en
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Open in Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Show more
1 099
Subscribers
No data24 hours
-47 days
+3330 days
Posts Archive
#ማክሰኞ_10_01_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።” — ዮሐንስ 5፥20 “For the Father loveth the Son, and sheweth him all things that himself doeth: and he will shew him greater works than these, that ye may marvel.” — John 5፥20 (KJV)

#ሰኞ_09_01_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን።” — ሮሜ 8፥25 “But if we hope for that we see not, then do we with patience wait for it.” — Romans 8፥25 (KJV)

#እሁድ_08_01_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ኢየሱስም ወደ እርሱ ተመልክቶ ወደደውና፦ አንድ ነገር ጐደለህ፤ ሂድ፥ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ለድሆች ስጥ፥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ፥ መስቀሉንም ተሸክመህ ና፥ ተከተለኝ አለው።” — ማርቆስ 10፥21 “Then Jesus beholding him loved him, and said unto him, One thing thou lackest: go thy way, sell whatsoever thou hast, and give to the poor, and thou shalt have treasure in heaven: and come, take up the cross, and follow me.” — Mark 10፥21 (KJV)

#ቅዳሜ_07_01_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የምቀድሳችሁ፥ አምላካችሁም እሆን ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እግዚአብሔር ነኝ። እኔ እግዚአብሔር ነኝ።” — ዘሌዋውያን 22፥33 “That brought you out of the land of Egypt, to be your God: I am the LORD.” — Leviticus 22፥33 (KJV)

#አርብ_06_01_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሕያዋን ሁሉ ነፍስ የሰውም ሁሉ መንፈስ በእጁ ናት።” — ኢዮብ 12፥10 “In whose hand is the soul of every living thing, and the breath of all mankind.” — Job 12፥10 (KJV)

#ሐሙስ_05_01_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አዲስ ዝማሬን ለአምላካችን ምስጋና በአፌ ጨመረ፤ ብዙዎች ያያሉ ይፈሩማል፥ በእግዚአብሔርም ይታመናሉ።”   — መዝሙር 40፥3 “And he hath put a new song in my mouth, even praise unto our God: many shall see it, and fear, and shall trust in the LORD.”   — Psalms 40፥3 (KJV)

#ረቡዕ_04_01_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም“ የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።” — ገላትያ 5፥24 “And they that are Christ's have crucified the flesh with the affections and lusts.” — Galatians 5:24 (KJV)

#ማክሰኞ_03_01_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፥ ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ።” — ፊልጵስዩስ 2፥4 “Look not every man on his own things, but every man also on the things of others.” — Philippians 2:4 (KJV)

#ሰኞ_02_01_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ልባቸውን የቈሰሉትን ይፈውሳል፥ ሕማማቸውንም ይጠግናል።” — መዝሙር 147፥3 “He healeth the broken in heart, and bindeth up their wounds.” — Psalms 147:3 (KJV)

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 “....አቤቱ፥ በዓመታት መካከል ሥራህን ፈጽም፤ ...." ዕንባቆም 3፥2 🌼🌼🌼መልካም አዲስ ዓመት🌼🌼 🌼Happy new year🌼 💛2015💛
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 “....አቤቱ፥ በዓመታት መካከል ሥራህን ፈጽም፤ ...." ዕንባቆም 3፥2 🌼🌼🌼መልካም አዲስ ዓመት🌼🌼            🌼Happy new year🌼                      💛2015💛

“....አቤቱ፥ በዓመታት መካከል ሥራህን ፈጽም፤ ...." ዕንባቆም 3፥2 በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ መስከረም 1, 2015 ዓ.ም ልዩ የበዓል ፕሮግራም ስለተዘጋጀ ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ እንጋብዛለ
“....አቤቱ፥ በዓመታት መካከል ሥራህን ፈጽም፤ ...." ዕንባቆም 3፥2 በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ መስከረም 1, 2015 ዓ.ም ልዩ የበዓል ፕሮግራም ስለተዘጋጀ ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ እንጋብዛለን። ⚠️ማሳሰቢያ⚠️ በዕለቱ የጌታ እራት(ቅዱስ ቁርባን) ስለሚኖር ምእመናን እንዳትቀሩ እናሳስባለን። ⏰ ጠዋት 3:00 ጀምሮ #መካኒሳ_መካነ_ኢየሱስ_ቤ.ክ Contact us👇ለማንኛውም ጥያቄ ⚜ @EECMYMC ⚜ Join Us👇👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAESS8DnLiRLVWOsfnw #christian #church #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #EECMYMC #mekaneyesus

#ቅዳሜ_05_13_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም #LAST_SATURDAY_2914 “በታላቅም ድምፅ እየጮሁ፦ በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለአምላካችንና ለበጉ ማዳን ነው አሉ።” — ራእይ 7፥10 “And cried with a loud voice, saying, Salvation to our God which sitteth upon the throne, and unto the Lamb.” — Revelation 7:10 (KJV)

photo content
+9

photo content

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

About Sundays youth service Glory be to The almighty God September 4/2022 #God_is_Good ልዩ አዲስ ዓመት የአምልኮ ምሽት #ያሻገረን_እግዚአብሔር_ይመ
+8
About Sundays youth service Glory be to The almighty God September 4/2022 #God_is_Good ልዩ አዲስ ዓመት የአምልኮ  ምሽት  #ያሻገረን_እግዚአብሔር_ይመስገን #እግዚአብሔር_መልካም_ነው #ልዩ_የአምልኮ_ምሽት #መዝሙር #አምልኮ Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth