Tabor Education Center Director
Open in Telegram
999
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-1230 days
Posts Archive
ቀን፡ 27/10/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ፤
የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ቅድመ-ግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ (Orientation) ፈተና ማዕከል ኃላፊዎች በየትምህርት ቤታቸዉ የሚሰጠዉ ነገ ዓርብ ማለትም 28/10/2016 ዓ.ም ስለሆነ የታቦር ትምህርት ማዕከል ተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በጧቱ 2፡30 ሰዓት በትምህርት ቤታችን በአካል ተገኝታችሁ እንድትከታተሉ ከወዲሁ እናስታዉቃለን፡፡
ታቦር ትምህርት ማዕከል!
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ፣
የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ብሔራዊ ፈተና መፈተኛ ካርድ (Admission Card) የሚሰጠዉ ነገ ማለትም ሰኔ 26 ቀን 2016 ዓ.ም ከጧቱ 4፡45 ሰዓት ስለሆነ የትምህርት ቤቱን ወራዊ ክፍያ በማጠናቀቅ ከፋይናንስ ኩፖን በማምጣት የምትወስዱ መሆኑን አዉቃችሁ እንድትመጡ እያስታወቅን በሰዓቱ ተገኝታችሁ Orientation እንድትከታተሉ ከወዲሁ እናስታዉቃለን፡፡
ከታቦር ትምህርት ማዕከል!
To: All Parents of Tabor Education Center [EVAN]
No Coupon, No Exam!
2016 E.C 2nd Sem. Final & Model Exam Seating Arragenment for Grade 9-12
2016_G12_WORKSHEET_4_FROM_G9UNIT_5,_6,_7,G105,_6,_7,G115,_6,_7and.pdf1.29 MB
TABOR EDUCATION CENTER
General Secondary & Preparatory School
Ref. No ፡TEC-HP/5472024
ቁጥር
Date : 09 February 2024
ቀን
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ፡
ጉዳዩ፡- የስብሰባ ጥሪን ይመለከታል፤
የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የአንደኛዉ መንፈቀ-ዓመት የተማሪዎች ዉጤት መግለጫ ካርድ የሚሰጠዉ እና የመማር ማስተማር ሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት የሚካሄደዉ የፊታችን ቅዳሜ ማለትም የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ከጧቱ 2፡15-4፡30 ሰዓት ድረስ ስለሆነ ሁሉም ወላጆች ከልጆቻችሁ ጋር በአካል ተገኝታችሁ የመማር ማስተማር ሥራ አፈጻጸም እና የልጆቻችሁን ዉጤት በተመለከተ ዉይይት በማድረግ ገንቢ አስተያየታችሁን እንዲትሰጡ በአክብሮት ጠርተናችኋል፡፡
ከሰላምታ ጋር!
