en
Feedback
Don Bosco School G12(2015)

Don Bosco School G12(2015)

Open in Telegram
597
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
photo content

ቀን 18 / 3 / 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ በግል ትምህርት ቤቶቸ ከ1ኛ ክፍል ጀምሮ ህዳር 21/3/2013 ዓ/ም በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ህዳር 28/3/2013 ዓ/ም መሰጠት የሚጀምር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አዲሱ ሻንቆ የገለጹ ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ህዳር 24 እና 25/3/2013 ዓ/ም እንደሚሰጥም አክለዉ ተናግረዋል፡፡ የሰጡትን ሙሉ መግለጫ ከቪዲዮዉ ላይ ይከታተሉ፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የዩቲዩብ ፣ የቴሌግራም ፣ የፊስቡክ እና የትዊተር ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

photo content

photo content
+2

photo content

photo content

የ2013ዓም ትምህርት ዓመት የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ ነሐሴ 25/2012ዓመት በወጣው ኘሮግራም ሠሰረት በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። የትምህርት ቤቱን ኘሮግራም አክብራችሁ ስለተመዘገባችሁ እናመሰግናለን!! በዛሬው ዕለት በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ሃሙስ ነሐሴ 28/2012ዓም እና አርብ ነሐሴ 29/2012ዓም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። መልካሙን ሁሉ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!!