en
Feedback
AMHARA INFORMER

AMHARA INFORMER

Open in Telegram
5 671
Subscribers
No data24 hours
-217 days
-8130 days
Posts Archive
የቀድሞቹ ጀግኖች የመሰረቷቸው የኢትዮጵያ የጦር አካዳሚወች ከቅርብ ግዜ በተለይ ከአብይ አህመድ ዘመን ወዲህ የራሱን ህዝብ መጨፍጨፍ የዘወትር ስራው የሆነ የወራሪ ማምረቻ ሆነዋል። ጀነራል ጃገማ ኬሎን፣ ጀነራል ለገሰ ተፈራን፣ ጀነራል ደምሴ ቡልቶን፣ ጀነራል ፋንታ በላይን እና ሌሎችን ለሀገር ክብር ለህዝብ ፍቅር ዋጋ የሚሰጡ መኮንኖችን ያፈሩት የጦር አካዳሚወች ዛሬ ላይ የእናቶቻቸውን መቀነት የሚፈቱ፣ ለአንድ ፀረ-ህዝብ ግለሰብ አገልጋይ በመሆን የሀገርን ህልዉና አደጋ ላይ የጣሉ፣ በጨቅላ ህፃናት እና መንቀሳቀስ በማይችሉ አዛውንቶች ላይ ጨክነው ምላጭ የሚስቡ ሞራለ-ቢሶችን እያፈሩ ነው። ከዓመት በፊት በመርዓዊ በአንዲት ጀምበር 108 ንፀሃንን የጨፈጨፈት እነኝህ አሸባሪወች ከጦርነቱ ማግስት ጀምሮ ሜጫ ላይ ብቻ በአዛውንቶች ላይ፣ በአብነት ተማሪወች ላይ፣ በኃይማኖት አባቶች እና በአርሶ አደሮች ላይ ተከታታይ ጭፍጨፋወችን ፈፅመዋል። ከየትኛውም አካባቢ በተለዬ ሁኔታ ቢኮሎ፣ መርዓዊ፣ ዳጊ፣ ገርጨጭ፣ አማሪት እና ብራቃት የተባሉ የሜጫ ከተሞች በንፁሃን አማራወች ደም ታጥበዋል። በአብይ አህመድ ዘመን ያልተበረዘ የሀገር ታሪክ፣ ያልተሻረ የሞራል ህግ፣ ያልተጣሰ የህሊና ተጠይቅ የለም። በዚህ ወቅት ከአብይ አህመድ ጋር መሰለፍ የለዬለት የሀገር ክህደት የሚሆነውም ለዚህ ነው። አብይን እንደ አንድ ምክንያታዊ እና ጤናማ መሪ መቀበል በሀገር ደህንነት ላይ መዘባበትም ነው። ኢትዮጵያን በእሳት የተለኮሰች ጎጆ እስክትመስል ድረስ የጦርነት አዙሪት ውስጥ የከተተን ግለሰብ መታገል የትውልዱ ታሪካዊ ግዴታ እንደሆነ መታወቅ አለበት። ያለምንም ድካም፤ ያለ ምርጫም ጭምር ባገኘው ቅቡልነት ላይ አፈር በመነስነስ በህዝብ ላይ ጦርነት በማወጅ ግላጭ የሆነ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈፀመ ያለን እቡይ ግለሰብ እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር መቀበል ከባድ የህሊና እዳ ነው። በእርግጥ አብይ አህመድም ሆነ ብልፅግና የሚባለው ቡድን ቢያንስ አማራ ክልል በሚባለው ቀጠና ውስጥ የሞት ፅዋቸውን ከተጎነጩ ቆይተዋል። በሀገር መከላከያ ስም የሚዋጋላቸው ሰራዊት የአስከሬን ሳጥናቸው ወደ መቃ'ብር እንዳይወርድ ከማዘግዬቱ በስተቀር። አረጋ ከበደ "ሙሴወቻችን" ሲል የጠራቸው "አድማ መከላከሎችም" የብአዴንን መሞት በአይናቸው ያዩ በመሆናቸው ለሞተ ቡድን ሙሴ ሳይሆን ቀ*ብር አስፈፃሚ የሚያስፈልግ መሆኑን ስለሚያውቁ ይህንኑ ሚና እንዲወጡ በቅርቡ ድንቅ ተግባር ይከወናል። የአብይ አህመድ የሽብር ቡድንም በቅርቡ የእጁን ያገኛል። Asres Mare Damtie

አሳዛኝ ጭፍጨፋ ሰሜን ሜጫ ወረዳ ብራቃት ከተማ በሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ ብራቃት ከተማ ከትናንት መጋቢት 22/07/2017 ዓ.ም ጀምሮ በአብይ አህመድ ብልፅግና ቡድን አገልጋይ በሆኑት አድማ ብተና እና መከላከያ መካከል ከባድ የሆነ የእርስ በእርስ ውጊያ ተካሂዷል። እርስ በእርሳቸው በፈጠሩት የተኩስ ልውውጥ የብራቃት ከተማ ነዋሪዎችን በየሰፈሩ እየዞሩ ህፃናትና አረጋውያንን ጨምሮ ያገኛቸውን ንፁሃኖችን በአሰቃቂ ሁኔታ ጨፍጭፈዋል። ከሟቾቹ መካከል የፍጣ ሚካኤል ቤተክርስቲያንን አስተዳዳሪን ጨምሮ ከወፍጮ ሲመለሱ የነበሩ እናቶችን እንዲሁም ቤት ለቤት እየዞሩ በር እየገነጠሉ ጭምር በመግባት ንፁሃኖችን ያለ ርህራሄ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለዋቸዋል። እስካሁን አስከሬናቸው ያልተነሱ ንፁሃን እንዳሉ  ሁኖ አስከሬናቸው የተነሳ የንፁሃን ሟቾች ስም ዝርዝር፦ ተ.ቁ    ስም                            ዕድሜ 1. ገረም ይመኑ                         65 2. ቻይና ይመኑ                         40 3. ዋለ አለም                            50 4. አየነው ሙላት                       35 5. ዘላለም ጊዜው                     25 6. ጊዜው ደለለ                        36 7. አዳነ አርያ                           40 8. ጀምበር ፀጋሁን                    12 9. ልቦናው እንደሻው                 27 10. ሙሉቀን ስሜ                   46 11. ሙሉጌታ አለሙ                25 12. ቄ/ዋሴ ይግዛው                45 13. ፈንቴ አለልኝ                    20 14. እንየው ጎለም                   15 15. በለጠ ጊዜው                   36 16. ታደለ ሙሉጌታ                 28 17. ጋሻው አዳሙ                  35 18. ጠና በላይ                      42 19.  ማንጠግቦሽ አበጀ          48 20. ጠጅቱ አላምር                 33 21. ታደለ ሙሉየ                   19 22. በለጠ ስንቴ                    13 23. አበባው አዳነ                  10 24. አለልኝ ዋለ                     29 25. ታደለ ዋለ                       36 26. ልቦናው ተሻገር                13 27. በውቀት ጎበዜ                 10 28. ገሰሰ ጥላሁን                  71 29. አበዋ ምኒችል                  27 30. ታደሰ ጥሌ                      33 31. አንችናሉ አጥናፉ              56 32. ባለው ጌቴ                 የአእምሮ በሽተኛ 33. ጥሩድል ሙሉ                 19 34. በላይነሽ ደሴ                  26 35. ሞገስ ሽቴ                     43 36. አቡሽ ታረቀኝ 37. ወለላ ጌጡ                    40 38. ምትኩ ዋለ 39. ፈቃዱ ፀጋዬ 40. ዋለ ንጉስ 41. አበባው መንግስት           10 42. ትዜ ገብሬ 43. ጋሹ 44. ሙሉጌታ 45. ፀና በላይ 46. ታደለ ሙንየ ነብስ ይማር ወገኖቸ

photo content

photo content

ይሄን ሰብአዊነት የጎደለው ግፍ በምን ቃላት ይገለፃል በድንግል ? " የአማራ ልጅ " እየተባለ እየተሳለቁ ሲቀጠቅጡት Bekal Alamirew አጋርቶት ሳይ ህመሙ ዘልቆ ተሰማኝ። ይሄን ግፍ እያየን በእነሱ ልክ መጨከን እንዴት አቃተን ግን ?

photo content

በመንግስት ባለስልጣናት ከEBS እንዲወርድ የተደረገው የደንቢዶሎ እህቶቻችን ግፉ! ሙሉው ቢዲዮ ይኸው!https://youtu.be/X4EHNThVRzo?si=8amCO-ILet7ekuut

ከጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት!
+1
ከጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት!

photo content

photo content

+1
የኣሮሞ ጨካኞች ደንቢዶሎ ዩኒበርስቲ አማራ እህቶቻችን ላይ የሰሩት ግፉ!EBS video የኦሮሞን ጭካኔ ስላጋለጠ ቢዲዮውን እንዲወርድ አድርገውታል!

photo content

የአርበኛ ዘመነ ካሴ የዓድዋ የእንኳን አደረሳችሁ መልክት ፦ አድዋ  የቅኝ ግዛትን  ጨለማ  ድል ነስቶ  የበራ የእኩልነት እና የነጻነት አብሪ ኮኮብ ነው ። አድዋ በአባቶቻችን  አጥንትና ደም የተሰራ ገዘፍ ያለ የእኩልነት ሃውልት እና  ወደር ባልተገኘለት የዚያ ዘመን ትውልድ የሞራል ልዕልና የተበጀ ፍልስፍናም ነው።  አድዋ የእነ አጤ ምኒልክ የእጅ ስራ ነው ። አባቶቻችን አድዋን የሰሩት ከአድዋ በበለጠ  የአዕምሯቸው ምጥቀት ፣ የሀሳብ ርቅቀት ሲሆን በኢትዮጵያ ያልተቋረጠ የነጻነት ተጋድሎ ውስጥ አድዋ  በአደራረጉም ይሁን በውጤቱ ህያው ምሳሌና መመሪያችን ነው። አድዋን ስናከብር ፣ አባቶቻችን ስንዘክር  ከነጻነት ራስጌው የነበርን እኛ ለፍጹም አምባገነን ስርዓት እና በህልውና አደጋ ውስጥ የተገኘነው ለምን እና እንዴት ነው ? የሚለውን ጥያቄ በመመርመር መሆን አለበት ። ለምንገኝበት ሁለንተናዊ  ውድቀት ምክንያቱ  ለአድዋ የሚመጥን ስርዓትና መዋቅር መገንባት ያለመቻላችን ነው ።  ከአድዋ በሚቃረን አስተሳሰብ  ላይ የቆመ ሁሉ የኢትዮጵያውያን ነጻነትና እኩልነት ሊቀበልና ሊያከብር አይቻለውም።  መላ ኢትዮጵያን ለመከራ የዳረገው ፣ የአማራን ህዝብ ደግሞ የማጥፋት ጦርነት የከፈተበት የአገዛዙ  ገዥ  አሰተሳሰብ ጸረ-አድዋ ፣ ጸረ-እኩልነት እና  ፍጹም አረመኔ ነው ።  ለኢትዮጵያውያን ባለው ንቀት እና የመግዣ ስልቱ በሆነው የማጭበርበር  ዘዴው የተነሳ አድዋን በቃላት በማሽሞንሞን  የአድዋ ወዳጅ  ለማስመሰል ቢጥርም በግብሩ  የአድዋን የነጻነት መንፈስ ለመረዳት የማይችል እቡይ መሆኑን አረጋግጧል ። ትግላችን  ለነጻነት ፣ ለእኩልነት ከሁሉም በላይ ደግሞ ለህልውና የምናደርገው ነው ።  ትግላችን ከአድዋ አባቶቻችን በወረሰነው የላቀ የሞራል ልዕልና የሚመራ ነው ።  ትግላችን በድል እንደምናጠናቅቅ የእጃችን መዳፍ ያህል እርግጠኞች ሆነን የምናውቀው  ነጻነት እና እኩልነት በባርነት የሚረቱበት ፣ የሞራል ጥራትም በእቡይነት የሚመከትበት ታሪክም ሆነ ሳይንስ ስለሌለ ነው ። በመሆኑም ትግላችን የተከፈተብንን የህልውና ጦርነት ድል አድርገን ለአድዋ የሚመጥን ስርዓትና መዋቅር በመገንባት የህዝባችን መብቶችና ጥቅሞች  በቋሚነት በማስከበር ይሆናል ። ከአድዋ አባቶቻችን የምንማረው አንዱ ቁም-ነገር  በመካከላችን ያሉ ልዩነቶችን ሁሉ ወደ ጎን በመተውና ለጊዜው በማቆየት በዋናው ጠላታችን ላይ ማበር ያለብን መሆኑን ነው። ስለሆነም ከመቼውም ጊዜ በላይ ዛሬ  በአንድነት እንድንሰለፍ ጥሪያችን እናቀርባለን። እንኳን ለ 129ኛው የአድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ ። አዲስ ትውልድ ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣ አዲስ ተስፋ ! አርበኛ ዘመነ ካሴ ባውቄ

መረጃ ጥንቃቄ ! ጎጃም በይልማና ዴንሳ አዴት አካባቢ ወደ ደጋው ቋሪት እና ብር አዳማ መስመር አሁን የድሮን በረራ ታይቱዋል ጥንቃቄ እንዲደርግ ንገሩ!

መረጃ ጥንቃቄ ! ጎጃም በይልማና ዴንሳ አዴት አካባቢ ወደ ደጋው ቋሪት እና ብር አዳማ መስመር አሁን የድሮን በረራ ታይቱዋል ጥንቃቄ እንዲደርግ ንገሩ!

AMHARA INFORMER - Statistics & analytics of Telegram channel @aiinfor