግበር (ምን እናድርግ) እንበል የበዓሉ የበረከት ተሳታፊ እንሁን ሁላችንም እንገኝ በህብረት እናገልግል ። የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል !
ሰላም ለእናንተ ይሁን የፍሬ ሃይማኖት አባላት
ለትንሳኤ የሚደረገው የነዳያን ምገባ ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ ነው:: ማገዝ እና መርዳት የምትችሉ ሁላችሁም የበረከት ተሳታፊዎች እንደምትሆኑ በትንሳኤው ባለቤት በልዑል እግዚአብሔር ስም አሳስባለሁ::
ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ የሐመረ ብርሃን የብራና መፅሀፍት ሥራ ድርጅት "ንፁህ ምንጭ ኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ በዘመናችን ትልቅ ታሪካዊ አሻራ አሳርፎ የሚያልፍ ከሚያዝያ4 - ሚያዝያ13 የሚቆይ ልዩ ዓውደ ርይ በግዮን ሆቴሌ እንዳዘጋጁ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ ሲያስተዋውቁ የቆዩ ሲሆን ስለሆነም ለዚህ ተከታታይ 10 ቀን የሚቆይ አውደ ርይ ከሰንበት ት/ቤታችን የቀን አበል እየተከፈላቸው የሚያገለግሉ አባል ስለሚፈልጉ በአወደ ርዩ ላይ እንደ ኤግዚቢተር ለመሳተፍ የምትፈልጉ አባላት በሰንበት ት/ቤታችን ፅ/ቤት መታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ!
ፍ/ሀ/ሰ/ት/ቤት ጽ/ቤት
Photo unavailableShow in Telegram
"ተፈፀመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል::
የአባቶች ተስፋ በድንግል ማርያም ተፈፀመ::
መድኃኒት የሚሆን መስቀልም በቀራንዮ ተተከለ::" መልክአ ሥላሴ
እንኳን ለጌታችን ጥንተ ሥቅለት አደረሳችሁ:: ለእኛ ሲል የተንገላታ የተሰቀለ አምላካችን ከመከራ ስጋ ከመከራ ነፍስ ይሰውረን :: አገልግሎታችንን ይባርክልን::