en
Feedback
Yeneta Courses

Yeneta Courses

Open in Telegram

መቀመጫ | ADDIS ABABA UNVERSITY ©Yeneta Tutorial

Show more
2 787
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
12ኛ ክፍል ‼️ ዛሬ የ 12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ መረጃ ለመጠየቅ ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ቢሮ ሄደን ነበር። ነገር ግን ከፍተኛ አመራሮች ከ አብይ ጋር ለነበረው ስብሰባ ለመታደም ሄደዋል ተባልን። እዛው ያሉ ሰራተኞችን 👉 የ 12ኛ ክፍል ፈተና መች ይፋ ይሆናል ብለን ጠይቀን ያገኘነው መረጃ .....   👉 ሁሉ ነገር ተጠናቋል። ነገር ግን መቼ ይፋ እንደሚሆን ማንም አያቅም። እስካሁን የተቆረጠ ቀን የለም ግን በዚህ ሳምንት ውስጥ የሚል ወሬ ሰምተናል። ( እነሱም አያቁም) 👉 ሌላኛው ሰረተኛ በ 22 የሚባል ነገር ጭምጭምታ አለ ግን እርግጠኛ አይደለሁም። ብቻ በዚህ ሳምንት እንደሚሆን ተስፋ አለ። 👉 3ኛው ደግሞ ከነገ ጀምራችሁ መጠበቅ ነው እንግዲህ እኔም እንዲሁ ነበር ኢንትራንስን ያለፍኩት😁 ስል መልሶልናል። 🔦 ለማንኛውም ትምህርት ሚኒስቴር በዚህች 3ት ቀን ውስጥ ይፋ የማያደርግ ከሆነ ትላልቅ ሚዲያዎች ጋር በመሄድ እንድጠይቁና ቁርጥ ቀኑን እንድነግሩን እናደርጋለን። Š hulumedia 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

የ 12ኛ ክፍል ውጤትን አስመለክቶ በርካታ ጥያቄዎች እየደረሱን ስለነበር ከሚመለከተው አካል ለማጣራት ሞክረን ነበር። ከ ትምህርት ሚኒስቴር አካላት የተሰጠን መልስ የ 1ኛ ዙር ፈተና እርማት ተጠናቋል። አሁን የ 2ኛው ዙር እርማት እየተደረገ ነው። ስለዚህ የተማሪዎች ውጤት ወደ ሲስተሙ ከገባ ቡሃላ ለተማሪዎች ይፋ ይሆናል። ትክክለኛው ይፋ የሚሆንበት ቀን መቼ ነው? እስካሁን ይህ ነው የሚል ቀን አልተወሰነም። ነገር ግን በቅርቡ ይፋ ይሆናል። ተማሪዎች መታገስ አለባቸው ። ውጤቶች ላይ ምንም ስህተት እንዳይኖር ጥንቃቄዎች ከተሰወዱ ቡሃላ ይለቀቃል ። - Hulumedia

LOVE በዚህ የእግዚአብሔር ፍቅር በእኛ ዘንድ ተገለጠ፥ በእርሱ በኩል በሕይወት እንኖር ዘንድ እግዚአብሔር አንድ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታልና። የዮሐንስ መልእክት 1 4:9 ✝️🙏✝️ እንኳን አደረሳች
LOVE በዚህ የእግዚአብሔር ፍቅር በእኛ ዘንድ ተገለጠ፥ በእርሱ በኩል በሕይወት እንኖር ዘንድ እግዚአብሔር አንድ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታልና። የዮሐንስ መልእክት 1 4:9 ✝️🙏✝️ እንኳን አደረሳችሁ ✝️🙏✝️

💫💫💫የነገው ፈተና መልስ ✨✨✨✨✨ 1 መ 2 ል 3 ካ 4 ም 5 የ 6 ገ 7 ና 8 በ 9 ዓ 10 ል 11ይ 12 ሁ 13 ን 14 ላ 15 ች 16 ሁ

የዩኒቨርሲቲ ምደባ እንዴት ይሰራል⁉️ የዩኒቨርሲቲ ምደባ የሚሰራው እንደድሮው ጊዜ በቀጥታ በሰዎች ሳይሆን ዘመናዊ እና አለምአቀፋዊ ተቀባይነት ባለው ማሽን ነው። ታድያምደባው ሲካሄድ በዋነኝነት የተማሪዎችን ውጤት መሰረት በማድረግ ነው፡፡ ይኸውም:- ምደባው በቅድሚያ ምደባውን ለሚያከናውነው ማሽን እነዚህ የመረጃ ግብዓቶች inpute ይሰጡታል። እነሱም 👉 ከመቁረጫ ነጥብ በላይ ያመጡ  ተማሪዎች ስም ዝርዝር 👉 የዩኒቨርሲቲዎች የመቀበል አቅም 👉 የመቁረጫ ነጥብ 👉 የተማሪዎች ውጤት 👉 PHASE (ምድብ) PHASE  ማለት ለምሳሌ እነሱ inpute ሲያስገቡ PHASE 1 ከ አንደኛ ምርጫ እስከ አምስተኛ ምርጫ PHASE 2 ከ አምስተኛ ምርጫ እስከ አስረኛ ምርጫ ወ.ዘ.ተ እያለ እንዲሰጥ አድርገው program ያደርጉታል ማለት ነው። ከላይ ያሉት የመረጃ ግብዓቶች ከገቡለት በኋላ ማሽኑ 1⃣ የተማሪውን ውጤት (ነጥብ) 2⃣ የተማሪውን የምደባ ምርጫ አሞላል 3⃣ የዩኒቨርሲቲዎች የመቀበል አቅምን መሰረት በማድረግ ተማሪዎችን ይመድባል፡፡ በዚህ መልኩ ምደባ ሲሰል እነሱ ብቻ በሚያውቁት scale መሰረት: ➖ በጣም ጥሩ ውጤት ያመጣ ተማሪ PHASE = ONE , CHOICE = ONE ይደርሰዋል ማለት ነው። ማለትም የመጀመሪያ ምድብ የመጀመሪያ ምርጫ ማለት ነው፡፡ ➖ ከዚያ scale ቀጥሎ ያመጣ ተማሪ ደግሞ:  PHASE = 1 , CHOICE = 2 ይደርሰዋል ማለት ነው። ማለትም የመጀመሪያ ምድብ ሁለተኛ ምርጫ ማለት ነው። የምደባ ውጤት በቅርብ ቀናት ውስጥ ይፋ ይደረጋል። 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

" የፈተናውን ውጤት በአጭር ጊዜ እናሳውቃለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና በሰላም መጠናቀቁን አሳውቋል። አገልግሎቱ ፤ ይህ የፈተና ሥራ በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ አወንታዊ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ምስጋና ያቀረበ ሲሆን ለተፈታኞች ደግሞ መልካም ውጤት ተመኝቷል። " በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈተናውን ውጤት የምናሳውቅ ይሆናል " ያለው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ ተፈታኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ መልዕክት አስተላልፏል። 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

Addis Ababa City Administration Education Bureau 2015 E. C Grade 12 First Semester Model Exam Time Table
Addis Ababa City Administration Education Bureau 2015 E. C Grade 12 First Semester Model Exam Time Table

All Grade 12 Students' Textbooks and Teachers' Guide Books 🇪🇹1.Mathematics textbooks & Guide Book 🇪🇹2.Physics textbooks & Guide Book 🇪🇹3.Chemistry textbooks & Guide Book 🇪🇹4.Biology textbooks & Guide Book 🇪🇹5.Geography textbooks & Guide Book 🇪🇹6.Civics textbooks & Guide Book 🇪🇹7. TD textbooks & Guide Book 🇪🇹8.ICT textbooks & Guide Book 🇪🇹9.Economics textbooks & Guide Book 🇪🇹10.English textbooks & Guide Book 🇪🇹11.አማርኛ textbooks & Guide Book 🇪🇹12.Afam-Oromo textbooks & Guide Book 🇪🇹13.Soomaali textbooks & Guide Book ከላይ የተጠቀሱትን ሁሉንም የ 12ኛ ክፍል የተማሪዎች እና የመምህራን መምሪያ የያዘ App ስለሆነ ለአጠቃቀም ምቹ ነው. 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

ወደ ግቢ ጉዞ  ለምታደርጉ የ 2ተኛ ዙር የ 12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና ‼️🙏 ያነበባችሁትን ተረጋግታችሁ የምትሰሩበት ግዜ እንዲኖራችሁ ተመኘሁ  🙏 በሰላም አስጀምሮ እና አስጨርሶ በሰላም ከ ቤተሰቦቻችሁ ጋር ለመገናኘት ያብቃችሁ 🙏 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

የ12ተኛ ክፍል ውጤት መቼ ይወጣል በተለያዩ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ፈተና መውሰድ ያልቻሉ ተማሪዎች ከታህሳስ 18 እስከ 21 ድረስ ባሉት ቀናት ፈተናቸውን ይወስዳሉ። የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎች ፈተና ውጤት እስካሁን ይፋ ያልተደረገ እና ይፋ የሚደረግበት ትክክለኛ ቀን ያልታወቀ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ በፊት በሰጠው ቃል ፤ አጠቃላይ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤት #ከሁለተኛ_ዙር ፈተና በኋላ የሚገለጽ መሆኑን አሳውቆ ነበር ስለሆነም 2ኛ ዙር ተፈታኞች ከተፈተኑ እና እርማት በቶሎ ከተጠናቀቀ በቅርብ ቀናት ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። ➳አዲስ ነገር ሲኖር በቻናላችን እናሳውቃለን 🙏 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

#Update #AddisAbaba የ2ኛውን ዙር የሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ለመፈተን #በአዲስ_አበባ ከተማ አስተዳደር የተመዘገቡ ተማሪዎች በክፍለ ከተማቸው በኩል በ16 / 4 /2015 ዓ/ም በአዲስ
+1
#Update #AddisAbaba የ2ኛውን ዙር የሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ለመፈተን #በአዲስ_አበባ ከተማ አስተዳደር የተመዘገቡ ተማሪዎች በክፍለ ከተማቸው በኩል በ16 / 4 /2015 ዓ/ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ቴክኖሎጂ 5 ኪሎ ካምፓስ እንዲገቡ የከተማው ትምህርት ቢሮ ዛሬ አሳስቧል። የ2ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ ታህሳስ 21 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ መግለፁ ይታወሳል። 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

#NationalExam 2ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል። በሁለተኛው ዙር ለፈተና የሚቀመጡ የሁሉም ክልል ተማሪዎች መለየታቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ፦ • የመጀመሪያውን ዙር ፈተና በወሊድ ወይም በእርግዝና ምክንያት መፈተን ያልቻሉ፣ • በሕግ ጥላ ስር ወይም በማረሚያ ቤት ሆነው ለመፈተን ያልቻሉ፣ • የሀገር መከላከያ ሠራዊት ወይም የፌዴራል ፖሊስ ወይም የክልል ልዩ ኃይል አባል ሆነው በወቅቱ በግዳጅ ላይ በመሆናቸው ያልተፈተኑ፣ • በህመም ወይም ተቀባይነት ባገኘ ችግር ምክንያት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ፈተና ያልወሰዱ፣ • ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰው የድልድይ መደርመስ አደጋ ምክንያት ያልተፈተኑ፣ • በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው ችግር ምክንያት አንድ ፈተና እንዲፈተኑ የተወሰነላቸው፣ • ተቀባይነት ባገኙ ችግሮች ምክንያት ፈተና እንዲወስዱ የተወሰነላቸው።

" የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና (የ2ኛ ዙር) ከታህሳስ 18 - ታህሳስ 21 ይሰጣል " - የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ ከዚህ ቀደም በነበረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወቅት ፈተናቸውን መውሰድ ላል
+1
" የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና (የ2ኛ ዙር) ከታህሳስ 18 - ታህሳስ 21 ይሰጣል " - የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ ከዚህ ቀደም በነበረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወቅት ፈተናቸውን መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች ፈተና ለመስጠት እየተሰራ ይገኛል። ዛሬ ከሲደማ ክልል የትምህርት ቢሮ ባገኘነው መረጃ በተለያዩ ምክንያቶች ፈተና ሳይፈተኑ የቀሩ ተማሪዎችን በ2ኛ ዙር ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ ታህሳስ 21 ድረስ ለማስፈተን ዝግጅት ተደርጓል። @tikvahethiopia

የሁለኛው ዙር መፈተኛ ቀን ታወቀ!!! በምዕራብ ሸዋ ዞን ባሉ 7 ወረዳዎች የመጀመሪያ ዙር ፈተና ያልተፈተኑ ሲሆን የሁለተኛው ዙር ፈተና ቀን ታህሳስ 11 2015 እንደሆነ ዛሬ የሸዋ ዞን ትምህርት መ
የሁለኛው ዙር መፈተኛ ቀን ታወቀ!!! በምዕራብ ሸዋ ዞን ባሉ 7 ወረዳዎች የመጀመሪያ ዙር ፈተና ያልተፈተኑ ሲሆን የሁለተኛው ዙር ፈተና ቀን ታህሳስ 11 2015 እንደሆነ ዛሬ የሸዋ ዞን ትምህርት መመሪያ አረጋግጧል። ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ዩንቨርስቲዎች ከ ታህሳስ 7-9 ይጓጓዛሉ የተማሪዎች ዉጤት ከታህሳስ 20 እስከ 25 ውስጥ ባሉት ቀናት ያሳውቃል ተቦሏል። ሌላ የሰላም እና ፀጥታ ችግር ካላጋጠመን በስተቀር ተማሪዎች ከ ጥር መጀመሪያ ጀምሮ ወደ ዩኒቨርስቲ እንዲገቡ ይደረጋል። @ETHIOSTUDENTS @ETHIOSTUDENTS

ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በዲጂታል ለመስጠት ታብሌቶችን አገር ውስጥ ለማስመረት እንቅስቃሴ ጀምሬያለሁ ብሏል። ሚኒስቴሩ ይህን ያለው ትላንት የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩ
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በዲጂታል ለመስጠት ታብሌቶችን አገር ውስጥ ለማስመረት እንቅስቃሴ ጀምሬያለሁ ብሏል። ሚኒስቴሩ ይህን ያለው ትላንት የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸሙን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ሼል ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሲያቀርብ ነው። የመልቀቂያ ፈተናውን በኢንተርኔት ለመስጠት በውጭ አገር የቴክኖሎጂ ባለሙያ ኢትዮጵያዊያን የሶፍትዌር ሥራዎችን እንዲሠሩ እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል። ታብሌቶቹን አገር ውስጥ ለማሰራት የተወሰነው በውጭ አገር ለመግዛት ዋጋቸው በመወደዱ ምክንያት እንደሆነ ጠቁመዋል። የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በግንቦት 2015 ዓ.ም ለመስጠት መታቀዱን ሚኒስትሩ ከዚህ ቀደም መግለጻቸው ይታወሳል።          🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

📚 ዘንድሮ ጳውሎስ መወዳደር ለምትፈልጉ ተማሪዎች። 📚 ጠቃሚ መረጃዎችን የያዘ ፋይል ነው።(2 years back). refere ብታደርጉት አሪፍ ነው👍።          🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

" ተማሪዎች ፈተናውን ለመፈተን ዝግጅት አድርጉ " - የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በተለያየ ምክንያት የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል
+1
" ተማሪዎች ፈተናውን ለመፈተን ዝግጅት አድርጉ " - የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በተለያየ ምክንያት የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል ላልተፈተኑ ተማሪዎች ፈተናውን በታህሳስ ወር መጀመሪያ ሳምንት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርይ መምሪያ አሳውቋል። ትምህርት መምሪያው ፦ - በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በመሸጋገሪያ ድልድይ ተሰብሮ በደረሰው አደጋ ምክንያት የመጀመሪያውን ቀን ፈተና ያልተፈተኑ፤ - በወሊድ ምክንያት ፈተናውን ያልወሰዱ፤ - የተለያየ ማህበራዊ ችግር አጋጥሟቸው ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል አሳውቀው ለፈተና ያልተቀመመጡ ፤ - በሀዋሳ ከተማ ማዕከላዊ ማረሚያ ትምህርት ቤት የሚገኙ ተማሪዎች ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ብሏል። የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ፤ " ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናውን ላልወሰዱ ተማሪዎች በታህሳስ ወር 2015 ዓ.ም በመጀሪያ ሳምንት አከባቢ ፈተናው ለመስጠት ቅድመ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ነው " ያለ ሲሆን ተማሪዎች ይህንን አውቀው ፈተናውን ለመፈተን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስቧል። ምንጭ፦ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ @tikvahethiopia

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል? የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል። ሚኒስቴሩ በተለያዩ ምክንያቶች ፈተናውን ላልወሰዱ ተማሪዎ
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል? የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል። ሚኒስቴሩ በተለያዩ ምክንያቶች ፈተናውን ላልወሰዱ ተማሪዎች ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ሰምተናል። አጠቃላይ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ከሁለተኛ ዙር ፈተና በኋላ የሚገለጽ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። ©tikvah university 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል? የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል። ሚኒስቴሩ በተለያዩ ምክንያቶች ፈተናውን ላልወሰዱ ተማሪዎ
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል? የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል። ሚኒስቴሩ በተለያዩ ምክንያቶች ፈተናውን ላልወሰዱ ተማሪዎች ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ሰምተናል። አጠቃላይ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ከሁለተኛ ዙር ፈተና በኋላ የሚገለጽ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። ©tikvah university 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

#update በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ዩኒቨርሲቲ መሙላት ስለተጀመረ ተማሪዎቻችን የምትፈልጉትን ዩኒቨርሲቲ ከላይ ባለው ኮድ መሠረት መሙላት ትችላላችሁ: : #FYI አሞላላችሁን ውጤት ከመጣ በሁአላ ማ
#update በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ዩኒቨርሲቲ መሙላት ስለተጀመረ ተማሪዎቻችን የምትፈልጉትን ዩኒቨርሲቲ ከላይ ባለው ኮድ መሠረት መሙላት ትችላላችሁ: : #FYI አሞላላችሁን ውጤት ከመጣ በሁአላ ማስተካከል ይቻላል: : 🎖📖🎖 @aplusacademy9_12 @aplusacademy9_12 ▬▬▬▬▬▬▬▬