en
Feedback
1 422
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+2130 days
Posts Archive
የ2017 ዓ. ም የዪኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል። በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ከፍተኛ ት
የ2017 ዓ. ም የዪኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል። በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታችሁን ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች👇 🔗lWEBSITE: https://placement.ethernet.edu.et ⭐ TELEGRAM https://t.me/moestudentbot Via @makid00

🚨 For sale Lenovo GM2 Pro Earpods – 2,500 Birr 1. Comfort for ear: Ergonomically designed for a snug and comfortable fit. 2.
+4
🚨 For sale Lenovo GM2 Pro Earpods – 2,500 Birr 1. Comfort for ear: Ergonomically designed for a snug and comfortable fit. 2. Packed with features: Bluetooth 5.0, noise-cancellation, and deep bass for high-quality sound. 3. Long battery life: Enjoy extended playtime with fast charging support. 4. Portable design: Compact and lightweight, perfect for on-the-go use. 5. Durable build: Designed to last with water and sweat resistance. Grab yours now for just 2,500 Birr! Dm: @m0habdu Call: +251900577075 +251707104564

የBinance ኤርድሮፕ የሆነው MoonBix Snapshot November 4 እንደሆነ እየተነገረ ይገኛል ✅ Daily Check In ✅ Task ስሩ ✅ Game ተጫወቱ ያልጀመራችሁ ጀምሩ 👇 https
የBinance ኤርድሮፕ የሆነው MoonBix Snapshot November 4 እንደሆነ እየተነገረ ይገኛል ✅ Daily Check In ✅ Task ስሩ ✅ Game ተጫወቱ ያልጀመራችሁ ጀምሩ 👇 https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_418297515&startapp=ref_418297515&utm_medium=web_share_copy

በባይናንስ የመጣውን አዲስ ሳይረፍድ መስራት ጀምሩ ራሳቸው ባይናንስ ስለሆነ የመሰረቱት ክፍያው ከፍ ያለ ሊሆን ይችላል ለመጀመር👇👇 https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?s
በባይናንስ የመጣውን አዲስ ሳይረፍድ መስራት ጀምሩ ራሳቸው ባይናንስ ስለሆነ የመሰረቱት ክፍያው ከፍ ያለ ሊሆን ይችላል ለመጀመር👇👇 https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startapp=ref_892621471&startApp=ref_892621471

#AddisAbabaUniversity በአንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች! አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበ
#AddisAbabaUniversity በአንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች! አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በዚህም መሠረት በዩኒቨርሲቲዉ ድረ ገጾች (https://aau.edu.et ወይም https://portal.aau.edu.et) ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡ • የመመዝገቢያ ቀናት ከማክሰኞ ጳጉሜ 05/ 2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 08/ 2017 ዓ.ም ድረስ • የዩኒቨርሲቲዉ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀናት ወደፊት በዩኒቨርሲቲዉ ማህበራዊ ሚዲያ እና ድረ ገጾች ላይ ይገለጻል ። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @makid00  ♨️ ♨️ ♦️ @makid00  ♨️ ♨️ ♦️ @makid00♨️ ╚═══════════╝

መሥራት ጀምሯል መልካም እድል

ሰዓት ተከብሮ አያውቅም 😔

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ለሊት 6:00 ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ መገለፁ ይታወቃል። በሚከተሉት አማራጮች ውጤታችሁን ተመልከቱ
+1
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ለሊት 6:00 ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ መገለፁ ይታወቃል። በሚከተሉት አማራጮች ውጤታችሁን ተመልከቱ፦ ✔️በፖርታል https://result.eaes.et ✔️በአጭር የፅሑፍ መልዕክት6284 ✔️በቴሌግራም ቦት https://t.me/EAESbot ከውጤት መግለጫ ፖርታል እና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማተም እንደምትችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መሔድ ሳያስፈልጋችሁ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ Compliant የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ትችላላችሁ። አገልግሎቱ በቅሬታችሁ ላይ ምላሽ ቅሬታቸውን ባቀረቡበት ተመሳሳይ አድራሻ የሚያሳውቅ መሆኑን ገልጿል።

በ2016 ዓ.ም በፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች በተለይ (በአማራ ክልል) 2ኛ ዙር ፈተና ከመስከረም 13-15/2017 ዓ.ም ይሰጣል። - የትምህርት ሚኒ
በ2016 ዓ.ም በፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች በተለይ (በአማራ ክልል) 2ኛ ዙር ፈተና ከመስከረም 13-15/2017 ዓ.ም ይሰጣል። - የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

ሬሜዲያል ዘንድሮም አለ። ከአምናው በቁጥር አነስ ያለ የሬሜዲያል ትምህርት ይኖራል።
ሬሜዲያል ዘንድሮም አለ። ከአምናው በቁጥር አነስ ያለ የሬሜዲያል ትምህርት ይኖራል።

የመግለጫው አንኳር ነጥቦች 👉 5.4% (36,409)ተማሪዎች አልፈዋል። 👉 1363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም። 👉 የተማሪዎች ውጤት ዛሬ እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል።
የመግለጫው አንኳር ነጥቦች 👉 5.4% (36,409)ተማሪዎች አልፈዋል። 👉 1363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም። 👉 የተማሪዎች ውጤት ዛሬ እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል።

መግለጫው ተጠናቋል

ዘንድሮ 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተማሪ አላሳለፉም። በሌላ በኩል ፤ በኦላይን ከተፈተኑ ተማሪዎች 26.6 በመቶ የሚሆኑት አልፈዋል።
ዘንድሮ 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተማሪ አላሳለፉም። በሌላ በኩል ፤ በኦላይን ከተፈተኑ ተማሪዎች 26.6 በመቶ የሚሆኑት አልፈዋል።

36,409 ተማሪዎች በጥቅሉ አልፈዋል ከአምናው 9ሺ ተማሪዎች ጭማሪ አሳይቷል።
36,409 ተማሪዎች በጥቅሉ አልፈዋል ከአምናው 9ሺ ተማሪዎች ጭማሪ አሳይቷል።

#Update በ2016 ዓ.ም በአጠቃላይ ያለፉ ተማሪዎች 5.4% ተማሪዎች አልፈዋል። ጠቅላላ ያለፉ ተማሪዎች ቁጥር 36,409 ተማሪዎች አልፈዋል።
#Update በ2016 ዓ.ም በአጠቃላይ ያለፉ ተማሪዎች 5.4% ተማሪዎች አልፈዋል። ጠቅላላ ያለፉ ተማሪዎች ቁጥር 36,409 ተማሪዎች አልፈዋል።

አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል። አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል። @makid00
አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል። አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል። @makid00

አጠቃላይ ፈተናውን ያለፉ ተማሪዎች 5.4 በመቶ ናቸው። @makid00
አጠቃላይ ፈተናውን ያለፉ ተማሪዎች 5.4 በመቶ ናቸው። @makid00

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከፍተኛ ውጤት ይፋ ሆኗል የትግራይ ክልል 675 ከ 700 ወንድ ከፍተኛ ውጤት በናቹራል ሳይንስ ተማሪ 575 ሴት ከፍተኛ ውጤት በሶሻል ተማሪ 538 ሴት @mak
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከፍተኛ ውጤት ይፋ ሆኗል የትግራይ ክልል 675 ከ 700 ወንድ ከፍተኛ ውጤት በናቹራል ሳይንስ ተማሪ 575 ሴት ከፍተኛ ውጤት በሶሻል ተማሪ 538 ሴት @makid00

የትግራይ ክልል ከፍተኛ ውጤት - 675 ከ700 👏👏
የትግራይ ክልል ከፍተኛ ውጤት - 675 ከ700 👏👏