en
Feedback
Atlas Business &Technology College Emdbir Campus

Atlas Business &Technology College Emdbir Campus

Open in Telegram

"High technology human teach "

Show more
346
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣቸውን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተ,ማሪዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ500) የተቆረጠ መሆኑ ተመላክቷል። ከላይ በተራ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ እንደሚሆኑ ተጠቁሟል፡፡ 🔹 የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 255 ያመጡ 🔹 የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ700 -234 ያመጡ 🔹 የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ600- 218 ያመጡ 🔹 የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ600 – 200 ያመጡ 🔹 ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 224 ያመጡ 🔹 ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ 🔹 ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 – 192 ያመጡ 🔹ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 – 180 ያመጡ 🔹 አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ 🔹አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ 🔹 አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 – 180 ያመጡ 🔹 አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 – 180 ያመጡ 🔹ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ500 -150 ያመጡ 🔹 ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ500 -150 ያመጡ መሆን አለባቸው ተብሏል።

መልካም ዜና ! ለ 2015 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች በሙሉ ፡- የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወሰዳችሁ ውጤታችሁ ቀጥታ ወደ መንግት ዩኒቨርሲቲ ያላስገባችሁ ተማሪዎች አትላስ ቢዝነስ
   መልካም ዜና ! ለ 2015 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች በሙሉ ፡- የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወሰዳችሁ ውጤታችሁ ቀጥታ ወደ መንግት ዩኒቨርሲቲ ያላስገባችሁ  ተማሪዎች አትላስ ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ እምድብር ካምፓስ ልዩ ትኩረት በመስጠት በቴክኒክና ሙያ ትምህርት፡- 👉በአካውንቲንግ ፣ 👉 በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ 👉በማርኬትንግ ኤንድ ሴልስ ማኔጅመንት 👉በሰው ሀብት አስተዳደር (HRM)ከደረጃ አንድ እስከ ደረጃ አራት Level 1-4 በቀንና በማታ ለማስተማር ምዝገባ እያካሄድን መሆኑን  በደስታ ነው እንገልፃለን ፡፡ የመመዝገቢያ መስፈርት ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው  መቁረጫ ነጥብ መስፈርት መሠረት ! ለበለጠ መረጃ ✍️✍️👇👇 👨‍💻@Abtcemdbir 👨‍💻@ABTC_Emdbirbot 🤳#0916881856

#ቀልድ የሚመስል ቁም ነገር 👉ፕሮፌሰሩ ስለ ማርኬቲንግ ለተማሪዎቹ ገለፃ ሲያደርግ እንዲህ አላቸው። 1. በጣም ቆንጆ የሆነች ሴት አይተህ ወደ እርሷ ሄደህ በጣም ሀብታም ነኝ አግቢኝ ካልካት = #Direct_Marketing ይባላል። 2. በአንድ ዝግጅት ታድመህ ጓደኛህ ቆንጆዋ ሴት ጋር ሄዶ አንተን እየጠቆመ 👉 ያ የምታይው ሰው ሀብታም ነው አግቢው ካለ = #Advertising ይባላል። 3. ሴቷ ወደ አንተ ቀርባ አንተ ሀብታም ነህ ፤ ልታገባኝ ትችላለህ ካለችህ  = #Brand_Recognition ይባላል። 4. እኔ በጣም ሀብታም ነኝ ስለዚህ እንድታገቢኝ እፈልጋለሁ ብሎ በጥፊ ከመታችው  = #Customer_Feedback ይባላል። 5. በጣም ሀብታም ሰው ነኝ አግቢኝ ስትላት ባሏን ካስተዋወቀችህ = #Demand_and_Supply_Gap ይባላል። 6. ሀብታም ነኝ አግቢኝ ብለህ ሳትጨርስ ሚስትህ ከተፍ ካለች = #Restriction_from_Entering_New_Market ይባላል። For more information @ Join         👇👇👇👇👇👇👇👇 @ Abtcemdbir @abtc_emdibirbot

TVET Weekend ተማሪዎች ዛሬ እሁድ ከሰዓት 8:00 እስከ 11:00 ሰዓት ያለው Class እንደተጠበቀ ስለሆነ በሰዓቱ እንድትገኙ ።

TVET Weekend ተማሪዎች የከሰዓት በኃላ Class እንደተጠበቀ ስለሆነ 8:00 እንድትገኙ ።

📓Tutorial ከሰዓት በኃላም ይቀጥላል ...

🎤🎤Tutorial ተጀምሯል ....

ማስታወቂያ ለርዕቀት ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ፡-አሳይመንት (Worksheet) ይመለከታል። ከዛሬ ከቀን 13/02/2016 እስከ17/02/2016 ዓ.ም ድረስ ቢሮ በአካል በመቅረብ ወይም @Abtc_Emdibirbot በመግባት የአሳይመንት  ጥያቄ ወስዳችሁ እንድትሰሩ በጥብቅ እናሳውቃለን። @ማሳሰቢያ :- Worksheet ያልሰራ ተማሪ የተርሙ ዉጤት የማይሰጥ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን ።

👇👇👇👇👇 ለ2016 ዓ.ም. የድህረ ምረቃ/ማስተርስ/ አዲስ አመልካቾች:- ከላይ ባጋራናችሁ ደብዳቤ መሰረት የ2016 ዓ.ም. የድህረ ምረቃ/ማስተርስ/ አዲስ አመልካቾች ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት
👇👇👇👇👇 ለ2016 ዓ.ም. የድህረ ምረቃ/ማስተርስ/ አዲስ አመልካቾች:- ከላይ ባጋራናችሁ ደብዳቤ መሰረት የ2016 ዓ.ም. የድህረ ምረቃ/ማስተርስ/ አዲስ አመልካቾች  ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት የመጀመሪያ ሴሚስቴር ምዝገባ ከማክሰኞ ጥቅምት 13, 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ማካሄድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ፡ 046 212 25 78 09 11 51 99 94 09 11 64 00 64 09 10 92 48 14 09 12 24 35 24 09 80 66 16 33 09 16 88 18 56 09 13 00 92 17 አትላስ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ

የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የሀገራዊ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና የመቁረጫ ነጥብ
የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የሀገራዊ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና የመቁረጫ ነጥብን ይፋ አድርጓል፡፡ በሁሉም የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በመንግስትና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር የሚፈልጉ አመልካቾች በሙሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና ያለፉ ብቻ መሆን እንዳለባቸው አቅጣጫ መቀመጡ ይታወሳል፡፡ በሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አመለወርቅ ሕዝቅኤል÷ የሀገራዊ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና የመቁረጫ ነጥብ ይፋ መደረጉን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡ በዚህም መሰረት አጠቃላይ ከተሰጡ ጥያቄዎች ውስጥ 62 (50 በመቶ) እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ ወይም 80 ፐርሰንታይል ያገኙ ተፈታኞች ብቻ መማር በሚፈልጉበት ተቋም አመልክተው መማር እንደሚችሉ ገልጸዋል፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመልካቾች ለማመልከት ሲመጡ ውጤታቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ ትክክል መሆኑን ማረጋገጥ እንዳለባቸውም አሳስበዋል፡፡

ማስታወቂያ በዲግሪ ፕሮግራም የርዕቀት ተማሪዎች በሙሉ፡- በቀን 17\02\2016 ዓ.ም Tutorial ስለሚሰጥ በተገለፀው ቀን ተገኝታችሁ ትምህርታችሁ እንድትከታተሉ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ:- በTutorial ፕሮግራም ያልተገኘ ተማሪ ፈተና ላይ እንደማይቀመጥ ከወዲሁ እናሳስባለን።

ማስታወቂያ በዲፕሎማ ፕሮግራም የቅዳሜ እና እሁድ ተማሪዎች በወቅታዊ ሁኔታ ተራዝሞ የነበረው መደበኛ የትምህርት አሰጣጥ ነገ 10-02-2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2:30 ስለሚጀምር በሰዓቱ ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እናሳስባለን ።

*TVET full information* 1. Information Technology 2. HRM 3. Accounting 4. Secretarial Science 5. Marketing 6.purchasing 7.Gar
*TVET full information* 1. Information Technology 2. HRM 3. Accounting 4. Secretarial Science 5. Marketing 6.purchasing 7.Garment 8.Library Science ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ነገሮች   👉🏽  የትምህርት ማስረጃ ማለትም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ማስረጃ   👉🏽 የመመዝገቢያ  - 200.00 birr   👉🏽 3 ጉርድ ፎቶ @abtcemdbir @abtcemdibirbot

#የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ማሳወቂያ የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃ
#የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ማሳወቂያ የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡትን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በተመሳሳይ ሁኔታ ፈተናው የተሰጠበትን አግባብ እና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት በመውሰድ ለአንድ ጊዜ ብቻ የሚያገለግል የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) እንዲተገበር መወሰኑ ይታወቃል። በዚሁ መሰረት በ2015 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው በ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን አነስተኛ የመግቢያ ውጤት መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ። 1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ 500) የተቆረጠ መሆኑን። 2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናል። @abtcemdbir @abtc_emdibirbot

#Update Happening Now ABTC urgent management Meeting
+8
#Update Happening Now ABTC urgent management Meeting

*TVET full information* 1. Information Technology 2. HRM 3. Accounting 4. Secretarial Science 5. Marketing 6.purchasing 7.Gar
*TVET full information* 1. Information Technology 2. HRM 3. Accounting 4. Secretarial Science 5. Marketing 6.purchasing 7.Garment 8.Library Science ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ነገሮች   👉🏽  የትምህርት ማስረጃ ማለትም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ማስረጃ   👉🏽 የመመዝገቢያ  - 300.00 birr   👉🏽 2 ጉርድ ፎቶ

Admissions are not yet closed! Take the chance to join ATLAS BUSINESS AND TECHNOLOGY COLLEGE ethiopia this year. Enroll NOW i
Admissions are not yet closed! Take the chance to join ATLAS BUSINESS AND TECHNOLOGY COLLEGE ethiopia  this year. Enroll NOW in our undergraduate, graduate and  8TVET programs. We provide 5 undergraduate programs and 3 postgraduate programs and 8 TVET programs.

TVET CLASS SCHEDULE..pdf9.66 KB