en
Feedback
Yeneta Courses

Yeneta Courses

Open in Telegram

መቀመጫ | ADDIS ABABA UNVERSITY ©Yeneta Tutorial

Show more
2 787
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት የተዘጋጁ የተማሪዎች የመማሪያ መፅሀፍት የአንደኛ ደረጃ ብቻ ሆኖ በሁሉም የክፍል ደረጃ የሚገኙ የተማሪዎች መማሪያ መጽሐፍት በአንድ ፎልደር በZip የታሰረ ስለሆነ ሁላችሁም አውርዳችሁ መጠቀም ትችላላችሁ ። 📚1-8 ክፍል ሙሉ መጽሀፎች 🪧 በአዲሱ ካሪኩለም 🎖📖🎖 @aplusacademy9_12 @aplusacademy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬

ውድ የ ᗩ+ አካዳሚ ቤተሰቦች እኛን የምታገኙባቸው መንገዶች እነዚህ ብቻ መሆናቸውን በአክብሮት እንገልፃለን 🙏 ➡️ዋናው ቻናል ✅@Aplusacademyy ➡️የመወያያ ግሩፕ ✅@Aplusacademygp ➡️የhighschool(Grade 9-12) ተማሪዎች ቻናል ✅@Aplusacademy9_12 ➡️የhighschool(Grade 9-12) ተማሪዎች መወያያ ግሩፕ ✅ @aplusacademy9_12gp ➡️አስተያየት /Promotion / Ads ✅@Aplusacademyybot ➡️የቻናል ግዢ እና ሽያጭ ✔️@aplusshop_bot ✔️@Aplus_shop

የ2014ዓም 12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች የመጀመሪያ ቀን የጠዋት በፊት በሰላም ተጠናቋል ። ተፈታኝ ተማሪዎች በተረጋጋ መንፈስ የጠዋቱን ፈተና ተፈትነው የወጡ ሲሆን የ2ኛው ዙር የመጀመሪያ
+2
የ2014ዓም 12ኛ ክፍል  የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች የመጀመሪያ ቀን የጠዋት በፊት በሰላም ተጠናቋል ። ተፈታኝ ተማሪዎች በተረጋጋ መንፈስ የጠዋቱን ፈተና ተፈትነው የወጡ ሲሆን የ2ኛው ዙር የመጀመሪያ ቀን ክፍል ሁለት ፈተና ከሰዓት በኋላም የሚቀጥል ይሆናል። Via - MOE 🎖📖🎖 @aplusacademy9_12 @aplusacademy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬

ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ እንደሚገኝ አሳውቋል። ፈተናው እስከ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ መሰጠት ይቀጥላል። በሌላ በኩል
+1
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ እንደሚገኝ አሳውቋል። ፈተናው እስከ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ መሰጠት ይቀጥላል። በሌላ በኩል ከትላንት እኩለ ቀን አንስቶ የተገደበው የቴሌግራም አገልግሎት ዛሬ ከደቂቃዎች በፊት ሙሉ አገልግሎት እየሰጠ ነው። ቴሌግራም በሁለቱም የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢዎች ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እየሰጠ መሆኑን ተመልክተናል። 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

በኢትዮጵያ #የቴሌግራም አገልግሎት እንዲገደብ ተደርጓል። አገልግሎቱ ከእኩለ ቀን አንስቶ ነው የተገደበው። እስካሁን በጉዳዩ ላይ በሚመለከታቸው አካላት ማብራሪያ ባይሰጥም ከዚህ ቀደም እንደታየው የቴሌ
+1
በኢትዮጵያ #የቴሌግራም አገልግሎት እንዲገደብ ተደርጓል። አገልግሎቱ ከእኩለ ቀን አንስቶ ነው የተገደበው። እስካሁን በጉዳዩ ላይ በሚመለከታቸው አካላት ማብራሪያ ባይሰጥም ከዚህ ቀደም እንደታየው የቴሌግራም መገደብ ነገ ከሚጀምረው "የተፈጥሮ ሳይንስ" የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ጋር የተያያዘ ሊሆን እንደሚችል ይታመናል። ባለፈው ሳምንት የማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን በሚወስዱበት ቀናት/ወደ ክፍል ገብተው ፈተናቸውን በሚወስዱበት ሰዓት / ፈተናውን ጨርሰው እስኪወጡ ድረስ የቴሌግራም አገልግሎት እንዲገደብ ሲደረግ ነበር። " በማህበራዊ ሳይንስ " የፈተና ወቅት ተማሪዎች ከፈተና ክፍል ሲወጡ ቴሌግራም ወደ አገልግሎት ሲመለስ የነበረ ሲሆን አሁኑ ላይ ግን ከፈተና አንድ ቀን ቀደም ብሎ አገልግሎቱ ተገድቧል። የቴሌግራም አገልግሎት በኢትዮጵያ ባሉት ሁለቱም የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢዎች ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እንደማይሰራ ማረጋገጥ ችለናል። ምንም እንኳን " የቴሌግራም " አገልግሎት ቢገደም ሌሎች እንደ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ትዊተር የመሳሰሉ መተግበሪያዎች ያለ ገደብ እየሰሩ ናቸው። የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ወቅት ወደ መፈተኛ ማዕከላት (ዩኒቨርሲቲ) ተማሪዎች ይዘው እንዳይገቡ በጥብቅ የተከለከለውን ስልክ ይዘው የገቡ ተፈታኞች ፈተናው እየተሰጠ ከመፈተኛ ክፍል እና ፈተና ሲጠናቀቅ ከማደሪያቸው የፈተና ወረቀቶችን በቴሌግራም ግሩፖች እና ቻናሎች ላይ ሲያሰራጩ ነበር። በዚህም አንዳንድ ሰዎች " የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተሰርቋል " የሚሉ መረጃዎችን ቢያሰራጩም ፈተናው መሰጠት ከጀመረበት ሰዓት በፊት ቀድሞ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስለመሰራጨቱ የሚያሳይ ማስረጃዎች ማግኘት አልተቻለም። 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

#Update የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ማዕከላት መግባታቸውን ማምሻውን አሳውቋል። አገልግሎቱ ተማሪዎቹ ነገ በ7/02/ 2015 ገለጻ እንደሚደረግላቸው እና 08-11/02/2015 ፈተናውን እንደሚወስዱ ገልጿል። " በራስ ጥረት፣ በብርቱ ድካምና በፈጣሪ እርዳታ የሚገኝ ውጤት መጨረሻው ያማረ ነው። " ያለው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት " የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን በጋራ እንከላከል " ሲል ጥሪ አቅርቧል።              🎖📖🎖 @aplusacademy9_12 @aplusacademy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬

እንድታውቁት ➣ ፈተናው አልተሰረቀም ለAptitude ጥያቄ 80 መልስ ለቀዋል ጥያቄው 60 ነው !!!!! 🎖📖🎖 @aplusacademy9_12 @aplusacademy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬
እንድታውቁት ➣ ፈተናው አልተሰረቀም ለAptitude ጥያቄ 80 መልስ ለቀዋል ጥያቄው 60 ነው !!!!!             🎖📖🎖 @aplusacademy9_12 @aplusacademy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬

እንድታውቁት ➣ በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ በግልም ሆነ በቡድን መጮህ ወይም በጣም ከፍተኛ ድምጽ ማሰማት የተከለከለ ነው፡፡

ከነገ ጀምሮ ለምትሄዱ ተፈታኞች በሙሉ ᗩ+ አካዳሚ መልካም ፈተና ትመኝላችኋለች ።💙 😊 የሚያስፈልጋችሁን ነገሮች እንደያዛችሁ አረጋግጡ ። በተረፈ ፈተናውን ሳትረበሹ ተረጋግታቹህ ውሰዱ ቀድመው ከተፈተኑት ልምድ ወስዳቹ ግቢ ዉስጥ ስለ ፈተናው የሚወሩ አሉባልታዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ አውቃቹ ፈተናቹህ እና ፈተናቹህ ላይ ብቻ ትኩረታችሁን አድርጉ ። ፈጣሪ ከእናንተ ጋር ይሁን መልካም ፈተና ✨

የ12ኛ ክፍል ሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ከነገ ጀምሮ ወደየተመደቡበት ዩኒቨርስቲ ይገባሉ ------------------ በሁለተኛ ዙር የ2014ዓም. የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ
የ12ኛ ክፍል ሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ከነገ ጀምሮ ወደየተመደቡበት ዩኒቨርስቲ ይገባሉ ------------------ በሁለተኛ ዙር የ2014ዓም. የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ ወደየተመደቡበት ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። ትምህርት ሚኒስተር ━━━━━━━━━━━━━━━━━             🎖📖🎖 @aplusacademy9_12 @aplusacademy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬

+2
English Matric exam 2015

ፈተና ከጀመርን በኋላ ማድረግ የሚገቡን ነገሮች (ፈተና ላይ እያለን)፤ ¤ ወደ ፈተና ከመሄዳችን ቀደም ብለን ለፈተና የሚረዱንን መሳሪያዎች እና የመፈተኛ ቁሶችን ማዘጋጀት። ¤ አብዝተን ፈተናን እና የምናመጣውን ነጥብ ስሌት አለመገመት ። ¤ ፈተና ስንጨርስ የተሳሳትነውን ጥያቄ አብዝቶ ማሰብ እና ሌላ ተማሪ መጠየቅ ጭንቀት ውስጥ ስለሚከተን ከዚህ ይልቅ ቤት ሄደን እረፍት ማድረግ እና ለቀጣይ ፈተና መዘጋጀት ። ¤ በፈተና ጊዜ ድንገተኛ ጭንቀት እና ድንጋጤ ከገጠመን ወዲያው የምንሰራውን ገታ አድርገን በጥልቀት አየር በአፍንጫችን ስበን ወደ ሳንባ እያስገባን መልሰን ማስወጣት ይህንንም እስክንረጋጋ መደጋገም ። ከዚህ በመቀጠል የማረጋጊያ ቃላትን ለራስዎ መንገር:: ¤ ፈተና በምንሰራ ጊዜ ግራ ያጋባንን እና እርግጠኛ ያልሆንበትን ጥያቄ በይለፍ ማቆየት እና ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ይህም ጊዜያችንን በአግባቡ እንድንጠቀም ይረዳናል። ነገር ግን ምልክት አድርገን ማለፍ፤ ¤ በተመሳሳይ እርግጠኛ ያልሆልንበትን መልስ ላይ ተደናግጠን መሰረዝ እና መደለዝን መቀነስ ይህም ስንደነግጥ እና ስንጨነቅ የምናውቀውን መልስ ትተን ወደ ሌላ መልስ እንድሰጥ ስለሚያረግ መሰረዝና መደለዝን መቀነስ ። ¤ ፈተናውን ወደ ማገባደድ ስንደርስ በይለፍ ያስቀመጥናቸውን ግራ ያጋቡንን ጥያቄዎች ጥቂት አስበንበት መልስ መስጠት ፤ ካልሆነም ደግሞ ብልሀት ተጠቅመን የግመታ መልስ ሰጥተን ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ። ¤ በተደጋጋሚ ሰአትን አለመመልከት ወይም ሰአት በቃን አልበቃን እያልን አለመጨነቅ። ወቅቱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ወቅት ነውና ለተፈታኞች በሙሉ መልካም ፈተና ተመኘን 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

የ2014 ዓ.ም የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ከጥቅምት 08 እስከ 11/2015 ዓ.ም ፈተናውን ይወስዳሉ። የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች የጊዜ ሰሌዳ፦ ➤ ጥቅምት 05 እና 06/2015 ዓ.ም       ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ። ➤ ጥቅምት 07/2015 ዓ.ም      ገለጻ ( ኦሬንቴሽን) ለተፈታኞች ይሰጣል። ➤ ከጥቅምት 08 እስከ 11/2015 ዓ.ም      ፈተናው ይሰጣል። ➤ ጥቅምት 12 እና 13/2015 ዓ.ም       ተፈታኞች ወደ አካባቢያቸው ይመለሳሉ። @aplusacademyy9_12 @aplusacademyy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬

📚ምርጥ ምርጥ መፅሐፎችን ይፈልጋሉ? 📚1📚አለመኖር    📚2📚 ሌላ ሰው  📚3📚ሕማማት  📚4📚የሃሳብ ቀን ዘሎች 📚5📚 ልጅነት       📚6📚ፍቅር እስከ መቃብር      📚7📚አሉላ አብ ነጋ          📚8📚 ኦሮማይ 📚9📚አጤ ቴዎድሮስ 📚10📚 አቴ ምኒሊክ 📚11📚 ዙቤይዳ 📚12📚አንድሮሜዳ 📚13📚የሳጥናኤል ጎል በኢትዮጵያ 📚14📚መፅሐፈ ራሴላስ 📚15📚መፅሐፈ ሄኖክ - 📚 16📚አላቲኖስ 📚17 📚ባይብል ኮድ ----------------------------------------------------          ◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥          █          𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒             █                    ◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢ https://t.me/+mdrIICXstbkzMWZk https://t.me/+mdrIICXstbkzMWZk https://t.me/+mdrIICXstbkzMWZk https://t.me/+mdrIICXstbkzMWZk

" መፈተን የፈለገ ይፈተናል ፤ መፈተን ያልፈለገ ትቶ ይሄዳል፤ ትቶ ለሚሄደው ተማሪ ግን ምንም ተጨማሪ ዕድል የሚሰጥበት መንገድ የለም " - ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ሚኒስቴር ፤ መውሰድ የነበረ
+1
" መፈተን የፈለገ ይፈተናል ፤ መፈተን ያልፈለገ ትቶ ይሄዳል፤ ትቶ ለሚሄደው ተማሪ ግን ምንም ተጨማሪ ዕድል የሚሰጥበት መንገድ የለም " - ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ሚኒስቴር ፤ መውሰድ የነበረባቸውን ፈተና ሙሉ በሙሉ ወይም ውስን ፈተናዎችን ብቻ ወስደው ከዩኒቨርሲቲ ጥለው ወጥተዋል ያላቸው ፦ - ከመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ (መካነ ሰላም ካምፓስ) 1,700 ተማሪዎች - ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ 1,226 ተማሪዎች - ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ 2,711 ተማሪዎች - ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ 7,150 በአጠቃላይ 12,787 ተማሪዎች ናቸው። እንዚህ ተማሪዎች ከግቢ የወጡት " ፈተና መፈተን እንደማይፈልጉ " አሳውቀው በመሆኑ በቀጠይ ፈተና እንደማይወስዱ አሳውቋል። ጥቅምት 8 ፈተና ሚጀምሩት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከዚህ ሊማሩ እንደሚገባ የገለፀው ሚኒስቴሩ ፤ " ፈተናውን ተፈትነን አናልፍም ብሎ በመፍራት / በሌላ መንገድ ፈተናውን ለመረበሽ ሲሞከር ዝም ብለው ሌሎችን ተከትሎ መሄድ በራሳቸው ህይወት ላይ አስከፊ የሆነ ነገር ይዞ እንደሚመጣ ማወቅ አለባቸው " ብሏል። ተማሪዎች በራሳቸው ብቻ ተማምነው እንዲፈቱ ሌሎች አስገድደው አደጋ ያደርሱብኛል ብለው የሚሰጉ ካሉም የተማሪዎችን ደህንነት ማስጠበቅ የትምህርት ሚኒስቴር ስራ ስለሆነ " ደህንነታችሁን እናስጠብቃለን ለዚህም ቃል እንገባለን " ብሏል። " መፈተን የፈለገ ይፈተናል ፤ መፈተን ያልፈለገ ትቶ ይሄዳል ትቶ ለሚሄደው ግን ምንም ተጨማሪ ዕድል የሚሰጥበት መንገድ የለም " ሲል አሳስቧል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🎖📖🎖 @aplusacademyy9_12 @aplusacademyy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬

#Natural በሁለተኛ ዙር ወደ ግቢ የምትገቡ ተማሪዎች ለምንም ነገር አትጨነቁ😊 ምንም አዲስ ነገር የለውም😏 ለማንኛውም በቂ ብር ይዛችሁ ሂዱ ደረቅ ምግብም ብትይዙት ጥሩ ነው👌 ከልሆነ ለሌሊቱ 7:00 ምግብ ፍለጋ ትዞራለችሁ🙈😂 ለፈተናው አታስቡ ዋናው ጤና ነው።

" ፈተና አቋርጠው ለወጡ ተማሪዎች ምንም አይነት እድል አይሰጥም " - ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ሚኒስቴር ፈተና አቋርጠው ለወጡ ምንም አይነት እድል አይሰጥም ብሏል። ሚኒስቴሩ ማምሻውን በሰጠው
" ፈተና አቋርጠው ለወጡ ተማሪዎች ምንም አይነት እድል አይሰጥም " - ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ሚኒስቴር ፈተና አቋርጠው ለወጡ ምንም አይነት እድል አይሰጥም ብሏል። ሚኒስቴሩ ማምሻውን በሰጠው መግለጫው ፤ በአማራ ክልል በመቅደላ አምባ፣ ደብረ ማርቆስ፣ ባህርዳር እና ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲዎች 12 ሺህ 787 ተማሪዎች ጊቢውን ለቀው መውጣታቸውን ገልጿል። ፈተና አቋርጠው ለወጡ ተማሪዎች ሚኒስቴሩ ምንም አይነት እድል እንደማይሰጥ አሳውቋል። Credit : AMN @tikvahethiopia

#MoE • በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ አንድ ተማሪ ህይወት አልፏል። • 12,787 ተማሪዎች ፈተና አንፈተንም ብለው ጥለው ወጥተዋል። ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የ
+1
#MoE • በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ አንድ ተማሪ ህይወት አልፏል። • 12,787 ተማሪዎች ፈተና አንፈተንም ብለው ጥለው ወጥተዋል። ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መጠናቀቁን ገልጿል። ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ ለፈተናው ከተቀመጡ 595 ሺህ ተፈታኞች ውስጥ 586 ሽህ 541 ተፈታኞች ፈተናውን ወስደዋል ብሏል። " ፈተናው በተጀመረበት ወቅት በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የደረሰው አደጋ እና በአማራ ክልል በመቅደላ አምባ፣ ደብረ ማርቆስ፣ ባህርዳር እና ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲዎች ከትምህርት ስርዓቱ ባፈነገጠ ሁኔታ አንፈተንም በማለት 12 ሺህ 787 ተማሪዎች ጊቢውን ለቀው መውጥተዋል " ሲል አሳውቋል። ትምህርት ሚኒስቴር በመግለጫው ፤ " ከሌሎቹ በተለየ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹ ሃይል በተቀላቀለበት መልኩ በደረሰ ግርግር የ1 ተማሪ ህይወት ሲያልፍ በፀጥታ አካላት ላይ ጉዳት ደርሷል " ሲል ማሳወቁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል። Via- FBC 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች #የመጨረሻ ቀን የፈተና መርሀ ግብር ተጠናቋል ። ዛሬ ፈተናቸውን የሚያጠናቅቁት  ተማሪዎች ፣ ከዛሬ ጀምሮ ወደየመጡበት አካባቢ ጉዞ የሚያደረጉ ይሆናል። 🎖📖🎖 @aplusacademyy9_12 @aplusacademy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬

ናቹራል የፈተና ፕሮግራም ወጥቷል ❗️❗️ ማክሰኞ 08/02/15 ከ3-5 ኢንግሊሽ ከ9-12 ማትስ እሮብ ከ3-5 አፕቲቱይድ ከ9-11 ፊዚክስ ሐሙስ ከ3-5:30 ኬሚስትሪ ከ9-11 ባይሎጂ አርብ ከ3-5
ናቹራል የፈተና ፕሮግራም ወጥቷል ❗️❗️ ማክሰኞ  08/02/15        ከ3-5 ኢንግሊሽ       ከ9-12  ማትስ እሮብ  ከ3-5 አፕቲቱይድ          ከ9-11 ፊዚክስ ሐሙስ ከ3-5:30 ኬሚስትሪ          ከ9-11 ባይሎጂ አርብ  ከ3-5 ሰአት ሲቪክ 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬