EECMYMC-YM
رفتن به کانال در Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
نمایش بیشتر1 096
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-47 روز
+3330 روز
آرشیو پست ها
1 098
#ማክሰኞ_10_01_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።”
— ዮሐንስ 5፥20
“For the Father loveth the Son, and sheweth him all things that himself doeth: and he will shew him greater works than these, that ye may marvel.”
— John 5፥20 (KJV)
1 098
#ሰኞ_09_01_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን።”
— ሮሜ 8፥25
“But if we hope for that we see not, then do we with patience wait for it.”
— Romans 8፥25 (KJV)
1 098
#እሁድ_08_01_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ኢየሱስም ወደ እርሱ ተመልክቶ ወደደውና፦ አንድ ነገር ጐደለህ፤ ሂድ፥ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ለድሆች ስጥ፥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ፥ መስቀሉንም ተሸክመህ ና፥ ተከተለኝ አለው።”
— ማርቆስ 10፥21
“Then Jesus beholding him loved him, and said unto him, One thing thou lackest: go thy way, sell whatsoever thou hast, and give to the poor, and thou shalt have treasure in heaven: and come, take up the cross, and follow me.”
— Mark 10፥21 (KJV)
1 098
#ቅዳሜ_07_01_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የምቀድሳችሁ፥ አምላካችሁም እሆን ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እግዚአብሔር ነኝ። እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”
— ዘሌዋውያን 22፥33
“That brought you out of the land of Egypt, to be your God: I am the LORD.”
— Leviticus 22፥33 (KJV)
1 098
#አርብ_06_01_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሕያዋን ሁሉ ነፍስ የሰውም ሁሉ መንፈስ በእጁ ናት።”
— ኢዮብ 12፥10
“In whose hand is the soul of every living thing, and the breath of all mankind.”
— Job 12፥10 (KJV)
1 098
#ሐሙስ_05_01_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አዲስ ዝማሬን ለአምላካችን ምስጋና በአፌ ጨመረ፤ ብዙዎች ያያሉ ይፈሩማል፥ በእግዚአብሔርም ይታመናሉ።”
— መዝሙር 40፥3
“And he hath put a new song in my mouth, even praise unto our God: many shall see it, and fear, and shall trust in the LORD.”
— Psalms 40፥3 (KJV)
1 098
#ረቡዕ_04_01_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም“
የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።”
— ገላትያ 5፥24
“And they that are Christ's have crucified the flesh with the affections and lusts.”
— Galatians 5:24 (KJV)
1 098
#ማክሰኞ_03_01_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፥ ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ።”
— ፊልጵስዩስ 2፥4
“Look not every man on his own things, but every man also on the things of others.”
— Philippians 2:4 (KJV)
1 098
#ሰኞ_02_01_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ልባቸውን የቈሰሉትን ይፈውሳል፥ ሕማማቸውንም ይጠግናል።”
— መዝሙር 147፥3
“He healeth the broken in heart, and bindeth up their wounds.”
— Psalms 147:3 (KJV)
1 098
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
“....አቤቱ፥ በዓመታት መካከል ሥራህን ፈጽም፤ ...." ዕንባቆም 3፥2
🌼🌼🌼መልካም አዲስ ዓመት🌼🌼
🌼Happy new year🌼
💛2015💛
1 098
“....አቤቱ፥ በዓመታት መካከል ሥራህን ፈጽም፤ ...." ዕንባቆም 3፥2
በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ መስከረም 1, 2015 ዓ.ም ልዩ የበዓል ፕሮግራም ስለተዘጋጀ ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ እንጋብዛለን።
⚠️ማሳሰቢያ⚠️
በዕለቱ የጌታ እራት(ቅዱስ ቁርባን) ስለሚኖር ምእመናን እንዳትቀሩ እናሳስባለን።
⏰ ጠዋት 3:00 ጀምሮ
#መካኒሳ_መካነ_ኢየሱስ_ቤ.ክ
Contact us👇ለማንኛውም ጥያቄ
⚜ @EECMYMC ⚜
Join Us👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAESS8DnLiRLVWOsfnw
#christian #church #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #EECMYMC #mekaneyesus
1 098
#ቅዳሜ_05_13_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
#LAST_SATURDAY_2914
“በታላቅም ድምፅ እየጮሁ፦ በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለአምላካችንና ለበጉ ማዳን ነው አሉ።”
— ራእይ 7፥10
“And cried with a loud voice, saying, Salvation to our God which sitteth upon the throne, and unto the Lamb.”
— Revelation 7:10 (KJV)
1 098
About Sundays youth service
Glory be to The almighty God
September 4/2022
#God_is_Good
ልዩ አዲስ ዓመት የአምልኮ ምሽት
#ያሻገረን_እግዚአብሔር_ይመስገን
#እግዚአብሔር_መልካም_ነው
#ልዩ_የአምልኮ_ምሽት
#መዝሙር
#አምልኮ
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
