en
Feedback
Tabor Education Center Director

Tabor Education Center Director

Open in Telegram

Education Changes Attitude!

Show more
999
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-1230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '25
July '25
+1
in 0 channels
June '25
+4
in 0 channels
Get PRO
May '25
+9
in 0 channels
Get PRO
April '25
+17
in 0 channels
Get PRO
March '25
+20
in 0 channels
Get PRO
February '25
+10
in 0 channels
Get PRO
January '25
+22
in 0 channels
Get PRO
December '24
+16
in 0 channels
Get PRO
November '24
+16
in 0 channels
Get PRO
October '24
+55
in 0 channels
Get PRO
September '24
+1 043
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
05 July0
04 July0
03 July+1
02 July0
01 July0
Channel Posts
2017 E.C Timetable [After Midterm Exam].docx2.94 KB

2
lv_0_20250409170351.mp4
669
3
2017 E.C Seating.xlsx
859
4
2017_E_C_2nd_Semester_Midterm_&_Model_Exam_Schedule_for_Grade_9.docx
1 268
5
2017_E_C_2nd_Semester_Midterm_&_Model_Exam_Schedule_for_Grade_9.docx
1
6
20+15.JPG
1 196
7
citizenship assignment for grade 10
1 060
8
citizenship assignment for grade 9
1 153
9
citizenship worksheet for grade 10
962
10
GEO 1 12ss unit 5 hand out 2017 E.C FOR G12ss.docx
855
11
Unit 4 Agriculture Grade 11.pdf
640
12
Community health PP - Modul II.pptx
543
13
Grade 11 Community health PP.pptx
831
14
2017 E.C TENTATIVE TIMETABLE 1.docx
1 152
15
ቀን፡ 04/01/2017 ዓ.ም ለታቦር ትምህርት ማዕከል ተማሪዎች በሙሉ; የ2017 ዓ.ም ት/ዘመን መደበኛ ትምህርት የሚጀምረዉ መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ስለሆነ በዕለቱ አስፈላጊዉን የትምህርት ቁሳቁስ በመያዝ 1፡50 ሰዓት በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ ዉስጥ እንድትገኙ ከወዲሁ እናስታዉቃለን፡፡ ታቦር ትምህርት ማዕከል!
1 313
16
New Candidates Entrance Exam Score Report
823
17
ቀን፡ 24/11/2016 ዓ.ም ለታቦር ትምህርት ማዕከል ነባሪ ተማሪዎች በሙሉ፤ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የመደበኛ ትምህርት ምዝገባ ከሐምሌ 25 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 10 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ስለሆነ የመስከረም 2017 ዓ.ም ወራዊ የትምህርት ክፍያ ብር 1250 (አንድ ሺህ ሁለት መቶ ሃምሳ ብር) እና ብር 300 የመመዝገቢያ በድምሩ ብር 1550 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ሃምሳ ብር) በአዋሽ ባንክ ታቦር ወንጌላዊት ኮሌጅ ሒሳብ ቁጥር 01308903421000 በመክፍል ስሊፑን እና ከክፍል ወደ ክፍል የተዛወራችሁበትን ካርድ ይዛችሁ ከወላጆቻችሁ ጋር በአካል በመቅረብ ደረሰኝ እያስቆረጣችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እናስታዉቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- 1ኛ፣ ማንኛዉም ክፍያ በባንኩ ብቻ የሚፈጸም መሆኑን፤ 2ኛ፣ እስከ 10/12/2016 ዓ.ም ድረስ ላልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ት/ቤቱ ቦታ የማይኖር መሆኑን፤ 2ኛ፣ በዲስፕሊን ምክንያት የተሰናበታችሁ ተማሪዎች መመዝገብ የማትችሉ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
1 106
18
ቀን፡ 13/11/2016 ዓ.ም ማስታወቂያ ለታቦር ት/ት ማዕከል ነባሪና አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፤ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ባወጣዉ መርሃ-ግብር መሠረት የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን መደበኛ ምዝገባ የሚካሄደዉ ከሐምሌ 25 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 10 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ ስለሆነ ነባሪ ተማሪዎች ከሀምሌ 25 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ በአካል እየቀርባችሁ እንድትመዘገቡ እየገለጽን አዲስ ገቢ ተማሪዎች ከሐምሌ 22-24 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ለመግቢያ ፈተና እንድትመዘገቡ እያስታወቅን የመግቢያ ፈተና የሚሰጠዉ ሐምሌ25 ቀን 2016 ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 ሰዓት መሆኑን ከወዲሁ እናስታዉቃለን፡፡ ታቦር ትምህርት ማዕከል (ኢቫን ትምህርት ቤት)! ማሳሰቢያ፡- 1. አዲስ ገቢ ተማሪዎች ለመግቢያ ፈተና ብር 300፤            2. ለነባሪ ተማሪዎች መመዝገቢያ ብር 300 እና ወራዊ የትምህርት ክፍያ ብር 1250፤            3. ከክፍል ወደ ክፍል ያለፋችሁበትን ካርድ በመያዝ ከወላጆቻችሁ ጋር መምጣት ይጠበቅባችኋል፤             4. የመግቢያ ፈተና የሚታልፉ አዲስ ገቢ ተማሪዎች 3X4 በቁጥር 2 ጉርድ ፎቶግራፊ የተማሪዉ/ዋ             እና 1 የወላጅ እንዲሁም 1 ዶስ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል፡፡
1 345
19
Tabor Education Center General Secondary & Preparatory School Celebrates Parents' Day or School Closing Day on this Saturday, 13 July 2024.
1 217
20
ቀን፡ 01/11/2016 ዓ.ም ማስታወቂያ ለታቦር ትምህርት ማዕከል [EVAN] ተማሪ-ወላጆች በሙሉ፤ እንኳን ለ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የተማሪ ወላጆች በዓል ቀን በሰላም አደረሳችሁ! የታቦር ትምህርት ማዕከል አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የዉጤት መግለጫ ካርድ የሚሰጠዉ ሐምሌ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30-4፡30 ሰዓት ድረስ ብቻ ስለሆነ ከልጆቻችሁ ጋር ተገንታችሁ በዓሉን እንድታከብሩ በአክብሮት እየጠራናችሁ የዉጤት መግለጫ ካርድ የሚሰጠዉ ለወላጅ ብቻ መሆኑን ጭምር ከወዲሁ እናስታዉቃለን፡፡ ከታቦር ትምህርት ማዕከል! ማሳሰቢያ፡- ወራዊ የትምህርት ክፍያ አጠናቅቆ ያልከፈለ የዉጤት መግለጫ ካርድ የማይሰጥ መሆኑን እየገለጽን በወሩ ያልተፈጸመ ክፍያ በየወሩ ብር 100 ቅጣት የሚጣል መሆኑን ጭምር እናስታዉቃለን፡፡
1 244