Atlas Business &Technology College Emdbir Campus
Open in Telegram
346
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '24
September '24
+27
in 0 channels
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '24
+23
in 0 channels
Get PRO
January '24
+10
in 0 channels
Get PRO
December '23
+32
in 0 channels
Get PRO
November '23
+33
in 0 channels
Get PRO
October '23
+14
in 0 channels
Get PRO
September '23
+10
in 0 channels
Get PRO
August '23
+29
in 0 channels
Get PRO
July '23
+26
in 0 channels
Get PRO
June '23
+27
in 0 channels
Get PRO
May '23
+38
in 0 channels
Get PRO
April '23
+11
in 0 channels
Get PRO
March '23
+15
in 0 channels
Get PRO
February '23
+17
in 0 channels
Get PRO
January '23
+17
in 0 channels
Get PRO
December '22
+224
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 25 September | 0 | |||
| 24 September | 0 | |||
| 23 September | 0 | |||
| 22 September | 0 |
Channel Posts
ማስታወቂያ
ጉዳዩ :-የትምህርት ቤት ክፊያ ይመለከታል
በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቀን 06-04-2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ተርም ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል ።
በመሆኑም የትምህርት ቤት ክፊያ ያልጨረሰ ተማሪ ፈተና መዉሰድ የማይችል ስለሆነ እስከአሁን ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ያለባችሁን ክፊያ ከፈተናው ቀን በፊት ከፍላችሁ የባንክ ደረሰኝ ኮፒ ለሬጅስትራር ቢሮ እንድትሰጡ እያሳሰብን ይህንን ባለመፈፀሙ ምክንያት በፈተና ቀን ለሚደርሰው ችግር ሀላፊነት የማንወስድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን ።
| 2 | ቀን፡ 2/04/2016 ዓ.ም
👉 ማስታወቂያ
ለአትላስ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ የ Distance ተማሪዎች በሙሉ ፡-
ጉዳዩ የ2016ዓ/ም 1ኛ ሴሚስተር ፋይናል ፈተና/final exam ቅዳሜ ማለትም ታህሳስ 06/04/ /2016 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እናሳስባለን ፡፡
⏰⏱የሚትፈተኑበት ቀንና ሰዓት እንደሚከተለው ይሆናል፡
ጧዋት 2:30-6:20 ይሆናል ።
ከሰዓት 7:15-11:00 ይሆናል ።
ማሳሰቢያ
✳️ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ለፈተናው መግባት አይፈቀድም ።
✳️ ክፊያችሁን ያልጫረሰችሁ ተማሪዎች የFinal ፈተና መፈተን አትችሉም ።
✳️ የትምህርት ቤቱን ID ካርድ ይዛችሁ እንድትገኙ ።
✳️ የተሰጣቹ አሳይመንት /Worksheet ያልሰራ/ያልመለሰ ተማሪ በፈተና ላይ መቀመጥ አይችልም
✳️ የፈተና ቦታ እምድብር ከተማ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መሆኑን እንገልጻለን።
🪑ይህንን final exam ያልተፈተነ ተማሪ ወይም ሰልጣኝ ዉጤቱ NG ሆኖ የሚቀመጥለት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ | 0 |
| 3 | No text... | 0 |
| 4 | የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል።
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ምደባችሁን ለማየት የቀረቡ አማራጮች፦
በድረ-ገፅ፦
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/moestudentbot
የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
የተመደባችሁበት የትምህርት ተቋማት ጥሪ በመጠበቅ ትምህርታችሁ መከታተል ትችላላችሁ ተብሏል። | 0 |
| 5 | 🔎📋@COC
✍በHRM
✍በAccounting &Finance
✍በ Marketing
አደረጃ 2-4 መመዘን የምትፈልጉ ባስቸኳይ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን ። | 0 |
| 6 | TVET Weekend ተማሪዎች ዛሬ እሁድ ከሰዓት 7:00 እስከ 9:00 እንዲሁም ከ9:15 እስከ 11:00 ሰዓት ያለው መደበኛ Class እንደተጠበቀ ስለሆነ በሰዓቱ እንድትገኙ ። | 0 |
| 7 | ተማሪዎች ለፈተና እየገቡ ነው ... ያረፈዱት ግን 🙈🙈🏃♂🏃♂🏃♂ | 0 |
| 8 | ማስታወቂያ
ዛሬ ሀሙስ ከቀኑ 10:00 ስዓት የኮምፒውተር ስልጠና ስለሚጀምር ስልጠና የምትፈልጉ ሁሉ በጊዜ እንድትገኙ እናሳውቃለን ። | 0 |
| 9 | ጨማስታወቂያ
በተለያዩ ምክንያቶች #Worksheet ያልመለሳችሁ ተማሪዎች እስከ ነገ 18-3-2016 ዓ/ም እንድትመልሱ እየገለፅን ያላስገባ ተማሪ ለሚመጣው ችግር ሀላፊነቱን እራሱ የሚወስድ መሆኑን እናሳውቃለን ። | 0 |
| 10 | To all Tvet Weekend Students 🎤
Tomorrow morning class program starts at 3 o'clock, so we urge you to arrive on time. | 0 |
| 11 | ማስታወቂያ 🗣🗣🗣👇👇
ለርዕቀት(ለDegree)ተማሪዎች በሙሉ:-
በቀን 15-03-2016 አሳይመንት የሚመለስበት ቀን ስለሆነ በሰዓቱ ተገኝታችሁ አሳይመንታቹ እድታስረክቡ እናሳስባለን።
👉ማሳሰቢያ አሳይመንት ከተወሰነው ቀን
ዘግይቶ ያመጣ ተማሪ የማናስተናግድ
መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን። | 0 |
| 12 | To all Tvet Weekend Students 🎤
The morning class program starts at 3 o'clock, so we urge you to arrive on time. | 0 |
| 13 | No text... | 0 |
| 14 | የ2016 ቴክኒክና ሞያ ስልጠና ተቋማት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ
****
የ2016 ቴክኒክና ሞያ ስልጠና ተቋማት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል።
ደረጃ አምስት ተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 218 እና ከዚያ በላይ ሴቶች 199 እና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልሎችና ወንድ 192 እና ከዚያ በላይ ሴት 187 እና ከዚያ በላይ።
ደረጃ ሶስትና አራት ተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 173 እና ከዚያ በላይ ሴት 163 እና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልሎች ወንድ 157 እና ከዚያ በላይ ሴት 156 እና ከዚያ በላይ።
ተፈጥሮ ሳይንስ ደረጃ እንድና ሁለት ወንድ 172 እና ከዚያ በላይ ሴት 162 እና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልል ወንድ 156 እና በላይ ሴት 155 እና ከዚያ በላይ።
ማህበራዊ ሳይንስ ደረጃ አምስት ወንድ 179 እና ከዚያ በላይ ሴት 170 እና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልል ወንድ 166 እና ከዚያ በላይ ሴት 162 እና ከዚያ በላይ።
ደረጃ ሶስትና አራት ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ 149 እና ከዚያ በላይ ሴት 147 እና ከዚያ በላይ ።
ታዳጊ ክልል ወንድ 138 እና ከዚያ በላይ ሴት 137እና ከዚያ በላይ።
ደረጃ አንድና ሁለት ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ 148 ከዚያ በላይ ሴት 146ና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልል ወንድ 137 እና ከዚያ በላይ ሴት 136 ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች ቴክኒክና ሞያ ስልጠና መመዝገብ እንደሚችሉ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ገልጿል ።
ዘንድሮ ከ632 ሺህ በላይ ተማሪዎች የቴክኒክና ሞያ ስልጠና ይወስዳሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ የተሻለ ዕድል ለመስጠት መታሠቡን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈርያት ካሚል ተናግረዋል።
1400 በሚሆኑ የቴክኒክና ሞያ ስልጠና ተቋማት ከ 28 ሺህ በላይ አሠልጣኞች መዘጋጀታቸውን የገለፁት የስራና ክህሎት ሚኒስትሯ፤ እስከ ደረጃ አምስት የነበረው ስልጠና ወደ ደረጃ ስምንት ማደጉን ገልፀዋል።
በሩት ወርቁ | 0 |
| 15 | መልካም ዜና !
ለ 2015 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች በሙሉ ፡-
የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወሰዳችሁ ውጤታችሁ ቀጥታ ወደ መንግት ዩኒቨርሲቲ ያላስገባችሁ ተማሪዎች አትላስ ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ እምድብር ካምፓስ ልዩ ትኩረት በመስጠት በቴክኒክና ሙያ ትምህርት፡-
👉በአካውንቲንግ ፣
👉 በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
👉በማርኬትንግ ኤንድ ሴልስ ማኔጅመንት
👉በሰው ሀብት አስተዳደር (HRM)ከደረጃ አንድ እስከ ደረጃ አራት Level 1-4 በቀንና በማታ ለማስተማር ምዝገባ እያካሄድን መሆኑን በደስታ እንገልፃለን ፡፡
የመመዝገቢያ መስፈርት ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መቁረጫ ነጥብ መስፈርት መሠረት !
ለበለጠ መረጃ ✍️✍️👇👇
👨💻@Abtcemdbir
👨💻@ABTC_Emdbirbot | 0 |
| 16 | TVET Weekend ተማሪዎች ዛሬ እሁድ ከሰዓት 7:30 እስከ 11:00 ሰዓት ያለው Class እንደተጠበቀ ስለሆነ በሰዓቱ እንድትገኙ ። | 0 |
| 17 | To all Tvet Weekend Students 🎤
The morning class program starts at 3 o'clock, so we urge you to arrive on time. | 0 |
| 18 | ማስታወቂያ
ለርዕቀት ተማሪዎች በሙሉ
ጉዳዩ:-worksheet የሚመለስበት ቀን ስለማሳወቅ ይሆናል።
በአትላስ ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በርዕቀት ፕሮግራም ትምህርታቹ
የምትከታተሉ ተማሪዎች ከዚህ በፊት
የተሰጣቹ አሳይመንት/worksheet/በቀን 15-03-2016ዓ.ም እንድትመልሱ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ ማምጣት የማይፈቀድ መሆኑን እየገለፅን አሳይመንት ያልሰራ ተማሪ በፈተና መቀመጥ ፈፅሞ የማይቻል
መሆኑን እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ:-እስአሁን Worksheet ያላገኛችሁ ተማሪዎች በ@Abtc_Emdibirbot በመግባት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። | 0 |
| 19 | አትላስ ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ነጥብ ያላሟሉ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ መርሐግብር (Remedial Program) ለመስጠት ምዝገባ ጀምሯል!
የቆይታ ጊዜ - 4 ወር
የክፍያ ሁኔታ - 500.00 ብር / በወር
👉በአትላስ ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ የ2015 የሪሚዲያል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን በጥሩ ሁኔታ አሳልፈናል::
👉 ትምህርት ሚኒስቴር በሚያወጣው የመግቢያ መስፈርት መሠረት
👉 በተጨማሪ የጥናትና የፈተና አወሳሰድ ክህሎት ስልጠናን ያካተተ።
👉 የበይነ መረብ የፈተና አሰጣጥን ያካተተ።
🌟 Study and Test-taking Skills Training
🔔 በምዝገባ ላይ ነን!
☎️ ለበለጠ መረጃ በ 0916881856
0905004800
@abtcemdbir
@abtc_emdibirbot | 0 |
| 20 | Registration On !!. | 0 |
