አልፋ ና ዖሜጋ ነህ
ራዕይ 1:8 ያለውና የነበረው የሚመጣው ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ ፦ አልፋ ና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል፡፡ ራዕይ 21:6 አልፋ ና ዖሜጋ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ ለተጠማ ከሕይወት ውሃ ምንጭ እንዲያው እኔ እሰጠዋለሁ፡፡ ራዕይ 22፡13 አልፍ ና ዖሜጋ ፊተኛውና ከኃለኛው መጀመሪያው ና መጨረሻው እኔ ነኝ፡፡ @kalyewude
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
178
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days