597
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ቀን 18 / 3 / 2013 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ
በግል ትምህርት ቤቶቸ ከ1ኛ ክፍል ጀምሮ ህዳር 21/3/2013 ዓ/ም
በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ህዳር 28/3/2013 ዓ/ም መሰጠት
የሚጀምር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አዲሱ ሻንቆ የገለጹ ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ህዳር 24 እና 25/3/2013 ዓ/ም እንደሚሰጥም አክለዉ ተናግረዋል፡፡
የሰጡትን ሙሉ መግለጫ ከቪዲዮዉ ላይ ይከታተሉ፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የዩቲዩብ ፣ የቴሌግራም ፣ የፊስቡክ እና የትዊተር ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
የ2013ዓም ትምህርት ዓመት የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ ነሐሴ 25/2012ዓመት
በወጣው ኘሮግራም ሠሰረት በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። የትምህርት ቤቱን ኘሮግራም አክብራችሁ ስለተመዘገባችሁ እናመሰግናለን!!
በዛሬው ዕለት በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ሃሙስ ነሐሴ 28/2012ዓም እና አርብ ነሐሴ 29/2012ዓም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
መልካሙን ሁሉ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!!
