en
Feedback
Maf Crypto

Maf Crypto

Open in Telegram
1 941
Subscribers
No data24 hours
-257 days
-7130 days
Posts Archive
trump 25% tarif eu ላይ ጥለዋል ለክሪፕቶ ጥሩ አደለም paws በዚህ ማርኬት list የመደረግ እድሉ አነስተኛ ነው ከዚህ በኋላ ከ15-30 ቀን ሊቆይ ይችላል

Repost from Watcher Guru
JUST IN: 🇺🇸🇪🇺 President Trump announces 25% tariffs on the European Union. @WatcherGuru
+1
JUST IN: 🇺🇸🇪🇺 President Trump announces 25% tariffs on the European Union. @WatcherGuru

pi pump እያደረገ ነው ብዙ ሰው 1000 ይገባል ከዛም በላይ ሲሉ ሰምቻለሁ ግን የኔ ሀሳብ ይሔንን ኮይን hold ባታደርጉ ይመረጣል scam coin ነው Soon 0 ይገባል save this comm
pi pump እያደረገ ነው ብዙ ሰው 1000 ይገባል ከዛም በላይ ሲሉ ሰምቻለሁ ግን የኔ ሀሳብ ይሔንን ኮይን hold ባታደርጉ ይመረጣል scam coin ነው Soon 0 ይገባል save this comment 😁

Life is not your mother (ህይወት እናትህ አይደለችም) ስለ ለፋህ ብቻ ላታገኝ ትችላለህ ስላቀስክ መልስ አታገኝም አሳዛኝ ስለሆንክ የሚሰጥህ ነገር የለም ዝም ብለህ ስራ ተማር ሞክር ከተሰካ ተሰካ ካልተሳካ ደግመው😁

የተረሳ ፕሮጀክት

Today, we’re thrilled to announce the launch of the Blum Ethiopia Community — a dynamic hub for crypto enthusiasts, blockchai
Today, we’re thrilled to announce the launch of the Blum Ethiopia Community — a dynamic hub for crypto enthusiasts, blockchain visionaries, and dedicated supporters of the Blum ecosystem! 🤍 Are you from Ethiopia? Passionate about crypto and Web3 innovation? Then this is the place for you! Why Join? ✨ Get the latest updates on Blum’s initiatives ✨ Access exclusive insights and opportunities ✨ Connect with fellow Ethiopian crypto enthusiasts ✨ Be part of the movement revolutionizing the future of finance 👆 Join us today here ◀️ Special Launch Giveaway! To celebrate, we’re giving away $50 each to 10 lucky winners! Here’s how to participate: 🔥 Tag 5 Ethiopian friends in this post 🔥 Invite them to join our Telegram community Let’s grow Blum Ethiopia together! Share, invite, and let’s shape the future of blockchain in Ethiopia!

ተጠቀሙበት በተለይ ወጣቶች እንደዚህ አይነት እድሎችን አትለፉ

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Alibaba #Birr ' አሊባባ ' በኢትዮጵያ በብር ክፍያ ከነገ ጀምሮ መቀበል ሊጀም መሆኑን ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል። ዓለም አቀፉ ግዙፍ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ተቋም አሊባባ፣ ከሰኞ የካቲት 17
+1
#Alibaba #Birr ' አሊባባ ' በኢትዮጵያ በብር ክፍያ ከነገ ጀምሮ መቀበል ሊጀም መሆኑን ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል። ዓለም አቀፉ ግዙፍ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ተቋም አሊባባ፣ ከሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ በብር ክፍያ መቀበል እንደሚጀመር አሳዉቋል። ይህ እርምጃ ኢትዮጵያውያን በአሊ ኤክስፕረስ ላይ በቀላሉና በአገር ውስጥ ገንዘባቸው እንዲገበያዩ ያስችላቸዋል ተብሏል። አሊባባ ይህን ውሳኔ የወሰነው ለአፍሪካ ተጠቃሚዎች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆንና በዓለም አቀፍ የክሬዲት ካርዶችና የውጭ ምንዛሬ ላይ ያለውን ጥገኝነት ለመቀነስ በማሰብ እንደሆነ ተነግሯል። ይህ እርምጃ በዓለም አቀፍ የክፍያ ስርዓት ምክንያት ለአፍሪካውያን ትልቅ እንቅፋት የነበረውን ችግር ለመቅረፍ ያለመ መሆኑም ተሰምቷል። ይህም ማለት አሁን ኢትዮጵያውያን በአሊ ኤክስፕረስ ላይ የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ በብር ገንዘባቸው ክፍያ መፈጸም ይችላሉ። አሊባባ ይህን ለማሳካት በኢትዮጵያ ካሉ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት ሰጪዎች ጋር ትብብር መፍጠሩን እንዳስታወቀ ካፒታል ጋዜጣ አስነብቧል። #CapitalNewspaper @tikvahethiopia

ሰሞኑን ስለ kanye west ብዙ እየተወራ ነው የራሱን meme coin ይፈጥራል ቶሎ ገዝታችሁ አትርፉ ሲባል ሰምታችሁ ሊሆን ይችላል ምን አልባት meme coin trade የምታደርጉ ካላችሁ እና ለመግዛት ያሰባችሁ ካላችሁ ባትገዙ ይመረጣል እንደዚህ አይነት ኮይኖች ላይ insiders ስለሚበዙ እናንተ የመግዛት እድላችሁ high ላይ ነው የሚሆነው ኮይኑ ቢሊየን ሊደርስ ይችላል ግን መጨረሻው ዜሮ ነው መች ዜሮ እንደሚሆን ደግሞ አይታወቅም ምንአልባትም እናንተ በገዛችሁበት ወቅት ሊሆን ይችላል so ተጠንቀቁ

ቢትኮይን ነው ወይስ paws token 🥹
ቢትኮይን ነው ወይስ paws token 🥹

claim ማድረግ አልተጀመረም ማየት ብቻ ነው

ስንት ደረሳችሁ ?

photo content

በዚህ ሊንክ ገብታችሁ

paws check አድርጉ

BYBIT HACK ተደርጓል እየተባለ ነው ወደ 1.5B$ አካባቢ እየተባለ ነው የተረጋገጠ ነገር የለም ግን
BYBIT HACK ተደርጓል እየተባለ ነው ወደ 1.5B$ አካባቢ እየተባለ ነው የተረጋገጠ ነገር የለም ግን

Paws verification የተጠናቀቀ ሲሆን ነገ ያገኛችሁት ማየት ትጀምራላችሁ
Paws verification የተጠናቀቀ ሲሆን ነገ ያገኛችሁት ማየት ትጀምራላችሁ

ምን ታያችሁ
ምን ታያችሁ

Paws ከተጠቀሚዎቹ 1.2 million ton ሰብሰበዋል አሁን ባለው የቶን ዋጋ 4 ሚሊየን ዶላር አካባቢ ሲሆን እየሸጡ ነው መለሰኝ በአሁኑ ሰአት ton እየወረደ ነው 😁