en
Feedback
ልሳነ ሱራፊ / Lisane Surafi ⛪️

ልሳነ ሱራፊ / Lisane Surafi ⛪️

Open in Telegram

የልሳነ ሱራፊ ቤተሰብ ይኹኑ ለሌሎችም ያጋሩ! ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዜማ ሀብት ጥቂት እንጎንጭ! 👇ለማንኛውም ዐሳብና አስተያየት @Lisanesurafibot 🛑👇በዩቲዩብ ይቀላቀሉን👇🛑 https://youtube.com/@lisanesurafi?si=sQ2nF_U7RAKb2Mxo

Show more
4 720
Subscribers
+124 hours
+37 days
+2030 days
Posts Archive
የቅድስት ሥላሴ መዝሙራት ገሚስ አልበም (EP)
ሥላሴ መመኪያችን
የመዝሙራቱን ርእስ ተጭናችሁ በዩቲዩብ እንድታደምጧቸው በአክብሮት እንጋብዛለን Track 1- ኑ ለምስጋና | Nu Lemisgana Track 2- ቅዱስ | Kidus Track 3- ሥሉስ ቅዱስ | Silus Kidus Track 4- በሥላሴ ተወሰነ | Besilase tewesene Track 5- በልሳነ ሱራፊ | Belisane surafi Track 6- ሃሌ ሉያ | Haleluya Track 7- እንዲህ እናምናለን | Endih enamnalen ልሳነ ሱራፊ ሚዲያ ሐምሌ ፳፻፲፰ ዓ.ም

የቅድስት ሥላሴ መዝሙራት 09:00 ሰዓት እንደሚለቀቁ ነግረናችኋል አይደል? በዚህ ጠብቁ👇 https://youtu.be/VFh5qIAlRz4?si=BhA9n3Doxxs8Y4w5

በቅርብ ቀን . . .
በቅርብ ቀን . . .

"በዘመናችን በንባብ የበሰሉ ፣ የቤተ ክርስቲያናችንን አስተምህሮ የተረዱ ፣ በተቻላቸው አቅም ሁሉ ለአገልግሎትም የሚፋጠኑ ተስፋ የሚጣልባቸው በርካታ ወጣት አገልጋዮች ተነሥተዋል። ከእነዚህ መካከል ዲ
"በዘመናችን በንባብ የበሰሉ ፣ የቤተ ክርስቲያናችንን አስተምህሮ የተረዱ ፣ በተቻላቸው አቅም ሁሉ ለአገልግሎትም የሚፋጠኑ ተስፋ የሚጣልባቸው በርካታ ወጣት አገልጋዮች ተነሥተዋል። ከእነዚህ መካከል ዲያቆን ዮሐንስ ጌታቸው ​አንዱ ነው። ዲያቆን ዮሐንስ የደረሱበትን ዕውቀት​ በመጻሕፍት ከሚያካፍሉን ጸሐፊዎችም አንዱ ነው። እነዚህን መጻሕፍቶቹን እንድንመርቅለት ጠርቶናልና የቻልን ሁሉ ተገኝተን ከመምህራን የሚገኘውን ዕወቀት እንካፈል ፣ ጸሐፍትንም እናበረታታ።" ✍️ ዲ.ን ብርሃኑ አድማስ እንደጻፈው የመጻሕፍቱ ምርቃት የፊታችን፦ ➡️ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም 📍በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ 🕓 ከቀኑ 07:00 ሰዓት

በቅርብ ቀን
በቅርብ ቀን

ለእመቤታችን በዓል እነዚህ መዝሙራት እንድታደምጡ ጋበዝናችሁ። ፊደል ነሽ - አዲስ ገሚስ አልበም (EP) https://youtu.be/HD4ElXCRUh4?si=nmiLTl5g5W8JsjDt https://youtu.be/HD4ElXCRUh4?si=nmiLTl5g5W8JsjDt https://youtu.be/HD4ElXCRUh4?si=nmiLTl5g5W8JsjDt

በቅርብ ቀን . . .
በቅርብ ቀን . . .

ሙሉውን ቪዲዮ እስክትመለከቱት እስከዚያው Like እና Comment አድርጉ ፤ ለሌሎች የመዳረሰ አቅሙን ጨምሩት👇 https://youtu.be/nAdAIvezuCg?si=UlRR5uxgNVIs0JhF
ሙሉውን ቪዲዮ እስክትመለከቱት እስከዚያው Like እና Comment አድርጉ ፤ ለሌሎች የመዳረሰ አቅሙን ጨምሩት👇 https://youtu.be/nAdAIvezuCg?si=UlRR5uxgNVIs0JhF

የእመቤታችን መዝሙራት እየተለቀቁ ነው👇 https://youtu.be/nAdAIvezuCg?si=HxpDNL2WhihLnYwG

በቅርብ ቀን . . .
በቅርብ ቀን . . .

በቅርብ ቀን . . .
በቅርብ ቀን . . .

የምንወዳት ሰንበት ትምህርት ቤታችንን ጥሪ ለብዙዎች አድርሱልን። በኮልፌ ዙሪያ ለሚገኙ ምእመናን በሙሉ ከሥራና ከትምህርት በሚተርፈው የክረምት ወቅታቸውን በመንፈሳዊ ትምህርት እንዲያሳልፉ መንፈሳዊ ማ
የምንወዳት ሰንበት ትምህርት ቤታችንን ጥሪ ለብዙዎች አድርሱልን። በኮልፌ ዙሪያ ለሚገኙ ምእመናን በሙሉ ከሥራና ከትምህርት በሚተርፈው የክረምት ወቅታቸውን በመንፈሳዊ ትምህርት እንዲያሳልፉ መንፈሳዊ ማዕድ ቀርቧልና ይቋደሱ። ከ3 ወራት ባነሰ ጊዜ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ትምህርትን ተማሩ በሉልን! የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም ሰንበት ትምህርት ቤት አድራሻ፦ ኮልፌ ልኳንዳ ወደ ፈጥኖ ደራሽ ካምፕ በሚወስደው መንገድ 500 ሜትር ገባ ብሎ

"የግእዝ መዝሙራት ቀሩ እንዴ?" የሚሉ ተደጋጋሚ ጥያቄዎችን ተመልክተናል። በዩቲዩብ ቪዲዮ Comment ላይ ፤ በአስተያየት መቀበያ የቴሌግራም Bot እንዲሁም በግል ለጻፋችሁልን አክብሮት አለን። ምላሻችንም አጭርና ግልጽ ነው ፤ የግእዝ መዝሙራት በፍጹም አይቀሩም። ከፊታችን ለሚከበረው የቅዱስ ሚካኤል በዓልሠም የተዘጋጁት የግእዝ መዝሙራት በዋዜማው ይለቀቃሉ። ስለመልካም አስተያየቶቻችሁ ግን ከልብ እናመሠግናለን። ልሳነ ሱራፊ ሚዲያ ሰኔ ፳፻፲፰ ዓ.ም