cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

JKU MUSLIM STUDENTS

JKU MUSLIM STUDENTS

Show more
Finland2 290Amharic10 134The category is not specified
Advertising posts
198
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Aselamualeykum werahmetulahi weberekatuh!    Those who has taken exit exam; may Allah make your result good and you happy.    I wish you the best in your way.
Show all...
ከነገ ጀምራችሁ EXIT EXAM ለምትወስዱ እህት ወንድሞቼ:-    ፈተናውን ሙሉ መተማመናችሁን በአላህ ላይ አድርጋችሁ በእርጋታ እና በፅሞና እንድትሰሩ ምኞቴ ነው :: አላህም ከጎናችን እንዲሆን : ፈተናውን ካሰብነው በላይ ቀላል እንዲያደርግልን ዱዓዬ ነው ::     መልካም ፈተና ! መህሙድ ወርቅች (የቀድሞ አሚር)
Show all...
Assalaamu aleykum warahmatulahi wabarakaatu kabajamtootaafi jaalatamtootaa obbolewwan musliimaa akkuma beekamu obboloonni keenya bara kana eebbifamanu rabbaiin isaan gargaaree qormaata heddu darbanii qormaata mooraa(gibbii) isa dhumaafii qormaata bahiinsaa kan ta'e "exit exam" qoramuuf akka ta'e ni beekama kanaafuu hundi keenya bakka jirrutti obboloonni keenya qormaata kana milkiin xumuranii gammachuun isaanii dachaa dachaa akka ta'uuf du'aayii haagoonuuf isiniin jedha. Akkasima obnoloonni keenya qormaata kana fudhachuuf jirtanu jalqabaa kaasee haga guyyaa har'aatti waan isinirraa eegamu raawwachuun as geessanii jirtu rabbiin qormaata hunda dabarsee asiin isin gahe ammas isin waliin ta'uu beektanii homaa osoo hin dhiphatin qormaata akka hojjatanuufii kamis ta'ee kam bu'aa argamu kamuumaafuu murtee rabbi ta'uu beektanii akka of qopheessitanu ergaa obbolummaa isiniif dabarsaa gammachuun keenya guutuu kan ta'u hundi keessan qormaata kana darbitanii arguu waan ta'eef rabbiin qormaata kana haga yaaddanii ol isiniif milkeessee akka gammaddanu rabbiin isiniif haa taasisu,qaamaan isin bira jiraachuu dhiisnus yaadaafii du'aayiin isin waliin waan jirruuf rabbiin gammachuu keessan nu haa dhageessisu.amiiin amiin amiin Insha allah hin shakkinaa ni dabartu
Show all...
አሰላሙአሌይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ ዉድ ወንድምና እህት ሰላም እንዴት ናቹ።እንደሚታወቀው የዘንድሮ ተመራቂ ወንድምና እህቶቻችን አላህ አግዟቸው ስንትና ስንት ፈተናዎችን ኣልፎ የጊቢውን የመጨረሻና የመውጫ ፈተና የሆነውን Exit exam ሊፈተኑ እንደሆነ ይታወቃል ስለዚ ሁላችንም ለወንድም እህቶቻችን መልካሙን ሁሉ እንዲገጠማቸውና ፈተናውን በስኬት ኣጠናቀው ደስታቸው እጥፍ ድርብ እንዲሆን ሁላችንም ባለንበት ከልብ ዱኣ እንድናረግላቸው እላቸዋለሁ። እንደዛውም ተፈታኝ የሆናቹ ወንድምና እህቶቻችን ከመጀመሪያ ጀምሮ እስከዝች ቀን ድረስ ከናንተ ሚጠበቀውን ሁሉ ኣርጋቹ እዚ ደርሳቹሃል ሁሉንም ፈተና አሳሎፏቹ እዚ ያደረሳቹ አላህ ኣሁንም ቢሆን ከናንተጋር መሆኑን ኣውቃቹ ምንም ሳትጨናነቁ ፈተናውን እንድትሰሩና ምንም ይሁን ምን ለሚገኘው ውጤት የአላህ ውሳኔ መሆኑን ኣውቃቹ እራሳቹን እንድታዘጋጁ እያልኩኝ ወንድማዊ መልዕክቴን እያስተላለፍኩ ደስታችን ሙሉ ሚሆነው ሁላችሁም ፈተናውን በስኬት ኣጠናቃቹ ደስታቹን ማየት ስለሆነ አላህ ፈተናውን ከጠበቃቹት በላይ ኣሳክቶላቹ እንድትደሰቱ ያድርግላቹ፣በአካል አጠገባቹ ባንሆንም በሀሳብና በዱኣ ከናንተገር ስለሆንን አላህ ደስታቹን እንዲያሰማን ያድርግልን፣ኣሚን ኣሚን ኣሚን እንሻአላህ አትጠራጠሩ ታልፋላቹ
Show all...
00:14
Video unavailableShow in Telegram
1.08 MB
ያለ ቦታው ነገር አናጥብቅ! ~ ወዳጅ ቤተሰብ የሞተባቸውን ሰዎች ተዕዚያ ማለት የፈለገ ሰው የግድ ቤታቸው ሄዶ መሰባሰብ አይጠበቅም። በቤት፣ በቀብር ቦታ፣ መንገድ ላይ፣ በስራ ቦታ፣ በመስጂድ ፣ ... ባገኛቸው ቦታ ተዕዚያ ማለት ይችላል ፣ በቂም ነው። [አሕካሙል ጀናኢዝ ፡ 320፣ 210] በስልክም ሊሆን ይችላል። እቤቴ አልመጡ ብለን ሰዎችን ልንቀየም አይገባም። ይሄ አጉል ነገር ማጥበቅ ነው። ሰዎች ጋር እንዳንቀያየም ካልፈራን በስተቀር ለዚህ ጉዳይ ተብሎ አገር አቆራርጦ መሄድም አያስፈልግም። የኛ እንግልት ለሟች የሚያተርፈው ነገር የለም። ሞቱ የኛ ከሆነም ሰዎች አገር አቋርጠው እንዳይመጡ እንንገራቸው። ከሰዎች እንግልት የሚደርሰን ነገር የለም። = Ibnu Munewor የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor
Show all...
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

كناشة ابن منور

ጀነት በጣም ትልቅና እጅግ በጣም ሰፊ ከመሆኑ የተነሳ ስፋቱን በሰዎች ሊደረስበት አይችልም፡፡ ሰዎች በጀነት ውስጥ ምን እንደሚመስሉና ምን እንዳለ ቢያዩ ኑሮ በዚህ ጊዜያዊ ዓለም ውስጥ በምንም ነገር አይደሰቱም ነበር፡፡ የጀነት ሰዎች ምቾት ባለዉ ነገር ላይ ይንደላቀቃሉ፣ ወንዞች አጠገባቸዉ ይፈሳሉ፣ ዉብ የሆነ ጓሯቸዉ በአታክልት ተሞልቶ መዓዛቸዉ የተለየ ነዉ፡፡ t.me/jkumuslimstudents
Show all...
ትምህርት ሊሆናቹ ስለሚችል #ይነበብ ትናንት ከመግሪብ በኃላ መስጂድ ውስጥ ቁጭ ብዬ ስልኬን ይዤ እየተጠቀምኩ ነበር።አንድ ቁርዓን ከፍቶ የተቀመጠ ሰው ነበር።ከዚህ በፊት በጭራሽ አይቼው አላውቅም።ወደ እኔ መጣና ሰላም ካለኝ በኃላ ስልክ አስደውለኝ አለኝ።እሽ አልኩና ደውዬለት ማናገር ጀመረ።መስጂድ ውስጥ ቁጭ ብለህ አውራ ማለቱ ስለከበደኝ እንዲወጣ ዝም አልኩ።በእይታዬ ውስጥ ስለነበር ትንሽ ቆይቶ አምጥቶ ሰጠኝ።ከአጠገቤ ብዙም ሳይርቅ ተቀመጠ።የደወለበት ስልክ መልሶ ደወለ፤ እንደምሰጠው እርግጥኛ ነበር።እኔም ተደውሎልኃል ብዬ ሰጣሁት።እያናገረ ወጣ።ሁለት ደቂቃ ልስጠው ብዬ ጠበቅኩ አልመጣም።ወዲያው ወጥቼ ብመለከት የለም።ስደውልም አያነሳም።ትንሽ ቆይቶም ስልኩ ተዘጋ።ጓደኞቼም ቢሯሯጡ ማግኘት አልቻሉም።ይዞ ጠፋ።በስልኬ ውስጥ ያለውን መረጃ ለመውሰድ ምንም ቢያስከፍለኝ በከፈልኩ ነበር።ያም አልሆነም።እኔም አሏህ የሂዳያ ሰበብ እንዲያደርግለት፣ከዚህ ከቆሸሸ ስራም የመውጫ ሰበብ እንዲያደርግለት ዱዓእ አደረግኩለት።አሏህ ያለው ሆነ፤ጌታዬ ሆይ በደረሰብኝ ፈተና ምንዳን ስጠኝ፤በተሻለም ነገር ተካልኝ ብዬ ወደ መስጅድ ተመለስኩ።በሁለተኛው ቀን ማጠቃለያ ፈተና ነበረብኝ።አልሀምዱሊላህ በጥሩ ሁኔታ አጠናቀቅኩ።እና ጥንቃቄ ውሰዱ።እንዲህ አይነት ስርቆት አዲስ ባይሆንም መስጂድ ውስጥ ሲሆን ነገሩ ይከብዳል።አለባበሳቸው አይሸውዷችሁ። ከዚህ በፊት አይታችኋቸው የማታውቋቸው ከሆነ ከመከታተል አትዘናጉ።ውጭ ሲሆን ደግሞ ይበልጥ ጠንክሩ። Copied https://t.me/jkumuslimstudents
Show all...
JKU MUSLIM STUDENTS

JKU MUSLIM STUDENTS

ተመራቂዋ እህቴ አላህን ፍሪ ! ተመራቂው ወንድሜ አላህን ፍራ !     የዱንያ ትምህርታችንን የመጀመሪያ ክፍል በስኬት ማጠናቀቃችን ደስታን እንደሚያመጣ አይካድም :: ቤተሰብ እና ማህበረሰብ የጣለብንን ሀላፊነት በአግባቡ እየተወጣን ነውና ደስታችን ወደር የለውም ::     ነገርግን ደስታችንን ስናከብር ከአላህ ጋር በመጣላት መሆን የለበትም :: ደስታችንን ስናከብር አሻንጉሊት መስለን በየሆቴሉ በጭፈራ በማሳለፍ መሆን የለበትም :: ደስታችንን ስናከብር ለብሰው ካለበሱ ራቁት ሴቶች ጋር በመጋተት በመለጠፍ መሆን የለበትም ::     ለሚያልፍ ቀን ብለን የማያልፈውን አኼራ አናበላሽ :: ለአንድ ቀን የሀራም ደስታ ብለን ዘላለማዊ ህይወታችንን አናበላሽ :: የጌታችንን ድንበር አንጣስ ::    ነገ በአኼራ እከሌን ጓደኛ አድርጌ ባልይዝ ኖሮ ብለን የምንቆጭበት ቀን እንደሚመጣ አንዘንጋ :: የአላህ ቅጣት ዛሬ ካለንበት የወጣትነት ስሜት በላይ እንደሚያቃጥል እናስታውስ ::     እናም አላህን እንፍራ !! ደስታችንን አላህ ያስቀመጠልንን ድንበር ሳንጥስ እናክብር ::    https://t.me/jkumuslimsudents
Show all...
በዚሁ አጋጣሚ በውስጥ መስመር የሚፅፉላችሁ ወንዶች አይጠፉምና ሰላምታ እንኳ አትመልሱላቸው ብሎክ አድርጉ አለቀ! ሰላም! ራስሽንም ትጠብቂያለሽ ወንድሞችሽንም ከፈተና ትጠብቂያከሽ ከአላህም ምንዳን ታገኛለሽ ያውም በዱንያም በአኼራም። ስለዚህ ራሳችንን እናጠንክር ብዙ ካፊሮች አለ ሙስሊም መስለው በፁሁፍ ፍቅር አሲዘው ወደ መጥፎ መንገድ የሚያስገቡ። ወላሂ ነው ምላችሁ አንዱ ካፊር ሙስሊም መስሎ አንዲትን እህታችንን እውርቷት መጨረሻ ላይ አገኘችው ካፊር መሆኑን አወቀች ምን እሱ ብቻ አስገድዶ ደፍሯታል። ይሄን የምላችሁ ራሷ ልጅቱ አማክራኝ ነው ደፍሯትም አላለቀም ታሪኩ ረጅም ነው ባጭሩ ግን ይሄ ነው።  እንማርበት ካለፈው ያልተመረ ሌላ በምን ሊማር ይችላል።❗️
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.